zemedkunbekelez | Unsorted

Telegram-канал zemedkunbekelez - Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

311892

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Subscribe to a channel

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…አሁን ደግሞ የእናንተ ሓሳብ የሚደመጥበት ሰዓት ነው። እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ በጨዋ ደንብ ስንወያይ እናመሻለን።

"…በነገራችን ላይ አገዛዙ በራሱ ችግር መውደቁ አይቀርም። ይሄን የተረዱት ኦሮሞዎቹ ከአቢይ መውደቅ በኋላ እንዴት አድርገን ሥልጣኑን እንረከብ በማለት እንቅልፍ አጥተው በመምከር ላይ ናቸው።

"…የብአዴን ሴሉ የጎጃሙ የእነ አሥረስ መዓረይ ቡድን ጠፍርንግ የያዘው የጎጃም ዐማራ ፋኖም በመባነኑ እና በመንቃቱ ምክንያት እጅግ የተለየ ደስታም እየተሰማኝ መጥቷል። በተለይ ደግሞ በውዛሬ የሦስተኛ ክፍለ ጦር ጀግንነትም ስደመም ነው የዋልኩት።

"…በአፋጎ የጽ/ፈት ቤት ሓላፊ (በይትባረክ) የሚመራ 7 አባል ያለው የዕዙ  የፕሮፖጋንዳ ቡድን ወደ ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር በመምጣት "ከአፋብሀ የወረድንበት ምክኒያት" የሚል አጀንዳ ይዘውለማወያየት ሂደው የነበረ ቢሆንም የዋዛ ያልሆነው ክፍለ ጦር ለእነ ይትባረክ ከባድ ማስጠንቀቂያ እና አራት አስቸኳይ ጥያቄያዊ  ትእዛዝን በአስቸኳይ እንዲፈጽሙ በማዘዝ አባረዋቸዋል። ጥያቄዎቹን ነገ እመለስባቸዋለሁ።

"…በመጨረሻም ይሄን ለማድረግ ካልቻላችሁ ሁለተኛ ወደ እንዳትመጡ ብሎ ከእነ ያዙት አጀንዳ ያአባሯቸው ሠራዊቱ ከትግሬው ከኮረኔሉ ማምለጥ ጋር እጅህ አለበት በሚል ሊታሰር የነበረዉ ይትባረክም በሽምግልና ዛሬ ከመታሰር ተርፏል።

"…ከዘጎት የአክስታቸው ከዘመዶቻቸው ከእነ ተመስገን ጥሩነህ ጋር በመሞዳመድ የዐማራን አንድነት እነ አስረስ መዓረይ አሁን የንፁሐን ዐማሮች ደም ሊፋረዳቸው ከደጃፋቸው ቆሟል። የሆነው ሆኖ የአብይ አሕመድ አገዛዝ ይወድቃል። ሌሎቹ ሥራ ላይ ናቸው። ዛሬ በጎንደር በጌምድር ክፍለ ጦር ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እየተካሔደ ባለው ውጊያ ሦስት ምሽጎችን በመስበር ጣቁሳ-ደልጊን መቆጣጠሩ ተነግሯል። ጯሂት፣ ደልጊ፣ ቆላድባ፣ አይባ፣ በለሳ፣ እብናት ታች ጋይንትም ነፃ መውጣታቸው ተነግሯል።  በርካታ ሠራዊትም በፈቃዱ እጅ መስጠት ጀምሯል።

"…ዐማራ ማሸነፉ ግድ ነው። ግዴታ ነው። ሌላ አማራጭም የለውም። ጎጃሞች አርበኛ ዘመነ ካሤንም ከእነዚህ ኮተታሞች ነፃ አውጥተው ወንድሞቻቸውን መቀላቀል አለባቸው። ዘመነ ካሤ የዐማራ ፋኖ ምልክት ነው። ከአጣብቂኙ ነፃ የሚያወጡት ወገኖቹ ዐማሮች በሙሉ ናቸው።

"…አንድ ሁለት ሦስት… ጻፉ…✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆③✍✍✍ …ጠላት ሆነው እየተፋጁ፣ የገዛ ወገኑን መድፈር፣ መዝረፍ፣ ማገት፣ ማረድ፣ የወገኑን እምባ ያብሳል ተብሎ ሲጠበቅ ጭራሽ እናት አባትን ያለጧሪ፣ ያለቀባሪ፣ ልጆችን ያለ አባትና ያለ እናት የሚያስቀር ሆኖ ተገኝቷል። ይሄን ያ በደግነቱ፣ በርህራዊ፣ በጀግንነቱ፣ በሀገር ወዳድነቱ፣ በሃይማኖቱ፣ በአማኝነቱ የሚታወቀውን የፋኖነት መታወቂያ ሥነ ምግባር በጥቂቶች እየተጣሰ መጥቶ ዛሬ ሕዝቡ ፋኖን ከአቢይ አሕመድ፣ ከብራኑ ጁላ ሠራዊት እኩል አድርጎታል። አንድ ሳይሆኑ ማሸነፍ የለም። ማርሸትና አስረስ በላይ ማናዬ፣ መዓዛ መሀመድ፣ መሳይ መኮንን ጋር ቢራወጡም ወፍ የለም።

"…እኔ እስከማውቀው ድረስ በነፃ የተሰጠ፣ በርዳታ የተገኘን ጥይት ልክ እንደ ጎንደርና ወሎ በነፃ ለታጋይ ፋኖዎቹ እንደማከፋፈል ለጦር አዛዦቹ ከፍላችሁ ነው መውሰድ፣ ለአንድ ጥይት መቶ ብር ክፈሉ ብሎ በጎጃም እነ አስረስ መመሪያ አስተላልፈዋል መባልም አስገርሞኛል። አስረስ መዓረይ የሥጋ ዘመዶቹ የሆኑ አጃቢዎቹን በሙሉ ወደ ክፍለጦር አመራርነት በማሳደግ፣ የክፍለጦር አመራሮችንም የሥጋ ዘመዶቹን አጃቢ በማድረግ ጠርንፎ ይዟቸዋል። አብዛኛው ጀግና ጀግና የጎጃም ፋኖ ትግሉን ጥሎ ወደ አዲስ አበባና ወደ ኡጋንዳ እየፈለሰ ነው። አንድም የጎጃም ልጅ ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ ገብቶ ሲታገል ቢታይ፣ ቢሰማ ቤተሰቦቹን እንደሚረሽኑና ያለ ዘር እናስቀርሃለን ብለውም ያልተጻፈ ዐዋጅ ስላወጁ የጎጃም ልጆች ቤተሰቦቻቸውን ለመታደግ ሲሉ ስደትን፣ ፍልሰትን ምርጫቸው አድርገዋል። በሸዋም መከታው ስር ሆነው በእነ ደሳለኝ ላይ ተኩሱ የተባሉ ፋኖዎች ወደ እነ ደሳለኝ አንተኩስም፣ ከወንድሞቻችን ጋር አንመታታም። አንጎዳዳም በማለት ወደ እነ ደሳለኝ የገቡትን ቤተሰቦቻቸውን አግተው ስለሚረሽኑ፣ ታጋዩ መሳሪያውን እየሸጠ ወደ አረብ ሀገር እየተመመ ነው። ከባድ ነው። ሆኖም ግን ሞትና ጦርነቱ ባይቆምም የዐማራ ክልሉ ነፍጠኛ በተወሰነ መልኩ የኃይል ሚዛን አስጠብቋል።

"…ይህ በእንዲህ እንዳለ ደግሞ ከባዱ ነገር የውጪ ኃይሎች ኃያላኑ ሀገራት በኢትዮጵያና በቀጠናው ላይ የሚያሳዩት ተግባር ከበድ ያለ ነገር እንደሚከሰት አመላካች ነገሮችም እየታዩ ነው። ኃያላኑ ሀገራት ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ጂኦፖለቲካል ውሳኔዎችን ሰሞኑን እንዳሳለፉ በስፋት እየተዘገበ ነው። አሜሪካ፣ እስራኤል ተደጋግሞም በዚህ ጉዳይ ስማቸው እየተጠራ፣ እየተጠቀሰም ነው። ጉዳዩን ተከታትለው የሚዘግቡ የቦለጢቃ ጠንቋዮች አማሪካና እስራኤል ዓቢይን ይዘው ኢሳይያስንና አገዛዙን ለማስወገድ የመጨረሻ ያሉትን የጋራ ዕቅድ ወጥነዋል ነው የሚሉት። በዚህ ጉዳይ ኤምሬትስ ከአቢይ ጋር ሳዑዲም ከኢሳይያስ ጋር ተሰልፈዋል ነው የሚባለውም። ከተሳካ ልክ በኢራን እንደፈጸሙት ባለ ቅንጅት፣ የቴክኒኩን ሥራ ኦፕሬሽኑን ጭምር ኃያላኑ መርተው የኤርትራ ወሳኝ፣ ወሳኝ መሪዎችንና ባለሥልጣናትን ዒላማ በማድረግ በመምታትም፤ የአውሮፕላን ማረፊያውን፣ አየር ኃይሉንና የኤርትራ ድሮኖች ያሉበትን ቦታ ለመምታት መታቀዱን ነው የሚያንሾካሽኩት።

"…የአየሩ በዚህ ከተሸፈነ የእግረኛው ጦር በማስገባት ኤርትራን መቆጣጠር የዓቢይ ድርሻ ነው የሚሆነው ይላሉ የቦለጢቃ ተንባይ ጠንቋዮቹ። ከወዲሁም ከኤርትራ ኢሳይያስ ተወግዶ የሚቀመጥ አሻንጉሊት የሆነ መሪም ተዘጋጅቷል ነው የሚሉት። ኢሳይያስና አብሮአደጎቹ የአገልግሎት ዘመናቸው መፈጸሙን እና ማለቁን ነው የሚናገሩት። ለኢትዮጵያ ውለታ የኤርትራ ነው ከተባለው ግዛት የተወሰነውን ስፍራ ለመስጠት ቃል ቢገባም ቀጠናዊ ትርምስ እንዲፈጠር በማድረግ ስፍራው በውጪ ኃይል እንዲተዳደርም መፈለጉም ነው የሚነገረው።

"…ፋኖዎችን በተመለከተ በአየር ኃይልና በድሮን ለመምታት በተደጋጋሚ ተሞክሮ ባይሳካም፣ አሁን ግን እንደ አማራጭ ከሰሜን በሰሜን በኩል የወያኔ ክፋይ የሆነውን TPF በጌታቸው ረዳ እየተመራ ከመከላከያው ጋር በመሆን የዐማራ ፋኖን ለመውጋትና ሽማግሌዎቹን የወያኔ መሪወዎች በክፋዩ የእነ ጌቾ ቡድን ለመተካት እየተሠራ እንደሚገኝም ተሰምቷል። ሽማግሌዎቹ ወያኔዎች ሳት ብሏቸው ሞት የተደገሰለትን ኢሳይያስን ከወዲሁ እንዳያግዙ የአማሪካው አምባሳደር ማሲንጋን መቀሌ ድረስ በመላክ እንዳስጠነቀቋቸውም ተሰምቷል። ጁጁ ሽማግሌዎቹ የወያኔ ሰዎች ከተስማሙ ለውሳኔው ተገዢ ሆነው እሺ ካሉ በፈቀዱት ሀገር ወደ አሜሪካና ወደ አውሮፓ ሄደው እንዲኖሩ ተመቻችቷል። ካልተስማሙ እርምጃ ይወሰድባቸዋል። ይጠረጋሉም ተብሏል። አቢይ አሕመድም ድሮን አለኝ፣ የገባችሁበት ገብቼ እደመስሳችኋለሁ የሚለው ይሄንኑ ታሳቢ አድርጎ ነው የሚሉ መተርጉማንም አሉ። የሆነው ሆኖ ግን አይደለም ነገሩ ሌላ ነው ወያኔዎቹ አቢይን የተጣሉ፣ የተከፋፈሉ፣ የተለያዩ መስለው ሸውደውታል። በራሱ መሳሪያ፣ ታጥቀው፣ ሐራ መሬት በሚሉት ስፍራ ሰፍረው፣ ተዘጋጅተው እነሆ አሁን ይኸው በራያ በኩል ሰተት ብለው መግባት ጀምረዋል። ወያኔ አቢይን ጉድ ሠርታዋለች። ሽማግሌ፣ ጳጳስ ገለመሌ እየላከች አደንዝዛዋለች። እናም የትግራዩ እንኳ አይሳካም የሚሉም አሉ። ብርሃኑ ጁላም አትበጥብጡን መገነጠል ከፈለጋችሁ ጡሩግ በሉ እንጂ አትበጥብጡን። የቀበራችሁትን ታንክ መልሱ፣ መድፍም አስረክቡን እያለ ሲያለቃቅስ የሚታየው ለዚያ ነው የሚሉ አሉ። ትግሬ እንዲህ አንድ ሆኖ ሳለ ጎጃም ያለው የአስረስ መዓረይ ቡድን ግን ጎንደርን፣ ወሎንና ሸዋን አልይ ይላል። ጎጤ።

"…በመጨረሻም በኃያላኑና በአድራሽ ፈረሶቻቸው ተላላኪነት እንደ እነሱ ቀመር ፋኖን አስወግደው ሲያበቁ የዐማራውን ክልል ለአራት ለመከፋፈል መጨረሳቸው ነው የተሰማው። ዐማራው ለአራት ሲከፋፈልም ሰሜን ጎንደር ከደቡብ ጎንደር፣ ሰሜን ወሎ ከደቡብ ወሎ፣ ምሥራቅ ጎጃም ከምዕራብና ከሰሜን ጎጃም የሚጣሉበት የድንበር፣ የመሬት፣ የካርታ ፈንጂ አብሮ እንደሚቀበር ነው የሚጠበቀው። ጎጃም ብቻ ከአገው ጋር የሚዋጋበት ካርታ ተዘጋጅቷል። ጎጃምና ጎንደር እንዲሁ ጳጳሳቱ የተሳተፉበት ሁለቱን ሕዝቦች የሚያፋጅ ካርታ መዘጋጀቱ ነው የሚነገረው። የጎንደሩን ፓርት የአማቺዝም ቦለጢቀኞች በኦሮሙማው ሲታገዙ የጎጃሙን ፓርት ደግሞ ብአዴን ራሱና ባለሀብቶች ከውጭ ኃይሎች ጋር እንደሚደግፉት ነው የሚነገረው። ዛሬ ላይ እኔ ስጽፈው ብትደነግጡም፣ ግር ቢላችሁም ሩቅ ባልሆነ ጊዜ የሚፈጸም ስለሆነ መዝግባችሁ አስቀምጡልኝ።

"…በሌላ በኩል፣ የእስራኤሉ መሪ ቤንጃሚን ኔታንያሁና የአማሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከጋዛ የሚነሱትን የጋዛ ነዋሪዎች በግብፅ ለማስፈር የወሰኑ ቢሆንም አንዳንድ ጊዜያዊ እክል እንደገጠማቸው ነው የሚነገረው። ግብፅም ትእዛዝ ደርሷታል ነገር ግን አልቀበልም ማለቷም ተሰምቷል። ግብፅ የጋዛን ተፈናቃዮች ብትቀበል ለግብፅ ወሮታ በግድቡ አጠቃቀም ላይ ኃያላኑ ምቹ ለም መሬት የሆነውን አቢይ አሕመድን አስገዳጅ ውል በማስፈረም፣ ፈርቶ ጫናም በዝቶበት እምቢ አልፈርምም ካለ ደግሞ ግድቡ አገልግሎት እንዳይሰጥ ግብፅ እንድታጨናግፈው በቴክኒክም በመሣሪያም በዲፕሎማሲም ለማገዝ እንዳቀዱ ነው የሚነገረው። የአማሪካው ፕሬዘዳንትም ለሦስተኛ ጊዜ የኢትዮጵያው ግዙፉ ግድብ በአሜሪካ ገንዘብ ነው የተገነባው በማለት ደጋግመው ቢናገሩም ከኢትዮጵያ በኩል ግን አገዛዙ እስከአሁን ምንም ትንፍሽ አላለም። እነርሱ እንዲህ እንዳቀዱ ነው የሚታማው የእግዚአብሔርን ዕቅድ ደግሞ ቆይቶ እናየዋለን።👇 ③✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ርእሰ አንቀጽ"

