zemedkunbekelez | Unsorted

Telegram-канал zemedkunbekelez - Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

244018

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Subscribe to a channel

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…በአፍና በአፍንጫ ደም እያስተፋ በክፉ አሟሟት የሚገድለው አደገኛው ገዳይ ቫይረስ የሚተላለፈው በንክኪ፣ በሳል፣ በላብ፣ በእንባ ወዘተረፈ ነው በሚባልበት በዚህ ጊዜ ትናንት በሚሊንየም ኣዳራሽ በአዝማሪ ማስተዋል ኢያዩ ዳንኪራ እና ጭፈራ ተዛዝለህ፣ ዛሬ በኃይሌ ገብረ ሥላሴ ታላቁ ሩጫ እንዲህ ለደመራ እሳት እንደተዘጋጀ ችቦ ለመንደድና አመድ ለመሆን መራወጥን ምን ይሉታል? በሰላም ነው???

"…ያውም በሽታው ወዲያው ምልክት የማያሳይ፣ በቫይረሱ ከተጋለጡ ከ2-21 ቀናት ውስጥ ነው ምልክቶቹ ሊታዩ የሚችሉት እየተባለ፣ በበሽታው ከተያዙ ሰዎች ወይም እንስሳት ጋር በቀጥታ በመገናኘት በንክኪ ይተላለፋል እየተባለ፣ በቫይረሱ የተያዘ ሰው ብዙውን ጊዜ የውስጥ ደም መፍሰስ፣ የሰውነት የውስጥ አካላት ሥራ ማቆም፣ እና ከፍተኛ ትኩሳት ያስከትላል፣ ስለዚህ ለቫይረሱ እስካሁን የተለየ መድኃኒት አልተገኘለትም እየተባለ፣ ሞተህ እንኳ አስከሬንህን ቤተሰብ ማየት፣ በዕድር መቀበር አይደለም የት እንደምትቀበር እንኳ አይነገርህም በሚባልበት ወቅት እና የዓለም ሀገራት ከጦርነቱና ከሰላም ማጣታችን በላይ ቫይረሱን ፈርተው ለዜጎቻቸው ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ የጥንቃቄ መልእክት በሚያስተላልፉበት በዚህ ወቅት እንዲህ ለጅምላ እልቂት መጣደፍ እና ማበድ የጤና አይመስለኝም።

"…ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ ማስተዋልም የላቸውም። አእምሮ ቢኖራቸው፥ ይህንን ያስተውሉ ነበር፥ ፍጻሜያቸውንም ያስቡ ነበር። ዘዳ 32፥ 28-29 ተብሎ የተጻፈው እንደኛ ላለው ሕዝብ ነው። …ወዳጆቼ መጽሐፍ "…ጥንቃቄ ይጠብቅሃል፥ ማስተዋልም ይጋርድሃል፥ ምሳሌ 2፥ 11 እንዲል ጥንቃቄ ማድረግ መልካም ይመስለኛል። ትርምሱ ወይ ለጸሎት ለምሕላ አይደለም። ምን ጉዶች ነን ግን? 

• ለማንኛውም…

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የቫይረሱ ነገር…

"…ቢያንስ ቫይረሱ ዘር አይለይም። ሃይማኖት አይለይም። የፖለቲካ አቋም አይመለከትም። ወታደር ሁን ዶክተር፣ ኢንጂነር ሁን ፓስተር፣ ቄስ ሼህ አይመርጥም። ቄሮ ነው ቀሬ፣ ፋኖ ነው ጁንታ አይመርጥም። በሚኒልክ በአጼዎቹ ጊዜ ተጨቁነሃል ለዛሬ ልለፍህ፣ አንተ ኦሮሞ ነህ አልነካህም፣ አልደርስብህም አይልም። ዐማራ፣ ትግሬ ጉራጌ ወላ የፈለግከውን ሁሌን አያዳላም። እኩል ነው ደም አስተፍቶ የሚያሰናብትህ። በዚህ በዚህስ ቫይረሱ በዘርህ፣ በሃይማኖትህ መርጦ ከሚገድልህ ከኦሮሙማው የወሀቢይ እስላም ሰይፍ ሺ ጊዜ እጥፍ ይሻላል። እንደ ፈጣሪ ነው አያዳላም። ቫይረሱ ከወሃቢያ እስላም በስንት ጣዕሙ።

"…ቫይረሱ መጀመሪያ ጂንካ ታየ በተባለ ጊዜ ጊዜ ሳይሰጥ የገደለው፣ በአፍ በአፍንጫ ደም እያስተፋ ወደ ሞት የሰደደው የፕሮቴስታንት ፓስተሮችን፣ እና ሃይማኖትና ዘራቸው ያልተጠቀሱ የህክምና ባለሙያዎችን ነው። ዘመኑ የእናንተ "የጌታችሁ" ልጆች ነው። እናንተንማ አልነካም አላለም። ዳይ ቀጥል ብሎ ሁሉንም ደፍ ደፍ ነው አድርጎ አካልቦ የሞት ትኬትን ቆርጦ የሰጣቸው።

"…ቫይረሱን በጂንካ ይዞ ማስቀረት እየተቻለ ጭራሽ ደም በአፉና በአፍንጫው የሚፈሰውን ታማሚ ሪፈር ብሎ ወደ አዋሳ ልከውት አረፉ። በአዋሳ ስንት ሰው እንደተያዘ፣ ስንት ሰው እንደሞተ የነገረን የለም። እንኳን የአዋሳውን በጂንካ ቫይረሱ መከሰቱን ለዓለምአቀፍ ሚዲያዎች ያሳወቀው የጂንካውን ዶክተር ወዲያው ነው ከሥራ ያሰናበቱት። እናም ብልፅግና አሪፍ ገዳይ፣ ጥይት የማያስባክነው ጨፍጫፊ ቫይረስ አግኝቶ ይቅርና ጥንቱንም የተዋቀ ነው አስከሬን መደበቅ።

"…የገረመኝ ግን ቫይረሱ ሻሸመኔን አልፎ፣ የደቡብ ከተሞችን አልፎ፣ በአንድ ጊዜ ኦርቶዶክሳውያን የተጨፈጨፉበት አሩሲ ገባ መባሉ ደንቆኛል። በዚያም በኤልያስ መሠረት ሚዲያ ዘገባ መሠረት እስላም እስላሙን እየመረጠ መግደሉም አስደንቆኛል። ይሄ የሚያሳየው በአካባቢው የወሃቢያ እስላም ኦርቶዶክሱን በሰይፍ ጨፍጨፎ ሲያጸዳ እግዚአብሔር ደግሞ በሰይፉ፣ በመቅሰፍቱ ሰይፍ የማያገኛቸውን ባለጊዜዎች እየጎበኘ እንደሆነ ነው የተሰማኝ።

"…ይሄም ብቻ አይደለም ቫይረሱ አዲስ አበባ እንዲገባም መደረጉ ነው የተሰማው። ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ብቻ በሁለት ቀን አራት ሰው መሞቱን ከዚያው ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ወፎቼ ሰምቻለሁ። ቫይረሱ የኢቦላ ታናሽ ወንድም እንደሆነ ነው የሚነገረው። ክትባትም፣ መድኃኒትም የለውም። የእኔ ስጋት ይሄ አሩሲ ገባ የተባለው ቫይረስ በእሱ አሳብበው ክርስቲያኑን ሁሉ ቫይረሱ ተገኝቶብሃልና አትገባም፣ አትወጣም ብለው በድብቅ እንደጀመሩት በሰይፋቸው እንዳይፈጁት ነው። መጠርጠር መብቴ ነው። ተቆርቋሪ፣ ጠያቂ፣ አጋዥ የሌላቸው ዐማሮች እና ኦርቶዶክሶች በዚህ በቫይረስ ሰበብ ከመጋረጃው ጀርባ አቢይ አረመኔው የወሃቢይ እስላሙ አቢይ አህመድ እንዳይፈጃቸው እሰጋለሁ።

• እናንተስ ምን ትላላችሁ? ከሳጥኑ ውጪ ያሰባችሁትን እስቲ ንገሩን።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆④✍✍✍ "…እውነተኛ የዐማራ ፋኖ ታጋዮች አሁን ዕድሉ የእናንተ ነው። እውነተኛ የሕዝብ ልጆችን ይዛችሁ አንድነት መፍጠር፣ የጠራ አቋም ማሳየት፣ ሴረኞችን ማስወገድ፣ ማጋለጥ፣ ለሕዝብ ማሳወቅ፣ አጥብቆ መታገል፣ ሠራዊትን ማሰባሰብ፣ ማንቃት፣ ማስረዳት ያስፈልጋችኋል። ዙሪያችሁን ተመልከቱ። በእናንተ ድካም፣ ልፋት፣ ላብና ደም መጨረሻ ላይ ከአፋችሁ ላይ የደረሰውን ሥልጣን ለመንጠቅ ያሰፈሰፉትን ተመልከቱ። ዐማራ ሲባል ቋቅ የሚላቸው፣ የሚያስመልሳቸው የዐማራ ጠላቶች በሙሉ አሁን ላይ ተስፋችን ፋኖ ነው እያሉ በአደባባይ ሲደሰኩሩ እያያችሁ ነው። ሕዝቅኤል ጋቢሳ፣ ልደቱ አያሌው፣ ጃዋር መሀመድ እና ወዘተረፈ ከፊት ቁጢጥ ብለውላችኋል። ዕወቁበት። ንቁ። ፍጠኑም። የዐማራ ትግል ቀራንዮ ላይ ደርሷልና በመከራ የጸናው ዮሐንስን ሆናችሁ በደማችሁ የዐማራንና የኢትዮጵያን ትንሣኤ አብሥሩ። ጉዞው የቀራንዮ ዕለቱም አርብ ነው። አከተመ።

• ቆይቼ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍተዋለሁ። እናንተ ደግሞ በተራችሁ አስተያየታችሁን ታስኮመኩሙናላችሁ። በተለይ መሬትም፣ አየርም ላይ ያሉት ስለሚያነቡት ግሩም የሆነ የሚያቀና፣ ደፋር፣ መፍትሄ ጭምር ያካተተ አስተያየት ለመስጠት ተዘጋጁ። አስቀያሽ ኮተታም ነውረኛ ስድአደግ የስድብ አስተያየት አንቀበልም። አንታገስምም። ከርእሰ አንቀጹ የበለጠ ግሩም ግሩም አስተያየቶች በሚሰጡበት፣ የቴሌግራም ፕላትፎርም የሓሳብ መለዋወጫ መድረክ ያደረገውን ይሄን የዘመዴን፣ የእኔን ፔጅ ማቆሸሽ፣ ማጠንባት አይፈቀድም። ባለጌ፣ ስዳደጉ ውልቅ ብሎ እየሄደ፣ ከቤቴም እየተቀሰፈ እየተባረረ ስለሆነ ለአይናችሁ የሚጎረብጥ የስድአደጎች ኮመንት በቤቴ አታዩም። አታገኙም። ምክንያቱም ይሄ የጀነራል ፊልድ ማረሻ የዘመዴ ፔጅ ነውና።