"…ከፊታችን በሚመጡት ጥቂት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 7 ዓመታት አጨብጭበን የዘራናቸው የመከራ ዘሮች ኮትኩተን፣ ውኃ እያጠጣን ስላሳደግናቸው አሁን እነዚያ የመከራ ዘመን ዘሮቻችን አብበው፣ ፍሬም አፍርተው ምርቱ ስለደረሰ በሰፊው አጨዳ የምንጀምርበት ዓመት ይሆናል ተብሎም ይጠበቃል። ይቅሩ ቢባሉም እንኳ የግድ የማይቀሩ ሀገራዊም፣ ቀጠናዊም የትርምስ ሁነቶችም እንዲሁ ከፊታችን ይከሰታሉ ተብሎም ይጠበቃል። ሆኖም ግን አሁን ወደፊት እንጂ ወደ ኋላ መሄድ አይቻልም። ምነው እንዲህ ባላደረግነ? ምነው ያኔ ነውጡን ለውጥ ብለን ባላበድነ? ምነው ረጋ፣ ሰከን፣ ቆም ብለን ተረጋግተን ነገሮችን ብናይ ኖሮ? ብለው ቢፀፀቱ፣ ደረት ቢደቁ፣ ፀጉር ቢነጩ፣ እንባ በጉንጭ ላይ እንደ ጎርፍ ቢያወርዱ፣ ኡፍፍፍ እያሉ በቁጭት ቁና ቁና ቢተነፍሱ ምንም የሚለወጥ፣ የሚፈጠር ነገር አናመጣም። መጀመሪያ የዘራነውን ማጨድ ይቀድማል። ያንጊዜ ጩኸት ይሆናል የማይጠቅም ጩኸት ነው። ያን ጊዜ ለቅሶ ይሆናል የማይጠቅም ለቅሶ ነው እንዲል መጽሐፍ።

"…ይሄን ርእሰ አንቀጽ የምታነብቡ ሁላችሁ የምጽፈው፣ የምለው ነገር በሙሉ አሳምሮ በደንብ ይገባችኋል። ግለሰባዊም ሆነ ተቋማዊ የጥፋት አጀንዳችሁ ፊት ቆሜ ስለተጋፈጥኳችሁና መሰናክል እንቅፋት፣ ደንቃራም ሆኜ ከፊታችሁ በመጋረጥ ወግሜ መላወሻም፣ መተንፈሻም አሳጥቼ ምሳችሁን የሰጠኋችሁና ወደ ጉሮሮአችሁ በመስደድ ልትውጡት የነበረውን የጥፋት ጮማችሁን ማንቁርታችሁ ላይ ተቀርቅሬ አላስውጥ ያልኳችሁ፣ የጥፋት ሕልማችሁን እንዳትኖሩት እያባነንኩ እንቅልፍ ያሳጣኋችሁ ወገኖችም ቢሆን እየጠላችሁኝ፣ እየሰደባችሁኝም፣ እየረገማችሁኝም ቢሆን የምጽፈውን በፍቅር፣ በጉጉት ታነባላችሁ። ማይም፣ ዴደብ እያላችሁ እየሰደባችሁኝም ፍሮፌሰሮቹም፣ ዶፍተሮቹም፣ ኢንጂነሮቹም፣ ጋዜጠኛና አክ እንትፊስቶቹም የግዳችሁን ታነቡኛላችሁ። የጎንደር ስኳድ የለ፣ የትግሬ ጁንታ፣ የጎጃም ሸንጎ፣ የወሎ ኅብረት፣ የኦሮሞ ነፃ አውጪ የሌ፣ ቦለጢቀኛ ነሽ ካድሬ ታነቡኛላችሁ። እየጠላችሁኝ፣ እየቀፈፍኳችሁ፣ እየሰቀጠጣችሁም ቢሆን በጉጉት ጠብቃችሁ በፍቅር ታነቡኛላችሁ። የምለውም በደንብ  ይገባችኋል አይደል? ዋሸሁ እንዴ…?

"…እኔ ነጋዴ ነኝ። ኢንቨስተር ነኝ። በኢትዮጵያ የሚፈጠረው ነገር አይመለከተኝም ብሎ እስከዛሬ ድረስ ከዳር ቆሞ በትዝብት የሀገርን መከራ ያይ ይመለከት የነበረው፣ በገንዘቡ፣ በሳንቲሙ ተመክቶ ሲያቅራራ፣ ሲኩራራ፣ የጣመ የላመ እየበላ፣ እየጠጣ፣ ገንዘቡን ለሴት፣ ለቪትስ እየረጨ፣ በደሀው ሕዝብ ላይ ለኬጂ ተማሪው ምርቃት ሚልዮን ብር አውጥቶ እየደገሰ ሲያላግጥ የነበረው ነጋዴ ነኝ ባይ በሙሉ አሁን ተራው ደርሶ ደም እንባ የማልቀሻው ሰዓት ደረሰ። መጣ። በዐማራና በኦርቶዶክስ ላይ የደረሰው በደል፣ ግፍና ስቃይ ከቤቱ፣ ከደጃፉ የማይመጣ መስሎት ሀገር ሲያለቅስ ዘጭ ብሎ ተዘልሎ ተቀምጦ የነበረ በሙሉ አሁን ያ ሩቅ የነበረው መከራ ሰተት ብሎ ከክልሉ ገባ። ኢትዮጵያ ሲታመስ እኛ ትግሬዎች ሰላም ነን እያለ ሲያላግጥ የነበረ ትግሬ በሙሉ ደቂቃ ሳይፈጅ ማቅ እንደለበሰው ያለ ማለት ነው። መከራው ከክልልህም አልፎ ከተማህ ደረሰ። በወረዳህ በቀበሌህ፣ በሰፈር መንደርህ አልፎም ከቤትህ፣ ከጓዳህ ገባ። እንደ ዐማራና እንደ ኦርቶዶክሱ በሰይፍ፣ በገጀራ፣ በሜንጫ፣ በጥይት፣ በድሮን መጨፍጨፉ ለነገ በይደር የተያዘልህ፣ የታቀደልህ ቢሆንም አሁን በሀሳብ፣ በጭንቀት፣ በትካዜ በቁምህ ሟምተህ እንድታልቅ እየተደረግክ ነው። እንኳን ደስ ያላችሁ ነጋዴዎች። አይደለም እንዴ? ዋሸሁ እንዴ…?

"…ይሄን ጦማር ይሄን ርእሰ አንቀጽ የምታነብ አንተ፣ አንቺ፣ እርስዎ እውነቱን እንነጋገርና አሁን አላችሁ ይባላል? ጭንቀት ቤትዋን በራሳችሁ፣ በላያችሁ አልሠራችምን? የሰቀቀን ኑሮ አይደለምን የምትኖሩት? ጓዳችሁ፣ መሶባችሁ የሚያስጨንቃችሁ እናቶች ጭንቀታችሁ ይገባኛል። በተለይ ልጆች ያላችሁ የገባችሁበት ጨንቅ በቃላት የሚገለጽም አይደለም። ኪሳችሁ፣ ቦርሳችሁ፣ ባንካችሁ ውስጥ ያለው ሳንቲም ከላዩ ላይ ለቤት ኪራይ፣ ለትምህርት ቤት፣ ለህክምና፣ ለምግብ በወጣ ቁጥር ሙዳ ሙዳ ሥጋ ከላያችሁ ላይ እየተነሣ ለተጓዳኝ በሽታዎች ለእነ ስኳር፣ ደም ግፊት፣ ልብ ድካም የምትዳረጉትንማ ቤት ይቁጠራችሁ። እኔ ሰላማዊ ሰው ነኝ፣ የሕዝብ መከራ ስቃይ አይመለከተኝም፣ አቢይ ሺ ዓመት ይንገሥ ብላችሁ ከዳር ቆማችሁ በታዛቢነት ስትመለከቱ የነበራችሁ በሙሉ አሁን ተራው የእናንተም ሆኖ መከራው በአበባ ታጅቦ መለከት እየነፋ ቤታችሁ በመግባቱ ከእኛ እንደ አንዱ ሆናችሁ ተገኝታችኋል። በድጋሚ እንኳን ደስ ያላችሁ። ሸሽተህ ኬኒያ፣ ኡጋንዳ፣ ዱባይና አሜሪካም ብትሄድ እንደ ኢትዮጵያ እንደው አይሆን።

"…ዘንድሮ ጉድ ነው የሚታየው። በተለይ አዲስ አበባን ማየት ነው። የከተማ ራብ ገብቷል። ሰው የሚበላው እየተቸገረ ነው። ከምር ሰቆቃውን ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው። 17 ሺ ያህል ነጋዴዎች ምንም መሥራት፣ መነገድ አልቻልንም ብለው የንግድ ፈቃዳቸውን ለመመለስ የንግድ ፈቃዱን ወደ ሰጣቸው አካል ቢሄዱም "ንግድ ፈቃድ መመለስ አይቻልም" ተብለው ጨርቃቸውን ጥለው ማበድ ነው የቀራቸው። ሥራ ያልሠሩበትን 0 0 የሽያጭ ሪፖርት ቢያቀርቡም ባትሠሩም ቫት፣ ግብር፣ ታክስ መክፈል ግዴታችሁ ነው። ንግድ ፈቃድ አትመልሷትም። ዓምና አንድ ሚልዮን ብር ግብር ከፍላችሁ ዘንድሮ ምንም አልሠራንም እንዴት ይባላል። ክፈሏት፣ ክፈሏት ተብለው ዱብዳ እንደወረደባቸው እየሰማሁ ነው። አቅም ያላቸው ነጋዴዎች ከሀገር እየወጡ መሆኑንም ሰምቻለሁ። ወደ ዱባይ፣ ወደተለያዩ አፍሪካ ሀገራት እና አውሮጳም እየሸሹ መሆናቸውን ሰምቻለሁ። የአቢይ ሽመልስ ቡድን እንደዛተው፣ እንደፎከረው ለማንም የማትመች አዲስ አበባን ፈጥረው በምትኩ ከምዕራቡ ዓለምና ከዓረቦቹ ጋር ለዚህ ሀገር የማውደም፣ ኢትዮጵያን የማድቀቅ ተግባራቸው በሳንቲም የታተመን ዶላር በቦርሳ ቋጥረው አምጥተው ለዲም ላይቱና ለቤተ መንግሥቱ፣ ለመናፈሻው ማሠሪያም ሰጥተው ሕዝብ ማደንዘዣ ሽሮ ፈሰስ ልማት ተብዬንም ገንብተው በቶፕ ቪው የቴዲ ተሾመ ቪድዮ አደንዝዘው እሬቻውን እያበሉት ነው።

"…ታዘብቻሁ ከሆነ ዓረቦቹም፣ ነጮቹም በስፋት በብዛት ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ነው። ሶሪያ ስደተኞች ናቸው የተባሉ አዋሳ፣ ድሬ፣ ሀረር፣ ባህርዳርና ጎንደር ድረስ ሁላ ሄደው እየለመኑ ነው ነው ተብሏል። በአዲስ አበባ አዲስ የባህል አቢዮትም ተፈጥሯል ተብሏል። ከባድ የባህል አቢዮት እየመጣ ነው የሚሉት። የዓረቦቹን በገፍ መግባት ተከትሎ ሀገር ምድሩ በሙሉ ሻወርማ በሻወርማ፣ ዶሮ በዶሮ መሆኑ እየተነገረ ነው። እነ ቋንጣ ፍርፍር፣ እነ ቦዘና ሽሮ ቻዎ። ባይባይ። አስቀድመው የገቡ ሶሪያውያን በቤተ መንግሥት ከሚደረግላቸው የእራት ግብዣ ባሻገር ከኢትዮጵያውያን ዜግነት በላይ እንክብካቤ እየተደረገላቸው ዘጭ ብለው እየኖሩ ነው ተብሏል። የሳዑዲና የኤምሬትስ ዜጎች ሆነው በኑሮ ደከም ያሉቱ፣ ያልተማሩትና ህመምተኞች መሃይሞቹም ተለቅመው ወደ ኢትዮጵያ የማዘዋወር ሥራ በሰፊው እየተካሄደ ነውም ተብሏል። አቢይ የተባበሩት ኤምሬትስ የንጉሣውያን ቤተሰቦች በጉዲፈቻ ስም የጡት ልጅ ሆኖ በመግባቱ የተባበሩት ኤምሬትስ ሁለተኛ ለም ሀገር በምሥራቅ አፍሪካ እየገዛች ነው። ኢትዮጵያ ለዓረቦች የተሸጠች ያህል መቁጠር ቀሽም አያስብልም። በቲክቶክ፣ በፌስቡክ፣ በዩቲዩብ ዓረቦቹ ማሻ አላህ እያሉ የሚሠሩትን ቪድዮም ማየቱ ብቻም በቂ ነው። የገዛ ዜጎቹን የሚጨፈጭፈው እና ከቦታ ቦታ…👇①✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ኢየሩሳሌም ግን በጭፍራ ተከባ ስታዩ በዚያን ጊዜ ጥፋትዋ እንደ ቀረበ እወቁ። ሉቃ 21፥20 “…የምነግራችሁ ገና ብዙ አለኝ…” ዮሐ 16፥12 “…እናንተ ግን ተጠንቀቁ፤ እነሆ፥ አስቀድሜ ሁሉን ነገርኋችሁ።” ማር 13፥23

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…የሟች የሹፌሩንና ሌላዋን ሴት ሠራተኛ የምታወረቋቸው አገናኙኝ። እንዲሁ እዘግብላቸዋለሁ። አሁን አርበኛ ዘመነ ካሤ በስሙ የሚመራው የዐማራ ፋኖ በጎጃም ባለ ትዳርና የሁለት ልጆች አባት የሆነውን፣ ባለ ማዕተብ የተዋሕዶ ልጅ በግፍ ገድለውታል። እማሆይ ደብሬ አስረስ የጌቴ እናት ሲሆኑ። ጌቴ ከውድ ባለቤቱ ህፃን ሙሴ ጌቴ ዕድሜ 5፣ ህፃን ኑሃሚን ጌቴ ዕድሜ 3 እና አሁን በቅርብ የሚወለድ ልጅም በባለቤቱ ማኅጸን ተቀምጦ ወደዚህ ዓለም ለመቀላቀል ወራትን እየተጠባበቀ ነበር ተብሏል። ባለቤቱ ነፍሰ ጡር ናት።

• እኔ ጎጃሜ አይደለሁም። የጎጃም ሕዝብ ግን ወገኔ ነው። ብዙ መንፈሳዊ አባቶች በጎጃም አሉኝ። ባህርዳር ሽምብጥ ሚካኤልን እንደ የኔቢጤ ለምኜ ነው ያሠራሁት። ባህርዳር አዲሱ ሚካኤል በአገልግሎት የተባረኩበት ነው። ዲማ ጊዮርጊስ፣ ደብረ ወርቅ ማርያም፣ መርጡለ ማርያም፣ ደብረ ማርያም ወዘረፈ የበረከት ሥፍራዎቼ ናቸው። ደግ ሕዝብ፣ እንግዳ ተቀባይ ሕዝብ እንዲህ እንደ ገና ዳቦ ከላይና ከታች እሳት እየነደደበት ሲጨፈጨፍ ዝም ብዬ አላይም። ጎጃም በጠላት ልጆች እጅ ውስጥ ወድቋል። ጎጃም የገባበትን መከራ ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው። ጨካኝ አረመኔዎች ትግሉን ጠልፈውታል። ትሰድበኛለህ፣ ታዋርደኛለህ፣ ፎቶዬን ዘቅዝቀህ ስትረግመኝ ትውል ታድራታለህ እንጂ የጎጃሙን ጎጠኛ አልፋታውም።