• መልካም ንባብ 🫡🫡🫡

• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ ከራየን ወንዝ ማዶ።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆②✍✍✍ …በመላላክ የገዛ ወገኑን፣ ነገዱን ሲፈጅ፣ ሲያስጨፈጭፍ የነበረው ራሱ ዐማራው ነው። ወያኔ ወደ ደደቢት ስትባረርና ለውጥ ተብዬው ነውጥ ሲመጣም ሥልጣኑን ለኦሮሞ ልስጥ በማለት አሳልፎ ሰጥቶ የኦሮሙማው አሽከር ተላላኪ ሆኖ ይኸው 7 ዓመት ሙሉ ዐማራን ዘሩን እያጠፋ ያለው ራሱ ዐማራ ነኝ ባዩ ጉደኛ ትግሬ ሠራሹ ብአዴን ነው። አሁንም በዐማራ በግዛቱ ውስጥ ለወረራ መጥቶ ሺ ሴቶችን እየደፈረ፣ እየጨፈጨፋቸው ያለውን አረመኔ ገዳይ ፊትአውራሪ ሆነው ዐማራውን እየጎዱት የለው ራሱ ዐማራው ነው። በቢቢሲ ዘገባ መሠረት የዐማራ ሴቶች በአገዛዙ ወታደሮች መደፈራቸው እየተዘገበ ነው። ከሚታይ ከሚሰማው፣ በገጠት በከተማው ከሚታየው የኦሮሙማው ግፍ የተነሳ መዝግቡልኝ ፦ ዛሬም እደግመዋለሁ ወደፊት በቅርቡ ኦሮሞ ነኝ ብሎ አፍን ሞልቶ መናገር የሚያሳቅቅበት፣ አንገት የሚያስደፋበት ዘመን ይመጣል። መዝግቡልኝ። ምስክሮቼ ናችሁ። ቱ ምንአለ ዘመዴ በሉኝ ኦሮሞ ነኝ ማለት እንዴት እንደሚያሳፍር በቅርቡ ታዩታላችሁ። አሁንም ራሱ ኦሮሞ ነኝ ማለት የሚያሸማቅቅ ሆኗል በኢትዮጵያ። ዋሸሁ እንዴ?

"…በዚህ በቢቢሲ የመደፈር ዜና ጉዳይ የሚገርመው ነገር ጋዜጠኛ መዓዛ መሀመድ አንዲት ሴት አቅርባ በጉዳዩ ላይ መጠነኛ ቃለመጠይቅ ከማድረጓ በቀር ትንፍሽ ያለ መግለጫም ያወጣ የፋኖ አመራር የለም። ለወትሮው በየሚዲያው እየወጣ እሽኮለሌ ለማለት ቀዳሚ የሌለው ጠበቃ አስረስ መዓረይም በዚህ ጉዳይ ትንፍሽ አላለም። አስረስ ለቢቢሲ እንደተናገረው የእኛ ፋኖዎች ሴት ሲደፍሩ ከተገኙ በሞት ነው የምንቀጣቸው ያለ ሲሆን ነገር ግን የእሱ እጩ የአፋጎ ቀጠናዊ ትስስር ሓላፊ የሆነው የቆየ ሞላ የጎጃም ዐማራ በቁጥር የማይገለፁ ልጃገረድ ሴቶችን ሲጨፈጭፍ፣ ሲደፍር ምንም ሳይሉት ቆይተው የለመደው ሱሰኛ ኮርማው ባልተዛር የቆየ ሞላ የፋኖ እዝ ሓላፊን ሚስት አስገድዶ ስለደፈረ ይታሰር ብለው አስረው እየቀለቡት እንደሆነ ይታወቃል። በእሱ ምትክ የተሾመ እንኳን የለም። እስርቤት የከተቱት ባልተዛሩ የቆየ ሞላ የመከላከያ ደኅንነት ሆና የተያዘች ሌላ እስረኛ እዚያው እስር ቤት ማስረገዙም እየተነገረ ነው። ጉድ እኮ ነው።

"…በተለይ አሁን ላይ ዐማራ ነኝ ከሚለው ከሚሊሻው፣ ከካድሬው፣ ከአድማ ብተናው በላይ ትግሉን እየጎተቱ ሰቅዘው የያዙት ደግሞ በፋኖ አደረጃጀት ውስጥ ሰርገው በመግባት የሥልጣን ማማ ላይ ለመውጣት ሲሉ ወይም በሴራ ፖለቲካ ተጠልፈው ትግሉን እኔ ካልመራሁት በሚል ራሳቸውን ከዐማራ አስበልጠው የሚያዩ፣ ተንቀው አንቅረው ሊተፉ ሲደርሱ ደግሞ አሰልሰው አጎንብሰው የሚመጡ፣ ከመጡ በኋላ በራሳቸው መንገድ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ሴራ የሚጎነጉኑ፣ ፋኖን በመከፋፈልና በማቃቃር የነሱን ደጋፊ በማብዛት እውነተኛ ታጋዮችን እርቃናቸውን የሚያስቀሩ ናቸው። በዚህ ጉዳይ ደግሞ በተለይ የጎጃሞቹ ፋኖዎች ግንባር ቀደም ተጠያቂ ይሆናሉ። የፋኖ መሪው አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ ምክትሉ ግን በተግባር ዋናው አለቃ ጠበቃ አስረስ መዓረይ እና፣ ማርሸት ፀሐዩ ዋነኞቹ ናቸው። እነዚህ ሰዎች የሚድያ ሠራዊት በማሠማራት የራሳቸውን ስብእና ለመገንባት ዋና ታጋዮችን በመስደብ እና በማሰደብ፣ በማጣጣልም ራሳቸውን የዐማራ መሢህ አድርገው ያቀርባሉ። እውነተኛ መሢሆች ቢሆኑ ባልከፋ ነበር። ነገር ግን በተገላቢጦሹ ሆነ እንጂ።