"…ተስፋዬ ወልደ ሥላዴ በአባቱ ትግሬና በእናቱ አገው ነው አሉኝ። ጎጃም ዐማራን መጨፍጨፍ አይዘግባትም። በቃሉ አላምረውም እንዲሁ ጎጃሜ ነው አሉ። እሱም የወያኔን ሙታንቲና ካልሲ ሲያጥብ ይውላታል እንጂ የጎጃም ዐማራን ፍዳና መከራ አይዘግብም። የኢትዮ ፎረሙም አበበ ባዩ ጎጃሜ ነው ወያኔ አለቀሰች፣ ትግሬ ራበው፣ ትግሬ ጠማው ነው እንጂ የጎጃም ዐማራን ሞት አይዘግቡም። ሌሎችም የጎጃም ሚዲያዎች እና አክቲቪስቶች ቤተሰባቸው በፋኖ እየታገተ፣ እየተጨፈጨፈም ትንፍሽ አይሉም። የገዛ ወገናቸውን እየጨፈጨፉ የደፈራቸውን፣ የገደላቸውን፣ የወጋቸውን መከላከያ ተብዬ ግን እንዳይደክመው አህያና በቅሎ አቅርበው፣ ነጭ ማኛ እንጀራ በዓይነት ወጥ አቅርበው፣ ጠላ አረቄ፣ ከፍ ሲልም የጎጃም ምስኪን የገበሬ ልጅ ልጃገረድ እያቀረቡ ጠላትን ይንከባከባሉ። ከዚያም አጥበው፣ ልብስ ቀይረው፣ መታወቂያ አውጥተው፣ ዳያስጶራው ዐማራ ደም ተፍቶ የሚልከውን ዶላር ለትራንስፖርት ብለው ሰጥተው ይሸኛሉ።

"…የዐፋጎ መሪዎች ዐማራ አይመስሉኝ። ጊዜ ያውጣው እንጂ አብዛኞቹ ዐማራ አይመስሉኝም። የጨፈጨፋቸውን፣ የዘረፋቸውን የትግሬ ኮሎኔል ተንከባክበው እየለቀቁ። የትግሬ የጦር መኮንኖችን ፈትተው ዐማራን ይወጉ ዘንድ ወደ ትግራይ እየሸኙ፣ በምትኩ ዐማራን የሚጨፈጭፉት ነገርን ሳይ የአፋጎ መሪዎች ዐማራ አይመስሉኝም። ማርያምን ውስጤ እየተጠራጠረ ነው። አርበኛ ዘመነ ካሤን እንኳ ትዘውት ዘጭ አሉ። ታላቁን ዐማራ የሰበከውን ልጅ በብላክ ሜል ቢሉ በሌላ ጉዳይ ታዛዣቸው አድርገው፣ በቁም እስር አግብተው ጎጠኛ አድርገው የተገነባ ስሙን፣ የፖለቲካ ካፒታሉን አወደሙበት። እያከሰሩት ነው። በጎጃም ለሚመጣው ልማት፣ ድልና ነፃነት አርበኛ ዘመነ ካሤ የአምበሳውን ድርሻ እንደሚወስደው ሁሉ በጎጃም ለሚደርሰው ውድመት፣ ጥፋትና ውርደትም ለተጠያቂነት የአምበሳውን ሚና ይወስዳል። ያለበትን አጣብቂኝ ብረዳም ሌላ መንገድ ግን የለም።

"…ሟች ጌቴ ሥመ ጥምቀቱ ገብረ ማርያም ነው። በጸሎታችሁ አስቡት። ያው እንደፈረደብኝ ነገ ወይም ተነገ ወዲያ በቲክቶክና በዘመድ ቴቪ ብቅ ብዬ በሕጻናቱ የወደፊት ሕይወት ጉዳይ እንነጋገራለን። አንዴ ፈርዶብኛል እናም ሕጻናቱን የሚያሳድጉ ቅን ደጋግ ኢትዮጵያውያንን ወደ መለመን እገባለሁ። በጎንደር ሁለት ቤተሰብ፣ በጎጃም ባለፈው አንዲት መምህርና ልጇን የተረከቡኝ ቅን ኢትዮጵያውያን ናቸው። አሁንም እነዚህን ውብ ልጆች ተስፋቸውን የሚያለመልም ተግባር እንፈጽማለን። እናቱ እመሆይንም አዝነው እንዳይሞቱ እናጽናናቸዋለን። ማርያምን ይሄን እኔው ራሴ አደርገዋለሁ። ዘመነ ካሤም እኚህን እማሆይ ሲያይ እናቱን አስታውሶ በኀዘን የሚዋጥም ነው የሚመስለኝ።

• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

አንዴ ጠብቁኝ…!

"…ምሽት ቢሆንም፣ በምሽት ዘግናኝ መርዶ መንገር ባህል፣ ወግ እና ደንብ ባይሆንም ነገር ግን እያሰባችሁ፣ እያንሰላሰላችሁ ታስሩ ዘንድ በጎጃም ሰፍሮ፣ የጎጃም ዐማራንና የጎጃም ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆችን ከምደረ ገጽ እያጸዳ ስለሚገኘው የእነ አስረስ መዓረይ፣ የእነ ማርሸት፣ የእነ አርበኛ ዘመነ ካሤ ጦር ስለረሸናቸው ምስኪኖች ላረዳችሁ ነውና ጥቂት ጠብቁኝ።

• አላችሁ አይደል…?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

ፍጥጥ ያለ ውሸት፣ ግልጽ ዘረፋ…!

"…ምን ዓይነት ዘመን ላይ ነው የደረስነው? እንዲየው ምን ጉድ ነው የመጣብን? በፊት በፊት እግር ጀሶ ተጠቅልሎ፣ ጤነኛው ደኅናው ሰው ኩላሊቴን ታመምኩ ብሎ ነበር ዋሽቶ የሚለምነው። ያ ሲነቃ አሁን ደግሞ የድፍረታቸው ጥግ ወደ ቤተ ክርስቲያን ዞሩ። ተመልከቱ ቲክቶከሩ እኮ በአንገቱ ላይ ማዕተብ እንኳን እኮ አላሠረም። በቃ ተቆጣጣሪ የሌለው ቤት ተገኘ ሁሉም ተነሥቶ በስሟ መዝረፍ?

"…የዚህን ቀጣፊ ዋሾ ደፋር ቲክቶከርና የቦሌ መድኃኔዓለም ዲያቆን ተብዬ ዘማሪ ስልክ ቁጥርና ስምም ላኩልኝ። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ቡፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስም የእዚህችን በአንዲት እህት ተሠርታ በተጠናቀቀች ቤተ ክርስቲያን ስም ለምነው የዘረፉ ደፋሮች የባንክ ቡካቸውን ያሳግዱ። ኧረ ድፍረት በዛ። እኔ ራሴ የማውቀውን ባለችበት በረንዳዋ በመፍረሱ ምክንያት ሙሉ እድሳት እንደ አዲስ ተደርጎላት የተሠራችን ቤተ ክርስቲያን ሥራው የተጀመረ ጊዜ ሄደው የቀረጹት እያሳዩ ሕዝብን መዝረፍ ምን ይሉታል? ምን ጉድ ነው? ደግሞ እኮ ፊቱን እንዴት እንደሚያቅለሰልስ? ባይበላ ቢቀርስ? ኃጢአት እኮ ነው። ኧረ ቲክቶከሮች ተጠንቀቁ። ተረጋጉ። መኪና ልትገዙ፣ ሱቅ ልትከፍቱ ትችላላችሁ። ጫማ ልትቀይሩ፣ ከርሳችሁን ልትሞሉ ትችላላችሁ። ነገር ግን እግዚአብሔር ፊት መቅረብ እኮ አለ። ድፈረትም ልክ ይኑረው።

• ዝርዝሩን ነገ ከምስጋና በኋላ እለጥፍላችኋለሁ።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• አላችሁ ወይ…?

• ፍልሚያው በድል ተጠናቅቋል። ወደ አየር መመለሻ ምስጢራዊ ቁልፉንም በሰላም ተረክበናል። አላችሁ ወይ…?

• ወይ ንቅን…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር…

"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 1:10 ሲሆን በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።

• ZemedTv 👉 https://zemedtv.com/live.html

• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/i/broadcasts/1zqKVjPqjMYKB


• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6wflhc--zemede-july-20-2025.html?e9s=src_v1_cbl%2Csrc_v1_upp_a

• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
                      11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።

"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።

👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia

👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።

• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ተናግሮ አናጋሪ አያሳጣኝ…!  …አሜን 🙏

"…የጎጃም አክቲቪስቶች በዐማራ ፋኖ በጎጃም ዋና አክቲቪስት ጠበቃ አስረስ መዓረይ ተመርተው እንዳበደ ውሻ እያክለፈለፋቸው ነው። ከበዛ ስግብግብነት፣ ራስ ወዳድነት፣ ሁሉን ለእኔ፣ ከእኛ ውጪ ወደ ውጪ ባይነታቸው ተነሣ በትዕቢት ተነፍተው ከወንድሞቻቸው፣ ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ኅብረት ተለይተው ብቻቸውን ሄጵ ሄጵ ብለው እምቡር እምቡር ብለው ከፈነጩ በኋላ አሁን ላይ በራሱ በጎጃም ሕዝብ ድጋፍና ተጠያቂነት ሲያመጣባቸው የሚይዙትን የሚጨብጡትን አጥተው በማይዘጋው፣ ቴሌ 24/7 በሚለቅላቸው ኢንተርኔት ተጠቅመው በባዶ ሜዳ ሲያቅራሩ ውለው ሲያቅራሩ አድረው ከአንጎበራቸው ሲነቁ በተፈጠረው ነገር አጎንብሰው፣ ድንጋይ ተሸክመው ይቅርታ በመጠየቅ ወደ አፋብኃ እንደመመለስ ካፈርኩ አይመልሰኝ በሚል የተለመደውን ቀረርቶአቸውን ማስነካቱን ተያይዘውታል። ይሄ ደግሞ ምንም አይጠቅማቸውም።

"…ሥጋ ቆራጭ ይኸነው የሸበሉ ካነሣው አይቀር እውነቱን መነጋገር ግድ ይለናል። በተለይ በነገው እሑድ ምሽት ላይ በጎጃም የዐማራ ፋኖ በጎጃም መሪ ማነው?  በሚል ርእስ አዲስ አዋራ የሚያስነሣ መራር ሃቅ ይዤ ከቻሳ እላለሁ። በጎጃም የዐማራ ፋኖ በጎጃም መሪዎች ሦስት ናቸው። እነሱም ፦

፩፥

፪፥

፫፥ በማለት በዝርዝር እመጣበታለሁ። ትፈነዳ እንደሁ አያታለሁ። በጎጃም በስም አንድ አደረጃጀት ሦስት መሪ ነው ያለው። በጎንደር ሁለት አደረጃጀት ሁለት መሪ ነው ያለው። በወሎ ሁለት አደረጃጀት ሁለት መሪ ነው ያለው። በሸዋ ሁለት አደረጃጀት ሁለት መሪ ነው ያለው። በጎጃም ግን አንድ አደረጃጀት የዐማራ ፋኖ በጎጃም ነገር ግን ሦስት መሪ ነው ያለው። በዝርዝር ነገ ምሽት በነጭነጯን ከዘመዴ ጋር አስረዳለሁ።

"…ሕወሓት በቤኒሻንጉል በኩል ወደ ጎጃም ለመግባት ዝግጅቷን ጨርሳለች። ቦታ መረጣም ጨርሳለች። የትግሬ አክቲቪስቶች በሙሉ የዐማራ ፋኖ በጎጃም አክቲቪስት ሆነው በማገልገል ላይ ናቸው። በአስረስ መዓረይ ፍቅር ወድቀዋል፣ በተለይ ፓስተሪት ማርያማዊትማ በአርበኛ ዘመነ ካሴ ግርማ ሞገስ፣ በድምፁ ተማርካ ራሷን መቆጣጠር አቅቷት ሆስፒታል ትግባ ዐላውቅኩም እንጂ ክፉኛ ተጎድታለች። ስታሊን ጎጃም ጎጃም ብሎ ሊሞት ነው። ነገ በሰፊው እመጣበታለሁ።

"…ከምር አርበኛ ዘመነ ካሤ ግን ያሳዝነኛል። ማርያምን እውነቴን ነው። ይኸው ሐምሌም ተጋመሰ። ነሐሴም እየመጣ ነው። ዕድሜ ለእነ አስረስ መዓረይ አምና በእስክንድር ሰበብ፣ ዘንድሮ በአፋብኃ ምክንያት ኮተት ደርድረው ዘንድሮም ክረምቱን በወሬ፣ በዲስኩር፣ በሽለላ፣ በቀረርቶ፣ በፉከራ፣ በሰበር የድል ዜና፣ በስቦ ማስከዳት ዲስኩር የዐማራን መከራ ሊያራዝሙበት ነው። ዘመነ ካሤ በዐማራ ሁሉ ልብ የነገሠ ታጋይ ነበር። አንደበተ ርቱዕ። ግን ምን ያደርጋል…? ፀጋውን ጋረዱት፣ ሸፈኑበት፣ ቀበሩት፣ ውጠው አስቀሩት። አሁን በኤአይ እንደ አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ አንበሳ ላይ ሥለህ ብትለጥፈው፣ ንስር ትከሻ ላይ አስቀምጠህ በታበረው ምን ይጠቅመዋል? ባላውቀው ይሻለኝ ነበር። አዛኜን ባላውቀወ ይሻለኝ ነበር። 

• ከምር ተናግሮ አናጋሪ አያሳጣን። ደኅና እደሩልኝ። የነገ ሰው ይበለን።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ለዚያ ሰው ከጌታ ዘንድ አንዳች እንዲያገኝ አይምሰለው። ያዕ 1፥ 7-8 "…እነርሱ በችግር በክፋት በጭንቀት ተዋረዱ እያነሱም ሄዱ” መዝ 107፥39

• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አረፈዳችሁ?
• እንደምን ዋላችሁ?
• እንደምን አመሻችሁ?

• መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…እስከአሁን አልተፈታም…!