"…የዐማራ ፋኖ አጠቃላይ አንድነት ሳይመጣ በመጓተቱ ጉዳይ ተወካዩ ጠበቃ አስረስ መዓረይ ተጠያቂ ቢሆንም እንደ አፋጎ መሪነቱ የመዓረይን ስህተት ለማረም ባለመቻሉ ዋነኛ ተጠያቂው ዘመነ ካሴ ነው ቢባል ስህተት አይሆንም። አርበኛ ዘመነ ካሤ ከጀርባው ያዘላቸውን ሰዎች ከትከሻው ካላወረደ የየትኛው የዐማራ ፋኖ መሪ መሆን አይችልም። ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከጀርባው ብዙዎችን አዝሎ መጣ፣ ሳይቆይ ወዲያው ወደቀ። ዘሜም ይኸው ዕጣ ነው የሚደርሰው። አስረስ መዓረይ የጎጃም ፋኖን እጅ እግሩን አስሮ የሚደልብ ፍሪዳ አድርጎታል። አፋጎ መቼ እንደሚታረድ አያውቅም። አስረስ አፋጎን ከእነ ገዱ አንዳርጋቸው ወስዶ ይጨምረው ወይም በድርድር ከአቢይ አሕመድ ጋር ያስማማው አይታወቅም። ይህን የሚያውቀው ራሱ አሰረስ መዓረይ ብቻ ነው። ምንአለ በሉኝ በአስረስ መዓረይ እየተመራ በዚሁ ከቀጠለ የጎጃም ፋኖ ከአቢይ ጋር ተደራድሮ ተጠልፎ ይወድቃል አልያም በነ ገዱው ትግል ጠላፊ ቲም ሥር ይገዛል፤ አፋጎ ከዚህ አይዘልም።

"…ጠበቃ አስረስ መዓረይ ከአቢይ አሕመድ ጋር ይሠራል። ምነው እንደ አስረስ መዓረይ አቢይ አሕመድን በኢትዮ ፎረም ላይ፣ በኢትዮ ኒውስ ላይ የሚሰድበው፣ የሚያዋርደው አለ እንዴ? አቢይን እንዲህ እያዋረደው ኢንተርቪ እየሰጠ ከአቢይ ጋር እንዴት ይሠራል ተብሎ ይከሰሳል ቢሉ Aka ጌታቸው ረዳ ነው መልሱ። እንደ ጌታቸው ረዳ በረሃ ሆኖ አቢይ አህመድን የሰደበ፣ ያንጓጠጠ፣ ያዋረደ የለም። አቢይን ማይም ያልተማረ፣ የሁሉ ነገር ድንክ ብሎ የሞገተ የለም። መጨረሻ ላይ ግን ሚሽኑን ሲጨርስ የአቢይ አህመድ አማካሪ ነው ተደርጎ የተሾመው። እንደዚያ ነው። አስረስ መዓረይ ከሕወሓትም ጋር ይሠራል፤ በፋኖም ውስጥ ወሳኝ ሰው ነው። የነ ገዱ ክንፍ ሆኖ የፋኖ አመቻች ኮሚቴ የሀገር ውስጥ ተወካይም ነው። የ ሲአይኤም አባል ስለሆነ ለአሜሪካም ይሠራል፣ ለብአዴን ደግሞ በዚህ ዘመን እጅግ አስፈላጊ ሁነኛም ሰው ነው። ዋናው ሥራው ለአቢይ አህመድ ፖለቲካዊ ድርድር አመቻች ሆኖ ማገልገል ነው። የዐማራ ፋኖ አንድነት እንዳይመጣ አጥብቆ የሚሠራውም ለዚህ ነው።

"…አስረስ ጠበቃ በመሆኑ ከሁሉም ወዳጅ ነው። የነ ቲም ገዱ ከሰመረ ዘሜን ይዞ ለመጓዝ ዝግጁ ነው። አቢይ ከተደላደለ ዘሜን አሰወግዶ ለመደራደር ዝግጁ ነው። ይህ ሁሉ ቀርቶ እውነተኞች ፋኖዎች ካሸነፉ "እነ ዘመነና ዝናቡ አስቸግረው ነው እንጂ ድሮ ጥንቱንም ቢሆን እኔ እኮ ችግር የለብኝም የፈለጋችሁትን አመራር አስቀምጡ፣ እንደውም ወደናንተ ቀጠና ብመጣ" ሁሉ ሊል ይችላል። ሁላችሁም ተረዱት፣ ይሄ ደግሞ የጠበቃ ባሕሪ ነው። ቀራንዮ ላይ የሚሰቀለው ግን ምስኪኑ  ጸጋማይ አርበኛ ዘሜ ነው። መዝግቡት።

"…እስኪ አስረስን አንድ ጥያቄ ጠይቁት፤ "ለዐማራ ስትል ሥልጣን ለሌሎች ፋኖዎች ትሰጣለህ ወይ?" በሉት። "በጭራሽ!" ነው የሚላችሁ። ጠበቃ አስረስ መዓረይ አርበኛ ዘመነ ካሴን ለሥልጣን የሚያጨው ይገባዋል ብሎ አይደለም። የጎጃምን ሕዝብና የጎጃምን ፋኖ ለመያዝ እና ለሚድያ ፍጆታ ብቻ ነው። እመኑኝ ቱ ምንአለ በሉኝ መዓረይ ዕድሉን ሲያገኝ ዘመነን ያስወግደዋል። አርበኛ ዘመነ ካሤ ለረጅም ጊዜ ቀርቤ እንደታዘብኩት ከንግግሩ፣ ከቃሉ እንደታዘብኩት መንፈሳዊነት እንደሚያጠቃው ነው። የዋሕነት የሚመስል ጅልነትም አይበታለሁ። በነገሮች ላይ እምብዛም የጠነከረ አቋም የለውም። አስረስ በሚጓዝበት ስልታዊ አካሄድ ዘመነን ቀስ በቀስ መጀመሪያ ከጎጃም ፋኖ፣ ቀጥሎ ከጎጃም ሕዝብ፣ ከዚያም ከሌሎች የዐማራ ግዛት የፋኖ አደረጃጀቶች እና በአጠቃላይ ከዐማራ ሕዝብ እየነጠለው ነው። አሁን ላይ በጎጃም አገዛዙም ሆነ ራሱ ቅጥረኛው ፋኖ በሚፈጽሙት ግፍና ጭፍጨፋ የጎጃም ሕዝብ እየተማረረ ያለው በዘመነ ካሴ ላይ ነው። በአፋጎ ውስጥ ዘመነ ካሤ ውሳኔ መወሰን ባለመቻሉ ምክንያት ግራ የተጋቡ የጎጃም ፋኖዎች እያዘኑና እየወቀሱ ያለው አርበኛ ዘመነ ካሴን ነው። የውሳኔ ሰው ባለመሆኑ አስጠቃን ብለው ነው እየወቀሱት የሚገኙት። አስረስ ከወዲሁ የአፋጎን አመራር በራሱ ካድሬዎች እየተካ ነው። የአስረስ ዘመዶች፣ ጓደኞች፣ የአስረስ የግል አጃቢዎች ሳይቀሩ ወደ አመራርነት…👇②✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…ዘወትር ጠዋት ጠዋት በእኔ የቴሌግራም ፔጅ እግዚአብሔርን በፍቅር፣ በናፍቆትና በፈቃደኝነት ሳይሳቀቅ፣ ሳይሸማቀቅ፣ ሳያፍር፣ ሳይኮራ፣ ሳይንጠባረር፣ ሳይኮፈስ፣ በትህትና "እግዚአብሔር ይመስገን" በማለት ያመሰግን ዘንድ የግድ የሚጠበቀው 1ሺ ሰው ሞልቷል። በነገራችን ላይ እንደኔ እድለኛ የሆነ ሰው ማነው? በቀን 1ሺ፣ በወር 30 ሺ፣ በዓመት 365 ሺ ጊዜ ያለማቋረጥ በፔጁ ላይ እግዚአብሔርን የሚያስመልክ ማን አለ? ከእንቅልፋችሁ እንደተነሳችሁ፣ ወይንም ደግሞ ስልካችሁን አብርታችሁ ወደ ፔጄ ስትገቡ መጀመሪያ እግዚአብሔርን አመስግናችሁ ቀናችሁን ብሩህ አድርጋችሁ የምትጀምሩ ወዳጅ ቤተሰቦቼ በሙሉ እግዚአብሔሔርን ማመሰገናችሁን አያቋርጥባችሁ። ሱስ ይሁንባችሁ። እሱ ባወቀ በዚህ መልክ ስሙን  እየጠራን ባለማቋረጥ፣ ያለመሰልቸት በጉጉት እየጠበቅን እናመሰግነው ዘንድ የፈቀደልን እግዚአብሔር ይመስገን። ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ እግዚአብሔር ይመስገን ብሎ በመጻፍ ማመስገንም አይቻልም። ብዙዎች እጃቸው ይያያዛል፣ ጣታቸው አይታዘዝላቸውም፣ ብዙ ምክንያት ይደረድራሉ። እግዚአብሔር ብሎ መጻፉ ዳገት ይሆንባቸዋል። የብዙዎች ችግር ነው። እኔ ግን በመልክ የማላውቃቸው፣ በስም ግን የማውቃቸው ዘወትር አምላኬን ያለማቋረጥ፣ ያለመሰልቸት ጠዋት፣ ጠዋት እግዚአብሔር ይመስገን በማለት አምላኬን የሚያመሰግኑልኝ 1ሺ ቋሚ አመስጋኞች ስላሉኝ፣ ስለሰጠኝም አመሰግነዋለሁ።

"…መልካም አሁን ደግሞ ከሊቃውንተ ኢትዮጵያ ጋር በነበረን ውይይት ለዛሬ ለዕአንብበን ዕለተ ዐርብ ለሳምንቱ መጨረሻ ለሚዘጋጀው ተወዳጅ፣ ተናፋቂና ተጠባቂ ወደሆነው ርእሰ አንቀጻችንን ወደ ማንበቡ እንሄደላን። ርእሰ አንቀጹን አንብበን እንደጨረስንም የተለመደውን ሞቅ ደመቅ ወደሚለው ውይይታችን እናመራለን።

"…የዛሬው ርእሰ አንቀጻችንም ያው እንደወትሮው እንደተለመደው ያለ ነው። ደፋር፣ ጠንከር ያለ ርእሰ አንቀጽ ነው። እንደ ትንቢት ያለም ነው። አይነኬ የሚመስሉ ግለሰቦችንና ጉዳዮችንም ይዳስሳል። ትንሽ ቃሪያ በሚጥሚጣ፣ ዳጣ የበዛበት፣ እንደ መቅመቆ ያለ እንደ ኮሶ መረር የሚልም ነው ርእሰ አንቀጹ። እናስ ጎዶኞቼ ርእሰ አንቀጹን ለማንበብ፣ አንብቦም አስተያየት ለመስጠት ዝግጁ ናችሁ…?

• ዝግጁ ናችሁ ወይ…?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ነገ ጠዋት እግዚአብሔርን ካመሰገንን በኋላ የሳምንቱ መጨረሻ በዕለተ ዐርብ የሚቀርበው ተጠባቂው ርእሰ አንቀጽ ወደ እናንተ ይቀርባል።

"…የነገው ርእሰ አንቀጽ ትንሽ ከበድ የሚል ነው። ከሊቃውንተ ኢትዮጵያ ጋር በነበረን ውይይት መጪውንና አሁናዊውን የፋኖም፣ የሀገሪቱንም ሁኔታ በግልጽ የሚያሳይ፣ የሚዳስስም ርእሰ አንቀጽ ነው። 

• ደኅና እደሩልኝ።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ስሙልኝማ ይሄን መርዛም ፀረ ዐማራ