"…የአፋጎ ቀጠናዊ ትስስር የአገው ሸንጎው ማሽንክ አቶ የቆየ ሞላ እስከአሁን እዚያው ጎጃም እንደታሰረ ነው። በአጭሩ አልተፈታም።

"…የቆየ ሞላ እስከአሁን ከአራት በላይ ምስኪን የገበሬ ሴት ልጃገረድ ልጆን ደፍሮ ያስረገዘ እንደሆነ ቢነገርም፣ በጥፋቱ በታሠረም ጊዜ የመከላከያ ስላይ ተብላ የታሰረችን እስረኛ ደፍሮ ያስረገዘ ቢሆንም (እሷ እስረኛዋ እንኳ ፈቅዳ ነው ተብሏል) ምንም እርምጃ አልተወሰደበትም ነበር።

"…አሁን ግን ይህ የወንድ ባልታዛር የአፋጎ የብርጌድ አዛዥን ሚስት አስገድዶ በመድፈሩ በእነ አስረስ መዓረይ ውትወታ ሞቱ ቀርቶለት በከዘራ እየተዠለጠ ወህኒ ቤት ከገባ ወራት ተቆጥረዋል። እናም አስረስ መዓረይ በቀደም የለቀወው ፎቶ እኔ መታሰሩን በተናገርኩ ጊዜ እኔን ለማሳጣት ብሎ የለጠፈው ነው። አልተፈታም።

"…ይሄን ባልታዛር ሸንጎ፣ በጎጃም ዐማራ ልጃገረድ ሴቶች ላይ እንዲሸና፣ እንዲጫወትባቸው የፈቀዱለት የአፋጎ አመራሮች ናቸው። ዐማራ ጠል የወያኔ ውላጆች ናቸው። ለዚህ ነው በጎጃም የዐማራ ፋኖ በጎጃም አመራሮች መምህራንን፣ ተማሪዎችን፣ ኦርቶዶክሳውያን ሊቃውንትን የሚጨፈጭፉት፣ የሚያርዱት።

"…እኔ ፈጥሬ አላወራም። ከነከስኩ ነከስኩ ነው። ይሄን ጎጃም የመሸገ ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ የሸንጎ ርዝራዥ ቅባቴ የወያኔ የሽንት ጨርቅ ሁላ አምላኬን ይዤ ብቻዬን አሰጣዋለሁ። ቅቡልነታችንን ያሳጣናል ለሕዝብ እንዳይቀርብ የተባለ ነውራቸውን ሁሉ አንድ በአንድ አፈርጠዋለሁ። አስረስ መዓረይ መርጡለ ማርያም ላይ ያረዳቸውን አብሮአደጎቹን ከነስም ዝርዝራቸው እለጥፈዋለሁ። ዘመዴ ናቸው የሚላቸው ብፁዕ አቡነ አብርሃምም ሲያስጥሉህ አያለሁ።

• ለማንኛውም ደፋሪው የአፋጎ ባልተዛር አልተፈታም።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…አሁን ደግሞ ተራው የእናንተ ነው። በሆዳችሁ አምቃችሁ በጨጓራ በሽታ ከምትጠቁ በጨዋ ደንብ በመተንፈስ ጤንነትዎን ይንከባከቡ። እነ ስኳር፣ እነ ደም ግፊትም ነገር በሆድ አምቆ ከመያዝ እንደሚመጡ ፓስተሪት ዮኒ ማኛ ዶር ሀቢባ ቤት ተናግሯል ሲባል ሰምቻለሁ። ለማንኛውም ርእሰ አንቀጹን መነሻ ዋቢ በማድረግ እናንተ ደግሞ የራሳችሁን ሓሳብ በራሳችሁ መንገድ ሂዱበት።

"…አደራ አደራ የተወደድክ ወንድማችን ርእሰ አንቀጹን ወደ ሃይማኖት ወስደህ ቤቱን የቁርዓንና የመጽሐፍ ቅዱስ መጨቃጨቂያ እንዳታደርገው። ሌላው ደግሞ በርእሰ አንቀጹ ድንገት 😡 ብው ያላችሁ ሰዎች ተሳስታችሁ በፔጄ ላይ ፀያፍ ስድብ፣ ብልግና ጽፋችሁ የተመልካች ዓይን እንዳታቆሽሹ ተጠንቁልኝ። በጨዋ ደንብ ተቃውሞ ማቅረብ ግን በቤቴ የተፈቀደ ነው። በተለይ ተናግሮ አናጋሪ ጨዋ ኮማች ቢኖር ደስ ይለኛል።

• 1…2…3…ጀምሩ…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ርእሰ አንቀጽ"

"…የዛሬውን የምስጋና ቃል የጀመርነው “…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።” …ዘዳ 28፥34 “…በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አይሰማችሁም።” 1ኛ ሳሙ 8፥18 “…ጻድቃን በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋል፤ ኀጥኣን በሠለጠኑ ጊዜ ግን ሕዝብ ያለቅሳል።” ምሳ 29፥2 “…እግዚአብሔር ይማረን ይባርከንም፥ ፊቱንም በላያችን ያብራ” መዝ 67፥1 በሚሉ የእግዚአብሔር ቃል ነው።  ልጽፈው ከተዘጋጀሁበት ርእሰ አንቀጽ ጋር በብዙ ስለሚገናኙልኝ ነው አስቀድሜ በምስጋናው ሰዓት ያመጣሁአቸው። 1ሺ ሰው እግዚአብሔር ይመስገን ብሎ ባመሰገነበት የምስጋና መልእክት ላይ ወደ 7 ፍሬ ሰዎችም ተበሳጭተው አይቻቸዋለሁ።

"…ወደ ርእሰ አንቀጻችን እንመለስ። “…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።” …ዘዳ 28፥34። ይሄን ጥቅስ ባነበብኩ ቁጥር የእኔን ዘመን፣ በተለይ የዚህን ሰባት ዓመታት ጉዞ፣ በተለይም ደግሞ አሁን በአቢይ አሕመድ አረመኔያዊ የጭካኔ የመጨረሻው የአገዛዝ ዘመኑ ላይ በኢትዮጵያ እየሆነ ያለውን ሳይ፣ ስመለከት ጭው ይልብኛል፣ ጭልም ይልብኛል። ከማየው ከምሰማው የተነሣ ድሮም ድሮ ነኝ አሁንማ የለየለት እንደ እብድ ሊያደርገኝ ይቃጣኛል። ከመላዋ ኢትዮጵያ፣ ከየቤቱ በውስጥ መስመር የሚደርሰኝ ሰቆቃና መከራ አንዳንዱ ጩሄ እንኳ አይወጣልኝም፣ ከምር የልብ ምቴ ሁላ እየተቀየረ ነው። ትንፋሽ እጥር እያለኝም ነው። ማዲያት ፊቴን እስኪወርሰው ድረስ ቁሽቴ አንጀቴ እያረረ ነው። ለብሶ፣ አጊጦ፣ ቅባት ተቅብቶ ከቤቱ ሲወጣ ሰው የሚመስለው ሁሉ፣ ሥራ አለው ተብሎ ሀገር ምድሩ፣ ወዳጅ ዘመድ የሚያውቀው ሁሉ የገባበትን አጣብቂኝ ብታዩ፣ ብትሰሙ ትቀውሳላችሁ።

"…የመንግሥት ሠራተኞች ቁርስና ምሣ መብላት አቁመው ራት ዳቦ መብላት የጀመሩ የትየለሌ እንዳሉ ስትሰሙ ከርማችኋል። በምሳ ሰዓት ወደ ቤተ ክርስቲያን እና ወደ መስጊድ ገብተው ጸሎት ጸልየው ወደ ሥራ ገበታቸው የሚመለሱ ዜጎች እንዳሉም ሰምታችኋል። ማደሪያ አጥተው መሥሪያቤት ውስጥ ቢሮ ውስጥ የሚያድሩ እንዳሉም ሰምታችኋል። የትራንስፖርት ስላጡ ብቻ ጠዋት ሌሊት ተነሥተው፣ ማታ እኩለ ሌሊት በእግራቸው ተጉዘው ቤታቸው የሚገቡ እንዳሉም ሰምታችኋል። ሰፈር ቀይረው ራቅ ወዳለ ቦታ ሄደው የሚለምኑም እንዳሉ ሰምታችኋል። የመንግሥት ሠራተኞች ሆነው የሆቴል ቤት ትራፊ ፌስታል ይዘው በየሆቴል ቤቱ በራፍ ላይ ቆመው የሚለምኑ እንዳሉ በቀደም ዕለት ነው በፓርላማ የሰማነው። ከዚህ የሚከፋው ደግሞ ምሽት ቡናቤትና መንገድ ላይ ቆመው ሴተኛ አዳሪነት ሠርተው እንቅልፍ ሳይተኙ ቀን ደግሞ ወደ ፋብሪካ ሥራቸው የሚገቡ ሠራተኞች እንዳሉም ከሰማን ቆየን። አሁን ደግሞ ከሁሉ የባሰ የከፋው ደግሞ በወረዳና በክፍለ ከተሞች ላይ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚሠሩ ሴት እህቶቻችንና እናቶቻችን በምሳ ሰዓት በየሆቴሉ " የአጭር ጊዜ የወሲብ አገልግሎት ወደ መሥጠት" መሠማራታቸው ነው የሚሰማው። ሴት ልጆቻቸውን ወጣ ብላችሁ ሠርታችሁ አምጡ ብለው አለባብሰው ወንድ ፍለጋ የሚያሠማራ ቤተሰብ፣ ሚስቱን ለዝሙት አስፓልት ላይ ሸኝቶ ከሩቅ የሚጠባበቃት ባል እንዳለም ስትሰሙ “…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።” …ዘዳ 28፥34። የሚለው የእግዚአብሔር ቃል ወደ ጆሮአችሁ ያቃጭላል።

"…ማርያምን በቃ ምንም ደስ አይልም። ምንም አልኳችሁ። በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀ አንድ ልጅ ፈግቶ ሥራ ያገኛል። ደሞዙ 9 ሺ ብር ነው። ተቆራርጦ ስንት እንደሚደርሰው ገና አላወቀም። እናም ቤት ለመከራየት ኳተነ፣ እግሩም ቀጠነ፣ ከ12 ሺ ብር በታች ወፍ የለም። 8ሺም አገኘሁ አለ። እናም ሰዎች ጋር ዘመድ ጋር ማለት ነው ተጠጋ። ዘመዶቹም ይህቺን ክረምት እናስተናግድሃለን መስከረም ላይ ግን ውጣልን እንዳሉት ሰማሁ። በጠባብ ክፍል፣ ከሁለት ልጆቻችን ጋር አንተን ደርበን መላወስ አልቻልንም ነው ያሉት። በየቤቱ እሮሮ ነው። ድሮ የተከበረ ሙያ የነበረው ህክምና፣ ዶክተርነት አሁን የለማኝ፣ የየኔቢጤ ማዕረግ ነው ያለው። ወላጆች "ልጄ ቲክቶከር ሆኖ ይጦረኛል ስል ዶክተር ሆኖ ቅስሜን ሰበረው" እያሉ ሙድ የሚይዙበት ሙያ ሆኖ ነው ያረፈው። ነጋዴ በሉት፣ በፊት መካከለኛ ገቢ ነበራቸው የሚባሉት በሙሉ አሁን ሾቀዋል። እነ ሽመልስ አብዲሳ ኢሪሊቫንት እናደርጋታለን ያሏትን አዲስ አበባንም፣ ሀገሪቱንም አፈር ከደቼ ነው ያበሉት።

"…ዛሬ ደግሞ አንድ ዐዋጅ በአቢይ ፓርላማ ጸድቆ ትርምስ ያለ ነገር ከወዲሁ ሲፈጠር እያየን ነው። የሕዝብ ሳይሆን የመንግሥት ተወካዮች ምክር ቤቱ የገቢ ግብር ማሻሻያ ዐዋጁን ከወትሮው በተለየ መልኩ በ5 ተቃውሞ፣ በ12 ድምጸ ተዓቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ ነው ያፀደቀው። ዛሬ በጸደቀው ዐዋጅ በቅጥር የሚሠራ ሠራተኛ በእያንዳንዱ ነገር በምግብ ዋጋ፣ በሚገዛው ዕቃ ቫት 15% ይጨምራል። ይሄ በ35% ላይ ሲደመር 50% ይመጣል። 7% የጡረታ አለ እሱ ሲደመር 57%  ከደመወዙ ላይ ይሄዳል፣ በቀረችው 43% ልጆች ያስተምራል፣ ምግብ ይበላል፣ ልብስ ይገዛል፣ ቤት ይከራያል ምንድነው የሚያደርገው ? ብለው ብዙዎች ዛሬ ሲጯጯሁ እያየሁ ነበር ያረፈድኩት። ጩኸት ምንም አያመጣም። ኬንያን አይተህ ወደ ኢትዮጵያ ስትመለስ ትደመማለህ። በ43 % ኑሮህን ትገፋላህ ወይስ ወንድ ሁነህ መብትህን ታስከበራለህ ብለው የሚጠይቁም እያየሁ ነው።

• የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ❌
• የመንግሥት ተወካዮች ምክርቤት ✅

"…የሌላ ሀገር የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት አይደለም እነሱንም ራሳቸውን በኑሮ ድቅቅ የሚያደርግ ዐዋጅ ሊያፀድቁ ድጋፍም ሊሰጡት ይቅርና ትንሽ ሕዝቡን ሊጎዳ ይችላል ብለው ያሰቡትን የትኛውንም ዐዋጅ እንኳ አያፀድቁም። የፈሪ ሕዝብ ተወካዮች የሆኑት ራሳቸው ፈሪና አብዛኞቹ ርቧቸው ከቸርችና ከየወረዳ ካድሬነት ተመርጠው ፓርላማ ገብተው የቀረበላቸውን በሙሉ ያለማቅማማት እጅ በማውጣት የሚያጸድቁት እንቅልፋሞቹ የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካዮቹ የሆኑት የምክርቤት አባላት ግን መንግስት አፅድቁ ያላቸውን ሁሉ ሲያጸድቁ ይታያሉ። ዐዋጁ አባላቱ ሁላቸውንም የሚገድል፣ ጾታም የሚያስቀይር ዐዋጅ ቢሆን እንኳ አቢይ አሕመድ አፅድቁ ካላቸው ያለምንም ማቅማማት በጭብጨባ ያፀድቃሉ። አሁን ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ፈሪነቱን በሳይንሳዊ ግኝት በተጨባጭ ስላረጋገጡ ነጮቹም ባለፈው ጦር አዝምተው መሳፈጣቸው ሳይቆጫቸው አልቀረም። እንዲህ በገዛ ልጆቻቸው አፈር ከደቼ አብልተን ቀጥቅጠን መግዛት ስንችል በከንቱ ነው ደክመን የተዋረድነው ሳይሉም አይቀር። እንዲያ ሰለሆነ ነው እንጂ ይሄን የቀን ጅብ አገዛዝ ግልብጥብጥ አድርጎ ልክ የማስገቢያው ሰዓት አሁን ነበር። ከዚያ ፓርላማው ራበን፣ ጠማን ደሞዝ ይጨመርልን ብሎ ራሱም ያለቅሳል።

"…አቢይ የመጣው በእኛው የጸሎት ውጤት ነው የሚሉት ግን ራበን ሲሉ እየሰማኋቸው አይደለም። ጴንጤ በሙሉ በአብዛኛው አሸሼ ገዳዬ ላይ ነው። የባንክ ቡክ ይዘው እንዲመጡ ፓስተሮቻቸው እያዘዙ ፒፕሉ እንደ በግ እየተነዳ ሚራክል መኒን ሊያገኝ ሊያፍስ አሜን፣ ሃሌሉያ እያለ ሲግተለተል ነው የማየው። የጴንጤ አዳራሾች በወዛም፣ ወዛም፣ በደንደሳም ላታቸው ትልቅ፣ ሻኛቸው ወፍራም በሆኑ ወንዶችና ሴቶች ተጨናንቆ ነው የማየው። ጴንጤ የሚርበው አይመስልም። ሙስሊምም እንደዚያው። ምንም ዓይነት የተቃውሞ ድምጽ የሚያሰሙ የሉም። ኦሮሞማ ዝም ጭጭ ነው ያለው። ፓርላማው ውስጥ የተሰገሰጉት በአብዛኛው ኦሮሞ፣ እስላምና የደቡብ ጴንጤዎች ሕዝቡ…👇①✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

“…ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።”ዘዳ 28፥34 “…በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አይሰማችሁም።” 1ኛ ሳሙ 8፥18 “…ጻድቃን በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋል፤ ኀጥኣን በሠለጠኑ ጊዜ ግን ሕዝብ ያለቅሳል።” ምሳ 29፥2 “…እግዚአብሔር ይማረን ይባርከንም፥ ፊቱንም በላያችን ያብራ” መዝ 67፥1

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆④ ✍✍✍ "…ከዚህ ቀደም በሀገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ በውጭ ያለው ዲያስጶራ ቀፎው እንደተነካበት ንብ ሆ ብሎ በመውጣት ነበር ለሀገሩ የሚሞግተው። ኦሮሙማው አቢይ አሕመድ፣ ያንን ኃይል ስብሃት ነጋን ፈትቶ ጃስ ብሎ በመልቀቅ ቀንዱን ሰብሮ፣ አከርካሪውን አንክቶ፣ ወገቡን ቆርጦ፣ ቅስሙን፣ ሐሞቱንና ጅስሙን ሳይቀር አፍስሶ ሽባ አድርጎ አስቀምጦታል። እነ ታማኝ በየነ፣ እነ ነአምን ዘለቀ፣ እነ አንዳርጋቸው ጽጌ አሁን የሉም። አሜሪካ እጅሽን ከኢትዮጵያ ላይ አንሺ ሲሉ የነበሩ ሁሉ አሁን የሉም። ከኦህዴድ ብልጽግና ኦሮሞ በቀር ትግሬና የኦነግ ኦሮሞ በፊትም በዚህ ጉዳይ አልነበሩምና አይጠቀሱም። የዐማራው ኤሊት ነበር አንደኛ አሁን እሱም ገሚሱ ብላክ ሜል ተደርጎ፣ ገሚሱ እንደ ማስቲካ፣ እንደ ሸንኮራ ተመጥጦ ታኝኮ ተተፍቶ ወደ ጋርቤጅ ተጥሎ ድራሹ ጠፍቷል።

"…በአሜሪካ የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎቹ፣ ነጩን ቤተ መንግሥት በሰላማዊ ሰልፍ አጥለቅላቂዎቹ፣ በየሴናተሮቹ ቢሮ፣ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ቢሮ ተግተልትለው በመግባት ዋይ ዋይ በማለት ለአቢይ ጥብቅና ይቆሙ የነበሩት የውጪው ሲኖዶስ አባላት የነበሩት ጳጳሳትም ዘንድሮ ገሚሶቹን አቢይ አህመድ ስሜታቸውንና መንፈሳቸውን በቆመጥ አንክቶ አንክቶ ሽባ አድርጎ ስላስቀመጣቸው የሉም። በዚያ ላይ አብዛኞቹ አሜሪካዊ ዜግነት ስላላቸው ከአሜሪካ ጥቅም በተቃራኒ መቆም ደግሞ በዘመነ ትራምፕ እንኳን ለአቡነ ጴጥሮስ፣ ለእነ ዲያቆን፣ ቄስ እከሌ ይቅርና የትራምፕ አስተዳደርን በመቶ ሚልዮን  የሚቆጠር ዶላር ከኪሱ ሆጭ አድርጎ ያስመረጠውን ቱጃሩን ኤለን ማስክን አላርፍ ካልክ እና በአስተዳደሬ ጣልቃ የምትገባ ከሆነ ወደ ደቡብ አፍሪካ ነው ዲፖርት የማደርግህ ብለው በድፍረት፣ በአደባባይ ሲናገሩ ስለተደመጡ የሚደፍሩም አይመስልም። በፊት በአቢይ አሽከርነታቸው፣ በአማቺዝም ቦለጢቃ፣ የባልደራስን ጠጅ፣ የጊርጊሮን ቁርጥ፣ ሶደሬና ላንጋኖ ከሸመረን ጋር ለመዳራት ሲሉ ደጋፊ የነበሩቱ ሁላ አሁን ወፍ። ወፍ የለም አልኳችሁ።

"…የሕዝብ ድጋፍ በነበረ ጊዜ ትራንፕን በኖቤል ሽልማቱ የተቸው አቢይ አሕመድ፣ በጁንታው ጦርነት ወቅት ሲደነፋ የነበረው አቢይ አሕመድ፣ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉዳይ ትራንፕ ለአቢይ ደውሎ አቢይን ሲያስፈራራው አቢይም "ከማን ሀገር መሪ ጋር እየተነጋገርክ እንደሆነ አታውቅም እንዴ? እንከባበር፣ ትእግስታችንን አታስጨርሱን" በማለት ትራንፕ ላይ ስልኩን ከጆሮው ላይ ጠርቅሞ ነው ያሳፈረው። ብሎ ሌንጮ የነገረንን አስታውሰን አሁን ትራምፕ ሦስት ጊዜ አደባባይ ወጥተው "ግድቡ የተሠራው በአሜሪካ ገንዘብ ነው" ብለው በድፍረት ሲናገሩ ኦሮሞዎቹ ባለ ሥልጣናት ባጫን ያየ ከአሜሪካ አይሳፈጥምና ቢያንስ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መሥሪያ ቤት የፈረደበት አንዱ ዐማራ ወጥቶ የሆነ ነገር እንዲናገር እንኳ ለምን እንዳልተደረገ እስከአሁን አልታወቀም። የሩሲያ ባለሥልጣናት ኢትዮጵያ ሲመጡ የሚቀበሏቸው ዐማሮቹ ደመቀ መኮንን እና አገኘሁ ተሻገር ነበሩ። አይ ኦሮሙማ ማጣቆር ሲችልበት እኮ ለጉድ ነው። አሜሪካኑ ሲመጡ ደግሞ አቢይ አሕመድ።

"…ለማንኛውም የዛሬውን ርእሰ አንቀጽ ስንቋጨው። የዘራነውን በግድ እናጭዳታለን። ቀለም የተቀቡ የሞመስሉትንና የክረምቱ ዝናብ ጠርጎ የወሰዳቸውን አስፓልቶች ለብ ለብ አድርገን፣ በተሠሩት መናፈሻዎች አየር እየተመገብን መቆየት ግድ ነው። ነጋዴው በተራው የሚያለቅስበት ዘመን ነው። ንግድ ፈቃድ ለመመለስ እንኳ የማይቻልበት ዘመን ነው የመጣው። ያልሠራህበትን የግድህን ትከፍላታለህ። የኦሮሞ ኤሊቶች የሰሙትን እንጃ አቢይ ከወደቀ በኋላ ምን እናድርግ ብለው ምክክር ይዘዋል። የአቢይ አሕመድ አገዛዝ በራሱ መገርሰሱ አይቀርም። ትግሬ አንድ ሆኖ፣ ኦሮሞ አንድ ሆኖ፣ ጎጃም ያለው የእነ አስረስ መዓረይ ቡድን ብቻ በጎጡ ተወሽቆ ዐማራን አንድ እንዳይሆን አድርጎም የመከራ ዘመኑን አባሰበት፣ አስረዘመበትም እንጂ የአቢይ አሕመድ አገዛዝ መውደቁ እንደሁ አይቀርም። ክረምቱም በዐማራ ፋኖ በጎጃም ጎጠኞች ምክንያት ተጋምሷል። ክረምቱም በከንቱ በዋልፈሰስ እንዲያልፍ ያደረጉት እነ አስረስ መዓረይም አሁን አሁን ደግሞ ወደ ሚዲያ ቀርበው አንድነት፣ አንድነት፣ የዐማራ አንድነት እያሉም በኃይለኛው እየለፈፉም ነው። የሆነው ሆኖ የአቢይ አሕመድ አገዛዝ መውደቁ አይቀርም።

"…ታላቁ ጎጃም፣ መለኛው ጎጃም፣ መሠሪውን፣ የትግሬ ጁንታ ቫይረስ ተሸካሚዎቹን፣ ፀረ ኦርቶዶክስ፣ ፀረ ሃይማኖት፣ ፀረ ዐማራ የሆኑትን መሰሪ ቅጥረኞች ነፍሰ ገዳይ ዐማራንም ጎጃምንም አዋራጆቹን አቶ ጠበቃ፣ ሞላጫ አፈ ጮሌ አስረስ መዓረይን እና ሰካራም፣ የዐማራን ሕዝብ፣ ታሉቁን ጎጃምን የማይመጥነውን፣ ዋሾ፣ ቀጣፊውን ማርሸት ፀሐዩን ገምግሞ ካልተስተካከለ በቀር አደጋው የከፋ ነው የሚሆነው። በሞዓ ተዋሕዶ ስም መሸቀጥ አይቻልም። አርበኛ ዘመነ ካሤም በቶሎ ካልቀደማቸው ምንአለ ዘመድኩን በሉኝ ይበሉታል። የዐማራ ፋኖ በጎጃም በተለይ እኔ ባወጣሁት መረጃ፣ ሰነድ ዙሪያ ለማወያየት ወደ ሠራዊቱ የተላኩትን አመራሮች በሙሉ ያለምንም ቅድመ ሆኔታ ወደ ዐማራ አንድነት ካልተመለስን የራሳችንን አማራጭ እንጠቀማለን በማለት የአፋጎ ሠራዊት ያሳየው አቋም በደስታ እንድዋጥ አድርጎኛል።

"…አረቄያሙ፣ ጎጃምን አንገት ያስደፋው አዋራጁ ማርሸት ፀሐዩም ወግ ደርሶት እንዲያወያይ የተላከው ወደ 5ኛ ክፍለ ጦርን ነበር። ውይይቱ እንደተጀመረ ማርሸት ፀሐዩ አፋብኃ የፈረሰው በሞዐ ተዋሕዶ ነው ብሎ ገና መናገር ሲጀምር ሠራዊቱም፣ አመራሩም ዝምበል፣ ቁጭ በል፣ የምን ሞዐ ተዋሕዶ ነው? ፀረ አንድነቶቹም፣ አንድነቱን ያፈረሳችሁትም አንተና አስረስ ናችሁ። እናንተ እያላችሁ አንድነቱም አይመጣም። ስለዚህ አንተ አትሰበስበንም፣ አታወያየንም በማለት ስብሰባውን በትነው እነ ማርሸትን ውኃ ገብታ የወጣች አይጥ አስመለዋቸው ሸኝተዋቸዋል መባልን ሰምቼ ውስጤ ሐሴትን ተሞልቶ መዋል ማደሩን ስነግራችሁ በደስታም በኩራትም ነው። ለዚህ ነው አስረስንና ማርሸትን ለማዳን እነ መዓዚ መሀመድ፣ እነ መሳይ መኮንን፣ እነ በላይ ማናዬና ኢትዮ ፎረም፣ ማሪትን ፕላውት ጭምር ሲንበጫበጩ የሚታዩት። ጎጃም አምርሯል። ስለጎንደር፣ ስለሸዋ፣ ስለወሎም ወንድሞቻችን አትነግሩንም ብለው አሳፍረው መልሰዋቸዋል መባልን ነው የሰማሁት።

"…የጎጃም ዐማሮችም ሆኑ የዐማራ ፋኖ በጎጃሞች  ድርጅታቸውንም የድርጅታቸውን መሪ ዓርማ ምልክት የሆነውን አርበኛ ዘመነ ካሤን ዐውቆ ፈቅዶ ካልሆነ በቀር በእነዚህ ትብታቦች ከታሰረበት የይሉኝታ እስር ቤት ነፃ እንዲያወጡት ድምጼን ከፍ አድርጌም እጠይቃለሁ።

• አፋጎ እ…ም…ጷ…!

• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆② ✍✍✍ …መንቀሳቀስን ዝግ ያደረገው የአቢይ አሕመድ አገዛዝ አረቦቹን "ይህ የእናንተ ሀገር ነው እንደፈለጋችሁ ተዝናንታችሁ ኑሩ" የሚልበትን ቪድዮ በቀደም አረቦቹ ለጥፈውት እያየሁ ነበር። እናም ኢትዮጵያ ለዜጎቿ ረመጥ፣ እሳት እየሆነች እንደመጣች እያየን ነው።

"…ቻይኖች እንኳ የሚያበላው ጴንጤነት ነው። መንግሥቱ አገዛዙም ኦሮሞ ጴንጤ ነው በማለት ፓስተር ሁላ እስከመሆን መድረሳቸው ነው የሚነገረው። የደቡብ ሕዝብማ መጫወቻ ነው የሆነው አሉ። ሕዝቤ ሲርበው የግዱን ኢየሱሴ እያለ ለራቡ ማስታገሻ እንደ ፌንጣ እየዘለለ ባዶ አንጀቱን እየበጠበጠው ነው የሚሉም አሉ። የፊልም ሥራ የቀዘቀዘባቸው አርቲስቶች፣ ቲክቶከሮች ሳይቀሩ በብዛት ወደ አዳራሽ እየተመሙ ነው አሉኝ። ቻይኖቹ እንኳን ሙድ ሲይዙ ነው የገረመኝ። ሙስና ጥርስና ጥፍር አብቅሎ አፍጥጦ ነው የሚታየው ተብሏል። የሚገርመው ደግሞ አብዛኛው ባለ ሥልጣን ጴንጤ በሆነበት፣ የጌታ ልጅ፣ የኢየሱስ ልጆች ነን በሚሉበት ዘመን ኢትዮጵያ ረድኤት በረከት አጥታ፣ ቀልቧም፣ ቆሌዋም ተገፍፎ ዐመዳም፣ ግራጫ መሆኗን እያነሱ ይገረማሉ። አንድ ፓስተርም በዚህ ጉዳይ በእኛ በጴንጤዎች ዘመን እንዲህ መዋረዳችን አንገቴን አስደፍቶኛል ሲልም ሰምቼዋለሁ። ቻይና እንኳ ጴንጤ ሆኖ ሙድ ሲይዝብን። የፈጣሪ ያለህ።

"…ኦሮሚያ ደግሞ ይብሳል። የኦሮሚያው ግን እንዴት ይነገር? ማን ደፍሮ ያውራው እንጂ፣ ማውራቱም እንደ ውርደት፣ እንደ ሽንፈት ስለሚቆጠር ፈርተው፣ አፍረው ተፋፍረው ነው እንጂ የኦሮሚያው ደግሞ ከሁሉም ይከፋል ነው የሚባለው። የኦሮሞ ወጣት የተባለ በሙሉ ስደት ላይ ነው። በየመንና በሳዑዲ በረሃዎች የላስቲክ ቤት ሠርቶ እየሠፈረ ነው። ከባህር መስጠም፣ ከየመን ጦርነት ያመለጠው፣ በራብ፣ በመደፈር፣ በመገረፍ፣ ፍዳውን አይቶ እዚያ በረሃ የደረሰው በሙሉ በከባድ መሣሪያ አረቡ አፈር ከደቼ እያበላው ነው። መሬቱን ለአረብ ለቅቆ አረብ ሀገር ሄዶ ይታረዳል። እኔ ቪዲዮዎቻቸውን ስለማይ አብረው የትግሬና የዐማራ ስደተኞች ቢኖሩም የኦሮሞው ግን ነቅሎ እየተሰደደ ነው። ኦሮሞ እንዳይናገርም፣ ዝም እንዳይልም ተሸብቦ ነው የተያዘው። ሥርዓቱን መቃወም ኦሮሞን መቃወም ስለሚመስለው ያፍራል፣ ዝም እንዳይል ራቡ፣ ጥሙ፣ ግብሩ፣ ሚሊሻው በዱላው ስለሚነርተው መድረሻ አጥቷል። አሁን በኦሮሚያ ከወታደር፣ ከፖሊስ ይልቅ ሚሊሻ ነው ሥልጣን የተሰጠው። ኦህዴድ ሥልጣኑን ለሚሊሻ ሰጥታ እኔን አትንኩ እንጂ ዘርፋችሁ፣ ቀምታችሁ ኑሩ ብላቸው በኦሮሚያ ሚኒሻ ነው የነገሠው። ከዋሸሁ እቀጣለሁ።

"…በኦሮሚያ አሁን ዶሮ ፊትለፊት አንጠልጥሎ ገበያ መውጣት እና ልሽጥ ማለት የማይታሰብ ነው። አንድ ዶሮ ለመሸጥ ቀረጡ ብዙ ነው። በሬም፣ በግም፣ ፍየልም እሳት ነው ቀረጡ። የጓሮ ጎመን፣ ሽንኩርት ሁላ አንዳንድ አካባቢ እግሩ ተቆጥሮ በግምት ነው የምትከፍለው ተብሏል። ዶሮ በጋቢ ጠቅልለህ፣ በነጠላ ሸፍነህ ቋቅ ብሎ ሚሊሻ እንዳይጠራብህ አስተኝተህ ነው የምትወጣው ተብሏል። የኦሮሚያው ይከፋል። ነገር ግን ማን ይናገረው? እነ መንሱር ጀማል በቲክቶክ ሸፍነውት፣ ጋርደውት፣ ሽቶ እየነፉ ተመልካቹን አደንዝዘውት እንዴት ይታይ? ቢታይስ ላም እሳት ወለደች ነው የሆነባቸው ኦሮሞዎቹ። ከመጪው ነሐሴ በኋላ አገዛዙ ገንዘብ ስለሚፈልግ ደግሞ የበለጠውን ትርምስ ማየት መጠበቅ ነው። የዘራነውን በሚገባ እናጭዳለን። አይቀርማ ግድ ነው። የኀዘን፣ የመከራው ድንኳን ሁሉንም ቤት መዳሰስ፣ መጎብኘት አለበት። የግድ ነው።