"…በአሩሲ ኦርቶዶክሳውያኑ ከቀበሌ፣ ከወረዳ፣ ከዞኖች እና ከገጠር ከተሞች በዘመዶቹ አማካኝነት ሙልጭ ተደርገው፣ ተጨፍጭፈው መጥፋታቸውን ይናገራል። በገዛ አፉም ይመሰክራል። እዚያው ላይ ግን ጅምላ ግድያ ነው እንጂ ይሄ ጄኖሳይድ ተብሎ አይጠራም። እኔም ጄኖሳይድ ብዬ አልጠራውም ይላል። አያችሁ፣ አያችሁ ተንኮሉን፣ Stop Amhara Genocide ‼ Stop Orthodox Genocide ‼ በሚለው መፈክር ላይ ቀጥቃዛ ውኃ ሲቸልስ? ድፍረቱ ግን አስገራሚ ነው። ኤፍሬም እሸቴ ኦሮሞ ነው። አጎቱ የኦነግ መስራች የሆነ ኦሮሞ ነው። በኦርቶዶክስ ካባ ተጠልሎ ዐማራና ኦርቶዶክስን ሽባ ለማድረግ በማኅበረ ቅዱሳን ውስጥ ሓላፊነት ተሰጥቶት ማኅበረ ቅዱሳንን ከፖለቲካው ዓለም አርቆ እንደ ፅዋ ገንቦ በነጠላ ጀቡኖ ትውልዱን አሸብሻቢ፣ አጨብጫቢ፣ ቅልስልስ፣ ፈሪ፣ ሽባ ዘማሪ ብቻ ሆኖ እንዲቀር ያደረገ መሰሪ ሰው ነው። ፓርላማው በሌሎች ሲሞላ እኛ ከዳር ቆመን ፖለቲካና ኮረንቲን በሩቁ ነው እያስባለ የበዪ ተመልካች ሆነን እንድንቀር ሲያስደርግ የኖረ መሰሪ ክፉ ሰው ነው። እግዚአብሔርም ይሄን ክፋቱን አይቶ በቁሙ መብረቅ እንደመታው ልምላሜም እንደራቀው ዛፍ ክው ክችች አድርጎ ያስቀረው።

"…ይታያችሁ ይሄ ክፉ መሰሪ ሰው ተኝቶ ተኝቶ ከርሞ፣ አደባባይ ብሎ የከፈተውን ሚዲያውንም ቆልፎባት፣ አሽጎባት ከርሞ፣ ልክ አሁን የአሩሲው ጭፍጨፋ፣ የዘር ማጥፋት አጀንዳ ሆኖ ዓለም መመስከር፣ መክሰስም ሲጀምር አጅሬው የእሱ ዘር የሆነው ኦሮሞ በጨፍጫፊነት፣ በጄኖሳይደርነት እንዳይከሰስበት በፌክ ቅስናው በማኅበረ ቅዱሳን ተከልሎ ወደ አደባባይ በመምጣት በቀደም ከኦነጉ ከሞገስ ጋር ኦርቶዶክሳውያን መደረጃት የለባቸውም ሲል ቆይቶ ዛሬ ደግሞ ከአንጋፋው ኦርቶዶክሳዊ ማኅሌታዊ ጋዜጠኛ በአቶ አዲሱ አበበ ሚዲያ ላይ ቀርቦ በድፍረት በአሩሲም ሆነ በሌሎች ስፍራ ኦሮሞዎቹ ዘመዶቼ በጅምላ ገደሉ እንጂ፣  የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጸሙ እንጂ፣ ከዞን፣ ከወረዳ፣ ከቀበሌ ኦርቶዶክሱን አጸዱት እንጂ ጄኖሳይድ አልፈጸሙም" በማለት ሽንጡን ገትሮ ሲከራከር ይታያል።

"…ደግሞ እኮ እንዲህ የሚለው ኦሮሙማው ኤፍሬም እሸቴ ብቻ አይደለም። በጎጃም የዐማራ ሕዝብን ነፃ ለማውጣት ጫካ ገባሁ የሚለው ቅባታሙ የአገው ሸንጎው ፀረ ዐማራው ማርሸት ፀሐዩም ጭምር ነው። ማርሸት በዐማራ ላይ ጄኖሳይድ አልተፈጸመም ብሎ ለወ/ሮ ሕይወት ቃሉን የሰጠው ባለፈው ዓመት ነው። ይኸው ሰሞኑን ደግሞ ይሄ የደቡብ እና የኦሮሞ ድቅል ማንነት ያለው ፀረ ዐማራ የማኅበረ ቅዱሳን የአሜሪካ ዋነኛ ሰው በድፍረት አደባባይ ወጥቶ የራሱን የኦሮሞ ዘሩን ከወንጀሉ ነፃ ለማድረግና ከመከሰስ ለማዳን በአሩሲ ጄኖሳይድ አልተፈጸመም በማለት ዓይኑን በጨው ታጥቦ በድፍረት ይናገራል። የሚያስቀው ይሄን ፌክ ፀረ ዐማራ ቄስ ገንዘብ እያዋጣ ደሞዝ የሚከፍለው ደግሞ ዐማራው መሆኑ ነው። ከምር ዐማራው ግን ያሳዝናል።

"…የዛሬው ኦሮሞ የሚለው ስም ጥንት "ጋላ" ተብሎ ነበር የሚጠራው። የሚታወቀውም። በኢትዮጵያ እንጂ በኬንያ ያሉት ኦሮሞዎች አሁንም ድረስ ጋላ ተብለው ነው የሚጠሩት። ደርግ ነው በይፋ ጋላ ተብለው መጠራት የለባቸውም በማለት ጀርመናዊው ቄስ ባወጣላቸው አዲስ ስም ኦሮሞ ተብለው እንዲጠሩ ያደረገው የሚሉም መተርጉማን አሉ። ከዚያ በኋላ ነው ጋላ የሚለው ስም እየቀረ በኦሮምኛ ምንም ትርጉም የማይሰጠው ኦሮሞ በሚለው ስም መጠራት የጀመሩት። ጋላ የሚለው ስም እንዲቀየር በዋነኝነት የተፈለገው፣ በ16ኛው ክፍለዘመን በነበረው ወረራ የጋላ ነገድ ስም ከአረመኔነት፣ ከአራጅነት፣ ከጨፍጫፊነት እና ከጄኖሳይደርነት ጋር የተያያዘ ስም ስለነበር ይሄን መጥፎ ጠባሳ በሀገር ላይ የጣለን፣ ይሄን በወረራ የኢትዮጵያ ብዙ ነገዶችን ከምድረ ገፅ ያጠፋውን ስም ጀርመናዊው ቄስ ከጋላነት ወደ ኦሮሞነት ቀይሮ ወንጀለኛ ስሙን በትርጉም አልባ ዘመናዊ ስም የሸፈነለት። ታሪኩ ይሄ ነው።