"…በአንጻራዊነት አሁን ዐማራው ይሻላል። ከጎጃም፣ ከደቡብ ጎንደርና የእነ መከታው ፋኖዎች ካሉባቸው ቀጠናዎች በቀር የዐማራ ክልል ይሻላል። ነፍጥ ባነሡ ልጆቹ ምክንያት በተወሰነ መልኩ ከዘረፋ ድኗል። ይሄን ስል ጎጃም ያለው የእነ አስረስ ፋኖ ለአቢይ አሕመድ የሚመች ሕዝብን የማማረር፣ የማስለቀስ፣ ረግጦ፣ አስመርሮ፣ ደፍጥጦ የመግዛት ፖሊሲው በጎጃም እየተተገበረ ስለሆነ ከሌላው የዐማራ ግዘት በተለየ መልኩ ፍዳውን እያየ መሆኑን ሳንዘነጋው ማለት ነው። አሁን በድራማ፣ በፎቶ ቢለጢቃ፣ በዲስኩር ሕዝብን አሞኝቶ፣ አታልሎ መግዛት ፋሽኑ አልፎበታል። በዚያ መንገድ ሁሉንም ታክቲኮችና ቴክኒኮች አቢይ አሕመድ በልቶበት ጨርሷል። እስክንድር ነጋም ሞክሮ ትንሽ ሸቅሎበት በኋላ ተባንኖበት ላሽ ብሏል። በዚያ መንገድ ሕዝብን ማደንዘዝ የማይታሰብ ነው። የፎቶ ድራማውም፣ የፎቶ ፖሊቲካ ጨዋታውም እንዲሁ ተበልቶበት አልቋል። ሁለት ሦስት ሚሊሻ ማረክን ከበሮ ምቱልነ፣ ወረብ ወርቡልነ፣ ድቤ ደልቁልነ፣ ጡሩንባ፣ መለከት ንፉልነ የሚባልበት ዘመንም አልፏል። አሁን ሕዝብ የሚፈልገው ለውጥ፣ መዋቅራዊ፣ ሀገራዊ፣ ሥርዓታዊ ለውጥ እንጂ ከከተማ ወጥቶ ገጠር በመሸሸግ ለውጥ ብሎ ነገር የለም። አስር ጊዜ መሳይ መኮንን ጋር፣ መዓዛ መሀመድ ጋር፣ በላይ ማናዬ ጋር ወጥተው በመበጥረቅ የሚመጣ ለውጥ የለም። አንድነትን አፍርሶ በጎጥ ተደራጅቶ የሚመጣ ለውጥ የለም። የምጽፈው ይመርራል ነገር ግን ዋጠው።

"…ሰሞኑን እየሰማሁ ነው። በሞጣ መስመር መኪና እንዳያልፍ በመከላከያ በመታገዱ የመኪና መዓት አትክልትና ፍራፍሬ እንደጫነ ሞጣ ከተማ ተገሽሮ ቆሟል አሉ። አምስት ወይም ስድስተኛ ቀናቸው ነው ተብሏል። ወደ ባህርዳር፣ ወደ ጎንደር ይሄድ የነበረ አትክልትና ፍራፍሬ በስብሶ ገምቷል ነው የሚሉኝ። መከላከያው ከሞጣ አላልፍም፣ እናንተ ናችሁ ፋኖውን እየቀለባችሁ በረሀ እንዲቀመጥና በደፈጣ እንድንመታ የምታደርጉን፣ ስለዚህ መኪና ባለፈ ቁጥር ቀረጥ ከእናንተ እየሰበሰበ መልሶ የሚወጋን እሱ ስለሆነ አታልፏትም ብሏቸው ነው አሉ መኪኖች የቆሙት። ማንትስዬ የሚባለው የአስረስ መዓረይ ብርጌድ ግን የለም። ይሄም ብቻ አይደለም በዚያው በጎጃም በምሥራቁ ክፍል ሌላ አንድ በጣም አሳሳቢ እና አንገብጋቢ ችግር መፈጠሩንም ነው የምሰማው። በዐማራ ክልል እስከዛሬ ሁልጊዜ የሚቀርብ የማዳበሪያ ብድር ዘንድሮ ለአርሶአደሮች አልቀረበም። እንደምክንያት የሚያቅርቡት ገበሬው ብድር ወስዶ ነገር ግን ፋኖ በተቆጣጠራቸው ቀበሌዎች የሚኖርሩ አርሶአደሮች ብደር ስላልመለሱ ነው የሚሉት። በዚህ ምክንያት ብድር የመለሰው ደሀው አርሶአደር እንኳ መሬቱን አርሶ ዘር ሳይዘራ መክረሙ ነው።

"…አሁን ገበሬዎቹ በጣም ከባድ ችግር ውሰጥ ናቸው። ፋኖም ከመንግሥት ማዳበሪያ ከፍሎ የሚገዛ እቀጣለሁ ስላለ ዘንድሮ ጉድ መዓት ነው የሚጠበቀን ይላሉ። አንድ ወራዳ ብቻ እንደምሳሌ ብንመለከት በምሥራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወራዳ ከክልሉ በከፍተኛ ሁኔታ ምርት የሚገኝበት ነበር። አሁን ግን ዘንድሮ የማዳበሪያ ብድር የለም። ብር ኖሮህ ለመግዛት ብትፈልግ እንኳን አንድ ሰው መጀመሪያ 30 ኪሎ ግራም ጤፍ ለሚኒሻ ማዋጣት አለበት። ካላዋጣ በብሩም መግዛት አይችልም። እንዲያም ሆኖ ጨክኜ ልግዛ ብትል እንኳን አንድ ለመግዛት በትንሹ ከ5 ቀን በላይ ተሰልፈህ፣ ከዚያ ሰልፉ ሲደርስህም አንድ ኩንታል ከ6,600 ብር በላይ አውጥተህ ነው የምታገኘው።እንግዲህ ፋኖውም፣ ሚኒሻና አድማ በታኙም፣ በሚቀጥለው ዓመት ምን እንደሚበላ አብረን የምናየው ይሆናል ነው የሚሉት። በተለይ ደግሞ ፋኖ ነኝ ብሎ ሕዝብን ነፃ ለማውጣት የወጣ አካል ከገዛ መንደሩና ከገዛ ቀየው ፈቀቅ ሳይል ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ቀጥ ብሎ የሚቀልበውን፣ አልባሽ አጉራሹን አርዶ የሚጥል፣ ገና ከወዲሁ ምኑም ሳይያዝ በገንዘብ እና በሥልጣን እየተባሉ። እንደ ዐማራ የሚጨፈጭፋቸውን የጋራ ጠላታቸውን ትተው እርስ በእርስ…👇②✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…እዚያው ጮቄ ተራራዬ ላይ ሆኜ ስብሰባ ላይ ነው የቆየሁት። ያን እኔ ከአፋጎ ሰንዱቅ መዥረጥ አድርጌ ያወጣሁትን ሰነድ ይዘው እነ ማርሸት አምስተኛ ክፍለጦሮችን ሊያወያዩ ሄደው ውኃ ገብታ የወጣች አይጥ አስመስለው ጀግኖቹ የበላይ ዘለቀ ልጆች ስብሰባውን በትነው መብረቅ እንደመታው ዛፍ ክው አድርገው አድርቀው ሲሰዷቸው እያየሁ ሰሞኑን ስገረም ነበር የከረምኩት። 😁

"…ጎጃም ለጃል ቆቱ ዝግ ነው ይባልልኛላ። አቤት አቤት መቼም ወግ ወጉ አይቀርም። እዚያው ጎጃም ጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ ለጃል ቆቱ በሩ ዝግ ነው ይልልኛል ይሄ 100 ኪሎ ሰገጤ ሥጋ ቆራጭ አክቲቪስት ነኝ ባይ ሁላ። ጎጃም ተስፋ አለ። መዥገሮቹን ከላዩ ላይ አራግፎ ወደፊት ይስፈነጣል። በበላይ ዘለቀ ልጆች የሚያፍር ዐማራም የለም።

"…ለማንኛውም ስንጨቃጨቅ፣ ስንወያይ፣ ስንነጋገር የምናመሽበትን የጭቃ ዥራፍ የመሰለች ጦማር አዘጋጅቼላችኋለሁ። እናሳ አንብባችሁ አስተያየታችሁን በነፃነት ከጨዋ ደምብ ጋር ለማንሸራሸር ዝግጁ ናችሁ ቤተሰብ?

• አንድ 100 ያህል ሰው እስቲ ዝግጁ ነነ ዘመዴ ይበል። 😂

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• የተሰማችሁን አስተያየት መጻፍ ትችላላችሁ።

• አሻራ ሚዲያም እዚያው ጎጃም…

አሳዛኝ መረጃ‼️ በማለት… እዚያው ጎጃም…

"…በሰሜን ጎጃም ሀገረ ስብከት የመርዓዊ ደብረ ኃይል ቅዱስ ሚካኤል የ፬ቱ ጉባዔያት መምህር የሆኑት መምህር ስሙር ታደሰ በአገዛዙ ኃይሎች ተገደሉ። ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖትንና የሃይማኖት አባቶቻችንን የሚፀየፈው አገዛዝ አባቶቻችንን እየነጠቀን ነው። በማለት ፋኖ ባየ ደስታን ጠቅሶ መርዶ ለጥፏል።

• ሓሳብ ስጡ፣ ተወያዩ እስኪ…

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• የምሽት የውድቅት ሌሊት መርዶ…!

"…አቶ ጌቴ አለባቸው ይባላል። ዕድሜው 36 ነው። ትውልዱ ጎጃም ደቡብ ሜጫ ሲሆን የሚኖረው ደግሞ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ ነው። አቶ ጌቴ የባህር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሠራተኛ ሲሆን የሚያውቁት ሁሉ ስለ ጌቴ ሲናገሩ በዓለም ላይ ካሉ ደግ፣ የዋህ፣ አዛኝ ክርስቲያን ሰዎች መካከል አንዱ ነው ይላሉ አፋቸውን ሞለተው።

"…ጌቴ ባለ ትዳርና የሁለት ልጆች አባት ነበር። እማሆይ ደብሬ አስረስ የጌቴ አባት ሲሆን ከውድ ባለቤቱ ሙሴ ጌጤ ዕድሜ 5፣ ኑሃሚን ጌጤ ዕድሜ 3 እና አሁን በቅርብ የሚወለድ ልጅም በባለቤቱ ማኅጸን ተቀምጦ ቀኑን እየተጠባበቀ ነበር። ባለቤቱ ነፍሰ ጡር ናት።

"…ሐምሌ 10/2017 ዓም። ጌቴ የሚሠራበት የጢስ እሳት የውኃ ኩባንያ (ኤንጅኦ) የሠራተኛ ደሞዝ ይከፍል ዘንድ ከሹፌሩና እና ከአምስት ሠራተኞች ጋር ወደ አማኑኤል ይሄዱ ዘንድ ታዘው ጉዞ ወደ አማኑኤል ይጀምራሉ። የኩባንያዋን መኪና የሚያሽከረክረው ሹፌር ከማርቆስ ከተማ ትንሽ ወጣ እንዳሉ የዐማራ ምኒሻዎች ያስቆማቸዋል። ሚኒሾቹ መኪናውን አስቁመው ከመኪናው ላይ ጫኑን ይሏቸዋል። በዱላም ያስፈራሩአቸዋል። ለሥራ ነው የምንሄደው እባካችሁ ቢሏቸው ቃታ ስበው ሲያንገራግሩ አማራጭ ቢያጡ ሚኒሻዎቹን ጭነው ጉዞ ይጀምራሉ።

"…ከዚያም ጥቂት እንደተጓዙ ከሩቅ የተኩስ ድምጽ ይሰማሉ። በዚህን ጊዜ ሚኒሻዎቹ እየተኮሱ ሩጠው ያመልጣሉ። እነ ጌቴም ተመስገን ብለው መኪናውን ሳያንቀሳቅሱ ባሉበት ቆመው ፋኖዎቹን ይጠብቃሉ። የሆነውንም፣ የተፈጠረውንም ቢጠይቋቸው ለማስረዳት ነበር ምኞታቸው። ወዲያው የማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ 6ኛ ክፍለ ጦር በረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ኮማንዶ ነን ባዮቹ ይደርሳሉ። እንደደረሱም ሁሉንም ከመኪናዋ አውርደው መደዳውን ያቆሙአቸዋል። ጥያቄ የለ፣ ወሬ የለ። መደዳውን አሰልፈው የጥይት መዓት አርከፈከፉባቸው። ጌቴ፣ ሹፌሩና አንዲት ሴት ወዲያው ይሞታሉ። ሁለቱ የቀሩትም ተረሽነው ወድቀዋል ግን ወዲያው አልሞቱም። ተኩሱን የሰማ ሌላ ኃይል ሲመጣ የጎጃምን ሕዝብ ነፃ ሊያወጡ በረሃ እንደገቡ የሚያወሩት፣ የሚደሰኩሩት የማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ 6ኛ ክፍለ ጦር በረኸኛው ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ኮማንዶዎች እንደተለመደው ሁሴን ቦልትን በሚያስንቅ ፍርጠጣ ፈርጥጠው ወደ ጫካቸው ገቡ።

"…ብዙም ሳይቆዩ ትልቅ ጀብዱ እንደሠራ ሰው በተለመዱት ሚዲያዎቻቸው፣ ንስር ሚዲያ፣ ጊዮን ሚዲያ፣ ኢትዮ ኒውስ፣ ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ፣ መዓዛ መሀመድ ሮሀ ሚዲያ ወዘተ በኩል በጎጃም የተሳካ ደፈጣ መጣላቸውን እና ጠላትን ሙትና ቁስለኛ እንዳደረጉ በሰፊው ዐወጁ። /channel/NISIREamhra/23652 ። በዚህም በአሜሪካ፣ በአውሮጳ፣ በአረብ ሀገር፣ በካናዳ፣ በአውስትራሊያና በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ለአፋጎ ዶላርና ዩሮ ለሚልኩት ሪፖርት አቅርበው ጮቤ አስረገጡ። ኮማቾችችም ጨፈሩ፣ ፎከሩ። ደሞቼ፣ ጀግኖቼ፣ በርቱልኝ የበላይ ዘር ብሎ መረቃቸው። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን የተረሸኑት ንጹሐን ናቸው።

"…የሚገርመው ነገር ደግሞ እዚያው በጎጃም የ1ኛ ክፍለ ጦር አመራሮች፣ የኮለኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አመራሮች፣ የአለማየሁ ከቤ ሻለቃ አመራሮቹች አብሮ አደግ አካባሪው ጓደኞቹ ናቸው ናቸው ተብሏል። ሆኖም በጎጃም የጎጃም ሕዝብ እንደ ኩርድ ሕዝብ ከሌላው ዐማራ በተለየ መልኩ ይጸዳ ዘንድ በምስጢር ያይደለ በገሀድ የአማራ ፋኖ በጎጃምን ይመሩ ዘንድ ልዩ ተልእኮ በተሰጣቸው በእነ አስረስ መዓረይ፣ በእነ ማርሸት፣ በእነ ፓስተር ዳዊት መሀሪና በእነ ፓስተር ተሰማ ካሳሁን አማካኝነት የጎጃም ዐማራና አገው እየጸዳ፣ እየተወገደ ይገኛል። የሕዳሴው ግድብ መገንባትን ተከትሎ በመለስ ዜናዊ ጊዜ ተመንጥረው ከፀዱት የጎጃም ዐማሮች በተጨማሪ፣ ዐቢይ አሕመድ ሥልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ደግሞ በጎጃም፣ በመተከል ዐማራው ቀበሌ ሙሉ እየጸዳ ይገኛል። ስለ ጋዛ ምን አስወራችሁ ጋዛ እዚያው ኢትዮጵያ ጎጃም እያለላችሁ።