"…በታሪክ አጋጣሚ ትግሬ እና ኦሮሞ በኢትዮጵያ መንበረ ሥልጣኑን አግኝተው ያውቃሉ። በታሪክ አጋጣሚ ግን ሁለቱም ሥልጣን ባገኙ ዘመን በቅድሚያ የሚያጠፉት፣ የሚጨፈጭፉት ዐማራውን ነው። ይሄን ከጥንት ጊዜ ጀምሮ ማየት ይቻላል። ኦሮሞዎቹ ጎንደር ቤተ መንግሥት የገቡ ጊዜ፣ እነሱን ተከትሎ ትግሬዎቹ እነ ስሁል ሚካኤል ጎንደር ቤተ መንግሥት በገቡ ጊዜ፣ ዐፄ ዮሐንስ በነገሡ ጊዜ፣ በአብዛኛው ኦሮሞ ይመራ የነበረው ደርግ በነገሠ ጊዜ፣ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በኋላ ትግሬዎቹ ወያኔ ነን ብለው በነገሡ ጊዜ፣ እናም ትግሬዎቹ የሚዘውሩት የወላይታው ጴንጤ ፓስተር ኃይለማርያም ደሳለኝ በነገሠ ጊዜ፣ እና አሁን ኦሮሙማው አቢይ አሕመድ በነገሠ ጊዜ ተመርጦ፣ ተለቅሞ የሚሰዋው፣ የሚጨፈጨፈው ዐማራው ነው። እደግመዋለሁ አሁንም ኦሮሞ ሥልጣን ከወጣ በኋላ ነው በኢትዮጵያ ዜጎች በተለይ ከነገድ ዐማራው፣ ከሃይማኖት ኦርቶዶክሱ ጄኖሳይድ እየተፈጸመበት ያለው። መለስ ዜናዊ ወያኔው የዓድዋ ነቀርሳ አስምሮ በሰጣቸው የኦሮሞ ክልል ውስጥ በኦሮሞ ፖሊሶች፣ በኦሮሞ ሚሊሻዎች፣ በኦሮሞ ቄሮዎች፣ በኦሮሞ ነፃ አውጪዎች አሁንም የዘር ጭፍጨፋ እየተፈጸመ ነው። ዓለምም እየመሰከረ ነው። የጦሩ አዛዥ ኦሮሞ ነው። የፖሊስ አዛዡ ኦሮሞ ነው። ሸኔም፣ ኦነግም፣ ኦህዴድም ኦሮሞን ነው የሚወክሉት። በኦሮሚያም በሀገር ደረጃም የሌሎች ዘር እየጠፋ ነው ማለት ነው።

"…የዘር ጭፍጨፋው በኦሮሚያ ብቻ አይደለም። በማረድ፣ በመጨፍጨፍ፣ በመረሸን ብቻ አይደለም። በዐማራ ክልል የዐማራን ሴቶች የኦሮሙማው የብርሃኑ ጁላ፣ የአቢይ አሕመድ ወታደሮች አስገድደው በመድፈር ከጥቅም ውጪ እያወጧቸው ነው። የዐማራ ሴቶችን ትግሬ ሀገር ይመራ በነበረ ጊዜ መርፌ እየወጋ መሀን ያደርጋቸው የነበረ ሲሆን ይሄኛው ደግሞ ኤድስን ጨምሮ በአባላዘር በሽታ የተጠቁ ወታደሮችን አሰማርቶ የዐማራን ሴቶች ከሕፃናት እስከ አረጋውያን ድረስ አስገድዶ በመድፈር ዘር እያጠፋ መሆኑን ነው ቢቢሲ ትናንት ለዓለም ሕዝብ ይፋ ያወጣው። ዐማራ በዚህ መጠን ዘሩ እየጠፋ ጄኖሳይድ አልተፈጸመም የሚል የዐማራ ፋኖ መሪና የኦሮሞ ፌካም ቄስ እንደማየት የሚያስጠላ ነገር የለም።

• አጀንዳችንን አንቀይርም።
• የበግ ለምድ የለበሱ ተኩላዎችን ለምዳቸውን መግፈፋችንንም አናቋርጥም።
• Stop Orthodox Genocide ‼
• Stop Amhara Genocide ‼

"…ኦርቶዶክሳውያኑን ሙልጭ አድርገው አጽደተዋቸዋል ነገር ግን ጄኖሳይድ አይደለም ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ የገባችሁ አስረዱን? ማኅበረ ቅዱሳንም እንዲሁ እንደ ፌካሙ ቄስ ይሆን የሚያምነው?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ደግሜ እላለሁ…!