"…ነፃ አውጪዎቹ የዐማራ ፋኖ በጎጃም ኮማንዶ ተብዬዎቹ ነፃ የሚያወጡት ጌቴንና ሁለቱን የሥራ ባልደረቦችን፣ መሳሪያ ያልያዙ ሲቢሎችን ረሽነው ህጻናት ልጆችን ያለ ጧሪ፣ ያለ ቀባሪ አስቀሩ። ጌቴ የልጆቹ አባት ብቻ አይደለም ይላሉ የሚያውቁት። ጌቴ የጓደኞቹ፣ የዘመዶቹ ሁሉ አባት ነው ይላሉ። ቢያንስ ቢያንስ አሁን ላይ ወደ 6 ልጆችን ከፍሎ ያስተምራል። ሲለፋላቸው ሲደክምላቸው የነበሩ ልጆች ሁሉ አሁን ከሰሩ። ጨለማ ዋጣቸው። የሚገርመው ነገር ጌቴ ደሞዝ ተቀብሎ አንዳንዴ ደሞዙን ለሌሎች አከፋፍሎ ሰጥቶ ባዶውን መጥቶ ያውቃል ነው የሚሉኝ። አማኝ ባለ ማዕተብ የተዋሕዶ ልጅ። ገንዘብ ያልገዛው ፍፁም ደግ ሰው ነበር ይላሉ።

"…የፋኖ መሪዎች ልጆች አስተማማኝ ቦታ ነው ያሉት። የአስረስ መዓረይ ሚስትና ልጆች በሀገረ አሜሪካ ነው ያሉት። ባለፈው ጊዜ የአስረስ ሚስት ቸገራት ተብሎ ዶክተሩ ዶላር ሰብስቦ ነው የሰጣት ተብሏል። ጎጃምን ከጎንደር፣ ከወሎ፣ ከሸዋ ኅብረት አውጥተው፣ ለይተው አውላላ ሜዳ ላይ አስቀርተውታል። የጎጃም ሕዝብ በጊዜ ነቅቶ እነዚህን ዘር ቆርጣሚ የዐማራ መልክ፣ የዐማራ ወዝ፣ የዐማራ መንፈስ የሌላቸውንና በላዩ ላይ እንደ አልቅት የተጣቡትን ጊንጦች በጊዜ መላ ካላለ እመኑኝ ደም እንባ ያስለቅሱታል። ማርያምን እነ አስረስ፣ እነ ማርሸት ዐማራ አይደሉም። የማርሸትንና የአስረስን ከመሳይ መኮንን ጋር ያደረጉትን ቃለመጠይቅ አዳምጡ። ተመልከቱ። መሳይ መኮንንን የምተቸው፣ የምጸየፈው ሰው ቢሆንም በተለይ ማርሸትን ግን መርዙን ነው ያስተፋው።

"…ትናንትና እና ዛሬ በአርበኛ ዘመነ ካሤ ስም መግለጫ እንደ ጉድ እየጎረፈ ነው። አርበኛ ዘመነ ካሤ ለብአዴን ባለ ሥልጣናት፣ ለሚሊሻ፣ ለአድማ ብተና፣ ለካድሬዎች ሁሉ ጥፉ ወይ ተቀላቀሉን በማለት ጥሪ እያደረጉ ነው። ይሄን ከማድረግ በፊት ግን ቅድሚያ ከዐማራነት ወርደው በጎጥ ተደራጂታችሁ፣ በጎጥ ስም እየተጠራችሁ፣  በግል ጥቅምና ሥልጣን እርስበርስ እየተገዳደላችሁ፣ ለባለ ሥልጣናቱ ጥሪ ማቅረቡ ትንሽ አይጋጭም ወይ? ተብለው ሊጠየቁ ይገባል።

"…ምንም የጋራ ዓለማና የጋራ ግብ የሌለው፣ መነሻውና መድረሻው የማይታወቅ፣ ዕቅድ የሚባል የሌለው፣ የውጭም የውስጥም የዲፕሎማሲ ሥራ የማይሠራ፣ በአረቄ ጠጪ፣ በዘማዊ፣ በቅንዝረኛ፣ በራበውና ለሁዱና ለከርሱ ሲል፣ ሴሰኝነቱን የገበሬ ልጅ በመድፈር ለመርካት ጫከ የሰፈረ፣ የጎጥ አደረጃጀት ይዞ ለብአዴን ባለ ሥልጣናቱ ተቀላቀሉን ወይም ባህርዳርን ለቃችሁ ውጡልን ብሎ ጥሪ ማድረግ አይከብድም?

"…በተለይ የጎጃም ሕዝብ ሊጠይቃቸው ይገባል። በሁለት ዓመት ውስጥ የዐማራን ሕዝብ ነፃ አወጣችሁት ወይስ የበለጠ ሰላምኑን አሳጣችሁት? የባርነት ቀንበር ጫናችሁበት ብሎ ሊሞግታቸው ይገባል። የዐማራ ጠላቱ ጎጠኛው፣ ጥቅመኛው፣ ሆዳሙ እና እንደ እነ አስረስ መዓረይ በጎጥ የተደራጄው፣ ከወንድሙ ጋር የማይስማማው፣ የኬላና የዶላር ጡረተኛው ነው። በጎጥ አደረጃጀት አይደለም የዐማራን ሕዝብ ራስህንም እንኳን ነፃ አታወጣም! ሊባሉ ይገባል።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ወስላታውን ሰው በመከራ ጊዜ መተማመን እንደ ተሰበረ ጥርስና እንደ ሰለለ እግር ነው።” ምሳ 25፥19

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር

"…ፍልሚያው በድል ተጠናቅቋል። ወደ አየር መመለሻ ምስጢራዊ ቁልፉንም በሰላም ተረክበናል። አሁን በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 2:35 ሲሆን በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።

• ZemedTv 👉 https://zemedtv.com/live.html

• በትዊተር (×) 👉 https://x.com/i/broadcasts/1kvJpymbRBMxE

• በራምብል 👉 https://rumble.com/v6wftkg--zemede-july-20-2025.html?e9s=src_v1_cbl%2Csrc_v1_upp_a

• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
                      11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ወይ ንቅንቅ…!

"…ስለ እውነት ለመናገር የዛሬው መርሀ ግብራችን ከባድ የጥፋት መንፈስ የሚሰበርበት ድንቅ መርሀ ግብር ነበረ ያዘጋጀሁት። እንደተለመደው የዕለተ ሰንበት የእሁድ ምሽት ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብሬን ለማስተላለፍ ሁላችንም በስቱዲዮ ተገኝተናል። ሁሉን ጨርሰን በስመ ሥላሴ አማትበን ወደ ቀጥታ ስርጭቱ መርሀ ግብር ልንገባ ቀዩዋን ተጭነን ልናኮበክብ ስንል መጀመሪያ በየኮምፒዩተሮቻችን ላይ፣ በመቀጠል ከሳታላይት ጣቢያው በተሰጠን የቀጥታ ስርጭት የምናደርግበት የምስጢር ቁጥር መስመር ላይ ምን ዓይነት በላ እንደወረደ እንጃ ሁሉ ነገር ቀጥ፣ ዝም፣ ጭጭ አልናገር አልጋገር ብሎ ዱዳ ሆነ።😂

"…አሁን ከጀርመን ከራየን ወንዝ ማዶ፣ ከአማሪካ ከሚሲሲፒ ወንዝ ማዶ፣ ከዓረቢያ ምድር ሆነው መርሀ ግብሩን ያሳልጡ የነበሩ ቴክኒሺያኖች የተፈጠረውን ችግር ለይተው ችግሩንም ዐውቀው ለመፍታት ጥቂት ደቂቃዎች ያስፈልጉናል በማለት ተቀናጅተው በመሥራት ለመፍትሄው እየተረባረቡ ነው። እኔም ጥንቅቅ ብዬ በራሴ በኩል የሚጠበቅብኝን ግዴታም ጨርሼ እነርሱ "አሁን ጀምር" እስኪሉኝ ድረስ እየጠበቅኳቸው ነው። ሀገር ቤት ላላችሁ ሙዚቃ፣ በዩቲዩብና በትዊተር፣ በዌብሳይት እና በሳታላይት የምትጠብቁን ደግሞ ሙዚቃ እያደመጣችሁ ጠብቁን ተብላችኋል።

• በእኔ በኩል ወይ ንቅንቅ 💪

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

“…የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።” 2ኛ ተሰ 3፥16

• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አረፈዳችሁ?
• እንደምን ዋላችሁ?
• እንደምን አመሻችሁ?

• መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

አልገባኝም… ይሄ እምነት ወይስ…?

"…እግዚአብሔር ይመስገን አባቴንና ወንድሜን ትናንት አጋድመው አረዱብኝ። እግዚአብሔር ይመስገን እህቴን አገቱብኝ። እግዚአብሔር ይመስገን መኪናዬን አቃጠሉብኝ። እግዚአብሔር ይመስገን ሱቄን ዘረፉት፣ ቤቴን አፈረሱብኝ። እግዚአብሔር ይመስገን ከሥራ አባረሩኝ። እግዚአብሔር ይመስገን ጤፍ 20 ሺ፣ ደረቅ እንጀራ 35 ብር፣ አንድ እንቁላል 23 ብር ገባ። እግዚአብሔር ይመስገን፣ እግዚአብሔር ይመስገን፣ እግዚአብሔር ይመስገን።

"…እግዚአብሔር ይመስገን በ3 ቀን ውስጥ ሱቃችሁን አፍርሳችሁ፣ ቤታችሁን ለቅቃችሁ ውጡ ተብለናል። ወዴት እንደምንገባ እንጃልን። በእውነት ክብሩን ሁሉ እሱ ይውሰድ። እግዚአብሔር ይመስገን ቁርስ፣ ምሣ መብላት ካቆምን ዓመት አለፈን፣ ሕክምና ከተውን እንዲሁ ዓመት አለፈን። ትራንስፖርት ትተን በእግራችን ነው የምንኳትነው። ህክምና መሄድ አልቻልንም ጤናአዳሙም፣ ዳማከሴው ተወደደ። እግዚአብሔር ይመስገን።

"…እነዚህ ጨካኞች ነገ ደግሞ ምን እንደሚሉን፣ ምን እንደሚያመጡብን አናውቅም። እግዚአብሔር ይመስገን። እግዚአብሔር ይመስገን። እንግዲህ እምነት የሌላቸው ሰዎች እምነት እምነት ያለውን ሕዝብ እንዲህ እያፈረሱት፣ እያፈራረሱትም በነፍስ በሥጋው ባይጫወቱበት ነው የሚገርመኝ።

"…ሁሉም ፈርቷል፣ ተፈራርቷል። በቪድዮው ላይ የምትሰሟት ልጅም የምትለው ይሄንኑ ነው። በደም በላቧ የገነባችው ቤቷ በግሬደር ሲፈራርስ ቆማ እያየች ስትል የምትሰማው እግዚአብሔር ይመስገን ነው።

• በእውነት እሺ ይሄስ የምን ውጤት ነው…? ለመጻፍም፣ ለመናገርም፣ ሓሳብ ለመስጠትም እኮ ነው የቸገረኝ። ይሄም በእግዚአብሔር ፈቃድ ነው የሚፈጸብን እያልን ነው አይደል? የሆነማ የሆነው ነገር አለ። ምን እያለማመዱን ነው? እሱ ላይ እንወያይ። ይሄማ አይሆንም።

• ግን እስከ መቼ…?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

“…ወደ አንተ እንዳይቀርቡ በልባብና በልጓም ጉንጫቸውን እንደሚለጕሙአቸው፥ ልብ እንደሌላቸው እንደ ፈረስና እንደ በቅሎ አትሁኑ።” መዝ 32፥9

• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አረፈዳችሁ?
• እንደምን ዋላችሁ?
• እንደምን አመሻችሁ?

• መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ኢንዴዢያ ኖ…

"…የነብሩን ጭራማ ይዤዋለሁ… አረቄ ቤት እየዋሉ… ብአዴን በኔትወርኩ በኩል እያመቻቸ በሚልካቸው የግብፅ ፊት ያላቸው የፈረንጆች መዓት እየተግተለተሉ… ለዐባይ ውኃ ጉዳይ ከእኛ በላይ የሚጠቅማችሁ የለም እየተባለ፣ ደጅ እየተጠና፣ እነ ማርቲን ፕላውትን በማስቸክቸክ… እነ ኢትዮ ወያኔ ፎረሞችን ስለአፋጎ በማስዶስኮር… ስቦ ማስከዳት… ሲመጡብህ መሸሽ… አቢይ አሕመድ ስንመጣበት የሂሊኮፍተሩን ቁልፍ ሳይስነሳ ሩጦ አመለጠን እያሉ በመቀደድ የሚመጣ ድል የለም። ወፍ የለም አልኩህ። ከአንድነት ውጬ አበደን ወፍ የለም።

ዳሞት
ማስተፋቱ ሀሞት

…እሱ የታወቀ ነው። የዳሞት ጀግንነት ጥንትም የተነገረለት፣ የተመሰከረለት ነው። አምጣ የምሥራቅ ጎጃምን ፍልሚያ፣ ደጀን፣ ሉማሜ፣ ደብረ ማርቆስ፣ አምጣ አልኩህ፣ ቢቸና፣ ደብረወርቅ፣ ሞጣ መርጡለ ማርያም። ምሥራቅ ጎጃምን ለብአዴን ሚኒሻ መፈንጫነት አስረክበህ ስታበቃ ደግሞ መጥተህ በአክቲቪስቶችህ በኩል የፎቶ፣ የሰበር ዜና መዓት ስትለቅ ውለህ ብታድር ወፍ የለም አልኩህ። መሬት ያለው እውነታ ሌላ ነው።

"…የወያኔን ነፍስ ያድናል ብለው ካመኑ አይደለም እነ ማርቲን ፕላውት፣ እነ አልጀዚራ፣ እነ ሲኤንኤን፣ እነ ቢቢሲ ሁላ የገጽታ ግንባታ ለመሥራት በጀት ይመድባሉ። መሬት ላይ ያለው እውነት ግን ሌላ ነው።

"…ከጎንደር ዐማራ፣ ከወሎ ዐማራ፣ ከሸዋ ዐማራ ተለይቼ ከወያኔ ህወሓት ጋር ሥልጣን እይዛለሁ፣ ዓባይን ተሻግሬ 4 ኪሎ እገባለሁ ብሎ ማለት ዘበት ነው። እንዳታስበው። እንዳትሞክረው አልኩህ።

• 3 :1 😁

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆②✍✍✍ …ከሚያውቀው ሌላ እነርሱ ለእነርሱ በምስጢር የሚፈስላቸው ነገር እንዳለ አይታወቅም። ነገሩ ሁሉ ግራ የገባ ነው። አብዛኛው ቲክቶከር እንኳ የሚበዙቱ ኦሮሞ፣ ጴንጤና ትግሬ ናቸው። ኦርቶዶክሶቹ በጣም ጥቂቶች ናቸው። ወጣቱን የሚያደነዝዙትም እነዚሁ ኮተታሞች ናቸው።

"…አሁን ዋይታው በዝቷል። የመከራው ድንኳን በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ቤት ገብቷል። ዘረኞች፣ ጎጠኞች፣ መንግሥታችን ነው የሚሉ ጴንጤዎች፣ ልጃችን ነው የሚሉ ኦሮሞዎች ብቻ ናቸው እያረሩ የሚስቁት። ዋይ ዋይ ኡኡ የሚሉበት ቀን ግን በጣም ቅርብ ነው። በአቢይ አገዛዝ ምክንያት ሲሰድቡኝ፣ ሲወቅሱኝ፣ ሲረግሙኝ ለነበሩት ሁሉ መልሴ አንድ ነበር። መከራው በቤታችሁ ይግባ፣ ኀዘኑ፣ ችግሩ፣ የአቢይ አርጩሜው በላያችሁ ላይ ይረፍ። የሌላው ሕመም ይመማችሁ። ቁስላቸው ይጠዝጥዛችሁ። ደርሶባችሁ እዩት። ቅመሱት ነበር መልሴ። አቢይን መርጠነዋል። ብልፅግና ሺ ዓመት ይንገሥ፣ አንት ምቀኛ፣ አንት ክፉ፣ አንት እርጉም ተቃጠል፣ እረር፣ ድብን በል ሲሉኝ የነበሩ በሙሉ እያየኋቸው ነው። እያበዱ፣ ብቻቸውን እያወሩ እያየኋቸው ነው። ገና ነው። ገና ገና መቼ ተነካና። የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል። “…በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አይሰማችሁም።” 1ኛ ሳሙ 8፥18። …ዘመዴ…  በዚህ ሀገር ምን እየተካሄደ ነው? አትበለኝ።

"…በሁለት ነገር የአቢይ አሕመድ ብልፅግና እንኩትኩቱ ይወድቃል። ይሰባበራል። ተወልዶ፣ አድጎ፣ አርጅቷልና በቅርቡ በራሱ በአፍጢሙ ተደፍቶ ይሞታል። የአቢይ አሕመድ ፈላጭ ቆራጭ ብቸኛው አምባገነን አገዛዝ ይወድቃል ብሎ ለመናገር ነቢይ መሆንን አይጠይቅም። በዐማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ጦርነት ዋነኛው የአቢይ አሕመድ አገዛዝ መገንደሻው ድጅኖው ነው። ሠራዊቱ በዐማራ ክልል ረግረግ ውስጥ ገብቶ ሰምጦ አልቋል። እንደ አሞሌ ጨው ነው የሟሟው። ይሄ ዋነኛው የመውደቂያው፣ የመንኮቻኮቻው ምክንያት ነው። ጦርነቱ ከሶማሌ ጋር፣ ሱዳንም ድንበሬ ተገፋ፣ መሬቴ ተነካ እያለች ነውና ከሱዳንም ጋር፣ አልፎ ተርፎ ከኤርትራም ጋር ወደ ጦርነት ከተገባ ያበቃለታል። ከሁሉ ከሁሉ ደግሞ ከትግሬዎቹ ጋር ጦርነት ከገጠመ ውድቀቱ ይፋጠናል። ይሄ ማለት ግን የአቢይ ኦሮሙማው አገዛዝ ሲወድቅ በቃ በኢትዮጵያ ሰላም፣ ጥጋብ ይሆናል ማለት አይደለም። እንዲየውም የባሰ፣ የከፋ ትርምስምስ ያለ ነገር ነው የሚፈጠረው። ዘንዶው አቢይ ሲወድቅ ዝም ብሎ አይወድቅም። አውድሞህ፣ ጠባሳ ጥሎብህ ጨፍልቆህ ነው የሚወድቀው። እንጂ ዝምብሎማ አይወድቅም። አቢይ ሲወድቅ፣ መውደቁን ሲያረጋግጥ በቅድሚያ፣ ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ሰበታ፣ ዱከም፣ እንጦጦና ሸገር ሲቲ አስጠግቶ ያስቀመጣቸውን ፕላን B በደቦ ስማቸው ኦነግ ሸኔ የተባሉትን አራት ኪሎ አዲስ አበባ አስገብቶ ነው የሚሸበለለው። እንዲህ በዋዛማ የሚፋታህ እንዳይመስልህ።

"…ፋኖ እራሱ ገና መች ተስማማና? ሸዋ ያለው ፋኖ ለሁለት የተሰነጠቀ፣ እርስ በእርሱ የሚዋጋ ኃይል ነው። የመከታውና የኢንጂነር ደሳለኝ ጦር አዲስ አበባ ስር ተቀምጦ እርስ በእርሱ እንዲዋጋ እያደረጉት ነው። የሸዋውን ኃይል ጎንደሬዎቹ እስኳድ ጠፍረው እጅ እግሩን ሽባ አድርገው፣ ሚዲያ፣ ገንዘብ፣ የጦር መሪም መድበውለት አፍዘው አደንግዘው አስቀምጠውታል። ወሎ ሁለት ቦታ ተከፍሎ እየተጠዛጠዘ ነው ግዙፉ የምሬ ጦርና የኮሎኔል ሙሀባው ሚልሾች ተፋጥጠው ነው ያሉት። የኮለኔሉን ጦር ያግዘው ዘንድ የአስረስ መዓረይ፣ የማርሸት ዘመድ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤም እዚያው ደቡብ ወሎና ደቡብ ጎንደር እያሉ ነው የተቀመጡት። ጎንደር የሀብቴና የደረጄ ጦር እርስ በእርሱ እየተጠዛጠዘ ነው። ጎጃም ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ጋር አልሠራም ብሎ ከወያኔ ጋር ለመሥራት እየተነጋገረ ነው። አቢይ ቢወድቅም መከራችን ቶሎ አይወድቅም። ትግሬና ሻአቢያ ሲጨመሩበት ደግሞ ኢትዮጵያ ታብዳለች። ይደፈርሳል ግን ደግሞ ይጠራል። ሌላው ቀርቶ በውጭ ሀገራት የሚገኙ ምሁራን፣ ማኅበራት፣ ሚዲያዎች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ከሚስማሙበት ይልቅ የሚለያዩበት ስንጥቃት ይበዛል።

"…አይናችሁን ጨፍናችሁ ስታስቡት ከባድ ይመስላል። በዚያ ላይ ሁሉም መሳሪያ የታጠቀ ሲሆን ደግሞ ያው ሩዋንዳ በሉት። ሩዋንዳ። በዚህ ስምንት ዓመት የመጣን ክፉ የጭካኔ ልምምድ እና ልማድ መለኮታዊ ርዳታ የእግዚአብሔር እጅ ካልገባበት በቀር በቀላሉ የሚሽር አይመስልም። እገታ ቢዝነስ መሆኑ የታየበት፣ ፍርድ ቤት፣ ዳኛ፣ ፖሊስ፣ ዐቃቤ ሕግ፣ ወታደር የተናቀበት ዘመን ስላሳለፍን ሁሉን ነገር በፍጥነት ወደቦታው ለመመለስ የሚከብድ ይመስላል። ከውድቀቱ በኋላ ነው እንዲያውም የሚያስፈራው። የአቢይ አገዛዝ በኢኮኖሚው ድቀት እና በጦርነቱ ምክንያት ሽባ መሆኑ፣ እንኩትኩት ማለቱ አይቀሬ ነው። ለዚያ ደግሞ አሁን ጥጋብ ላይ ያሉት ሥልጣን፣ ገንዘብ፣ ሀብትና ሁሉም ነገር በእጃቸው ላይ የሚገኘው ጽንፈኛ ጴንጤዎችና የኦሮሞ የወሀቢይ እስላሞች ሌላው ሕዝብ 7 ዓመት ሙሉ ከአቢይ አገዛዝ እጅ የቀመሰውን መሪር ጽዋ መቅመስ አለባቸው። የአቢይን የቅጣት በትር መቅመስ አለባቸው። አሜን ሃሌሉያ ባሉበት አፋቸው ወየው ወየው ራበን፣ ጠማን፣ ቸገረን፣ ምን ጉድ ነው ማለት አለባቸው። ሌላውን ያስጨነቀው፣ ያሳበደው የአቢይ መንፈስ እነሱንም መጎብኘት አለበት። እኩል ከሌላው ጋር መሆን አለባቸው። የኀዘኑ ድንኳን በየቤቱ መግባት አለበት። ግመል ሰርቀህ አጎንብሰህ እንዲየው አትሄዳት። ልደብቅህ ቢሉት የማይደበቀው ሌሎችን ያገኘ መከራ ሲያገኛቸው ያኔ ነው የለውጡ ቱሩፋት ሁሉንም እኩል የሚያደርገው። መጽሐፍ “…ጻድቃን በበዙ ጊዜ ሕዝብ ደስ ይለዋል፤ ኀጥኣን በሠለጠኑ ጊዜ ግን ሕዝብ ያለቅሳል።” ምሳ 29፥2። እንዲል አልቅስ። ሶፍት ስጡት አለ ሽሜ አብዲሳ። ኤንዴዢያ ኖ…

"…ሽምግልና፣ ድርድር፣ ምክክር እና ወዘተ አሁን አያድኑም። ዋጋም የላቸው። የአሁኑም ሽምግልና ሆነ የበፊቱ ትግሬን የጎዳ ቢሆንም የኦሮሙማው የሽምግልና ታክቲክ ዞሮ ዞሮ ተጠምጥሞ መጥቶ የሚጠቀሙበት ዐማራን ለማጥቃት ነው። እናም አዋጩ ነገር የዐማራ ፋኖን አንድነት አጥብቆ ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው። ጊጃም በአስረስ በኩል ከሦስቱ የዐማራ ኃይሎች በይፋ በመውጣቱ ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ ለጎጃም ሕዝብና ሠራዊት የእስከአሁን ሪፖርት አቅርበው ወደፊት መስፈንጠር ነው ያለባቸው። እነ አስረስ የወያኔን ጦርነት ነው መጠበቅ የፈለጉት። ዳግም አራት ኪሎ ከወያኔ ጋር ገብተው መነገድ፣ ኢንቬስተር መሆን ነው የፈለጉት። እናም አፋብኃ መግለጫ ማውጣት አለበት። የጎጃም ፋኖም፣ የጎጃም ሕዝብም የተፈጠረውን ችግር ከነ ችግር ፈጣሪዎቹ ጭምር በይፋ ማወቅ አለበት። ይሄ ግድ ነው። እነ አስረስ መዓረይ በዘመነ ካሤ ስም፣ በየሚዲያውም እየተንጦሎጦሉ ሦስቱን እየከሰሱ ነውና ሦስቱ በፍጥነት ያለውን ሁኔታ ለሕዝብ ማቅረብ ማሳወቅም አለባቸው ብዬ ምክረ ሓሳቤን አቀርባለሁ። ዛሬ ዶክተር አብደላ እንድሪስ የጻፈው መልእክትም የሚያሳየው ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ አንድ ላይ እየሠሩ እንደሆነ እና ጎጃም ግን ከድርጅቱ በውስጠ ታዋቂ እንደወጣ፣ እንደተለየ ነው የሚያሰየው። ባትሰሙት መልካም ነበር። ህመሙን የማይናገር መድኃኒት አያገኝም እና ደፍራችሁ ህመማችሁን ተናገሩና አንድነት የተባለውን ምርጥ መድኃኒት ዋጡና ተፈወሱ።

“…እግዚአብሔር ይማረን ይባርከንም፥ ፊቱንም በላያችን ያብራ” መዝ 67፥1

• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…የገቢ ግብር ዐዋጁ እንደተለመደው በብልፅግና መንግሥት ምክርቤት ጸድቋል። ሕዝቡም ከዳር እስከዳር ጫጫጫጫ እያለ ነው። ይሄን ለማስቀየስ እና ለማረሳሳት እነ ለገሰ ቱሉም ከጠፉበት ብቅ ብለው አዳዲስ አጀንዳዎችን አምርተው እንዲያከፋፍሉ መመሪያ ተሰጥቷቸዋል። የብልፄ አክቲቪስቶችና ቲክቶከሮችም እንዲሁ አጨቃጫቂ አጀንዳ ውለዱ ተብለዋል። ሰሞኑን እንግዲህ የሕዝቤን ራቡን እና ጥሙን የሚያስረሳ አዳዲስ የመጨቃጨቂያ አጀንዳ በገፍ አምርተው በየቲክቶኩ በገፍ መጠበቅ ነው።

"…በእነ አስረስ መዓረይ የሚመራው የዐማራ ፋኖ በጎጃም በግልጽ በሓላል ከሦስቱ የዐማራ አደረጃጀት ግዛቶች መውጣቱን ያረጋገጠ መስሏል። ሸዋ፣ ወሎና ጎንደር ተናበው መሥራታቸውን የቀጠሉ ይመስላል። በአፄ ቴዎድሮስ ስም አልጠራም የሚለው ምሥራቅ ጎጃም የመሸገው የወያኔ ርዝራዥ ጎጃምን ከወንድሞቹ በይፋ የለየ መስሏል።

• 3:1

"…ለማንኛውም የዕለቱን ርእሰ አንቀጽ ልለጥፍ ነኝ። የአንድ 100 ያህል ቤተሰቦኝ ድምጽ ይፈለጋል። እስቲ ቀውጡት። 😁

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ቶሎ ጀምሩልን አላለም…? 😂

"…አይ አይተ መዓረይ …ሦስቱን ጥለሽ አንቺ ከወያኔ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዘሽ ወደ 4 ኪሎ ልትገቢ? ድፍረትህ…! …ጦርነቱን ቶሎ ጀምሩት፣ አፍጥኑት አላለም? ጉድ እኮ ነው።

"…የአፋጎ ጠበቃው መዓረይ ከሕወሓት ሽማግሌዎች ጋር ባደረገው ሰሞነኘ ውይይት ወያኔዎቹ የሰሜኑን ጦርነት በቶሎ እንዲጀምሩ መማፀኑን ነው ወፎቼ ሹክ የሚሉኝ። "…ወደ 4ኪሎ ለመገስገስ እናንተን ነው እየጠበቅን ያለነው፤ ጦርነቱን መጀመራችሁ በጋራ ለምናደርገው ዘመቻ ወሳኝ ነውና ፍጠኑ።" በማለት የአረጋውያኑን የሕወሓት ስብስብ አሳስቧል አሉ የመዓረይ ልጅ።

"…መዓረይ በሀገር ውስጥ ካሉ ብአዴንና ሕወሓት ጋር እየሠራ የሚገኝ ሲሆን ሁለቱንም ያካተተው የግራንድ አሊያንስ ቡድን (ገዱ፣ ልደቱ፣ ጃዋር፣ ኢ/ር ይልቃል፣ ሕዝቅኤል፣ እነ መዓዛ .. ያሉበት) የሀገር ውስጥ ተቀዳሚ ተወካያቸው ነው። ሥራውን ለማሳካት በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በሚገኙ ምሁራን ተወካዮቻቸው በተቋቋመው አሳቢ ቡድን ነው አሉ አቅጣጫ የሚቀመጥለት።

"…እነ መዓረይ ከሕወሓት ጋር በጋራ የሚያደርጉት የ4 ኪሎ ጉዞ ካልተሳካ፣ በነ አሜሪካ ገፋፊነት ከግራንድ አልያንሱ ጋር ተካትቶ 4 ኪሎ ለመግባት Plan B አለው። የአፋጎው እና የዘሜ ጠበቃ ጥብቅናው ለጠላት እንጂ ወገን ለሆነውና ለተጎዳው የዐማራ ሕዝብ አለመሆኑ ገሃድ እየወጣ መጥቷል።

"…ለማንኛውም ነገ ጠዋት ከምስጋና በኋላ ከጮቄ ተራራ ላይ ሆኜ በዘመድ አዝማድ፣ በአክስትና በአጎት ልጆች ስለተተበተበው አፋጎ በርእሰ አንቀጽ መልክ በሰፊው እመለስበታለሁ። ሌላው ደግሞ የማከበረው፣ የምወደው ሻለቃ ዝናቡ የሚጠቀምበት ፌስቡክ ላይ የሚጽፈው እሱ ዝኔ አይደለም። የዝኔን እውነተኛ ፌስቡክ የማውቀው እኔ ብቻ ነኝ። 360ንም አፋጎ ሊገዛው ነው።

• ሸንጎ፣ ቅባቴና ወያንቲቲ መጣሁልሽ። 😂

Читать полностью…
Subscribe to a channel