"…ወዳጄ ልቤ ሆይ…! የአሩሲውን የኦርቶዶክሳውያን ጭፍጨፋ ለማረሳሳት ሲባል ከተደበቀበት፣ ከተሸሸገበት የአሜሪካ ዋሻው ብቅ ብሎ አርባ ቦታ እየረገጠ የሚዘበዝበውንና ቀልቡንና ለምዱን የገፈፍኩትን ኦነጉንና የቁጩ ፌክ ቄስ፣ የማኅበረ ቅዱሳኑን የአማሪካ ሓላፊም የሆነውን የኤፍሬም እሸቴንም እኔ ደስ ስለማይለኝ አትደራጁ የሚለውን ቅርሻት አትስማ። ነገርኩህ።

"…ኤፍሬምን ብቻ አይደለም የመጅሊሱን ሊቀመንበር የኦነጉን የሀጂ ኢብራሂም ቱፋን ብራኑ ነጋ የዐጼውን ሥርዓት መሰለኝ ዲስኩርም ቆመህ እያዳመጥክ አትዘናጋ። ተንቀሳቀስ።

"…አባው…  አቢይ አሕመድ ከኤርትራም፣ ከትግሬም ጋር ይዋጋል፣ አሰብና ምጽዋን፣ ወደብና ቀይባህርን ሊያመጣ ነው ብለህም ጆሮ አትስጣቸው። አቢይ አሕመድ ያለ ዐማራ እንኳን ከኤርትራ ከወያኔም ጋር አይታኮሳትም። ቀደዳው ሁላ ይበርዳል። ድንፋታው ሁሉ ይሰክናል። ልክም ይገባል። በዚህም ጆሮ ሰጥተህ አትዘናጋ።

"…አሰብ ያልዘመተ፣ ለወደብ ያልዘመተ ባንዳ ነው ብለው በቲክቶክ ጭምር ዋይ ዋይ ሲሉ፣ ሲዘበዝቡን የነበሩት በሙሉ ፍሬቻ ሳያሳዩን 180 ፍጥነት ታጥፈው ፍራኦል ኢቲቻ፣ ዮኒ ማኛ፣ ቴምር ጉልቻ ወዘተ እያሉ ተሸብልለዋል። ነገርኩህ አጀንዳህን እንዳትቀይር።

"…እነሱ በኃይለኛው እየተዘጋጁ ነው። እየሰለጠኑ ነው። በአሩሲ የሚያርድህ ለአዲስ አበባም እየተዘጋጀ ነው። አቢይ አሕመድ በአንድ ቀን መቶ ሺ ሊታረድ ይችላል ያለው እየቀለደ እንዳይመስልህ። በኃይለኛው ነው እየተዘጋጁ ያሉት።

"…ደስ የሚለው ግን ይሄ አራጅ የወሀቢያ ቡድን ተሳክቶለት ቢመጣ እንደ ኢቦላ ቫይረስ ነው የሚፈጀው። አቡነ እገሌን አይተውም። ፓስተር እገሌን አይምርም። ጥርግ ነው ከላይ እስከታች። ገበሬ፣ ሴቶችና ሕፃናት ብቻ በቫይረስ ወሀቢያ ተለይተው አይሞቱም። ብፁዕ አቡነ እገሌ፣ አባ እገሌም በቫይረሱ ደም ተፍተው ይወገዳሉ። አዲስ አበባ ነኝ። አደጋው አሩሲ ነው እኔን አይነካኝም ብለው ዛሬ ዝም ጭጭ ያሉ አስመሳይ የሃይማኖት መሪዎችም ቆባቸውን አውልቀው ካልሰለሙና በቃ ማሩን ካላሉ በቀር አይቀርላቸውም። ቃሌ ነው መዝግቡልኝ።

"…ዐማራ ክልል የገባው የኦሮሙማ ጦር እንዴት የዐማራን ሴቶች ኦርቶዶክሳውያኑን እያነወረ፣ እየደፈረ እንደሆነ የዛሬውን የቢቢሲ ዘግናኝ ዘገባ ማንበቡ ብቻ በቂ ነው። ኤድስን ጨምሮ የአባላዘር በሽታ ያለባቸውን የኦሮሙማው አገዛዝ ወታደሮች ወደ ዐማራ ክልል በመላክ የዐማራን ሴቶች ልጆቻቸው ፊት እየደፈሩ የበሽታ ማራገፊያ እያደረጉ እንደሆነ ያስነበበን በዛሬው ዕለት ነው። ዛሬ ይሄ ግፍ ሲፈጸም ቆሞ የሚያየው ሆዳም በሙሉ እግዚአብሔር ቀን ጠብቆ መበቀሉ እንደሁ አይቀርም። እናም ወዳጄ አትዘናጋ።

"…አየህ እነርሱ እንዴት እየሰለጠኑ፣ እየተዘጋጁ እንዳሉ? ቪድዮውን ተመልከተው። ለአጠቃላይ ጂሃድ እየተዘጋጁ ነው። ሰበብ እየፈለጉ ነው። ሂጃብ፣ ኒቃብ፣ መስጊድ ምንትስዬ የሚሉት የጦስ ዶሮ ፍለጋ ነው። በየመስጊዱ ስልጠናው፣ ገጀራው የተከማቸው የመውሊድ በግ ለማረድ አይደለም። አሩሲ ላይ የጀመሩትን፣ የሞከሩትን፣ ወደ ሀረርጌ፣ ጅማና ደቡብ በማሸጋገር፣ ከዚያም አጠቃላይ ጅሃድ እስኪያውጁ ድረስ ነው። አሰልጣኙ አረቡ ነው።

• ሳይመሽ ቀኑ ሳያልፍ በቶሎ ተሰባሰብ፣ ምከር፣ ዘክር፣ ሰልጥን፣ ሊያርድህ፣ ሊጨፈጭፍህ የሚመጣውን አራጅ ፅንፈኛ ሁላ መክት፣ አንክት። ለወሃቢያና ለተናካሽ ውሻ አይሮጥም። ሽመል ራሱ በቂ ነው። ወሀቢያ ፈሪ፣ ቅዘናም ነው። በጭባጫ ፈሪ ስለሆነም ነው አራስ ሴት፣ ጨቅላ ሕጻን ሳይቀር የሚያርደው። ለዚህ ፈሪ መድኃኒቱ ተደራጅቶ፣ ሰልጥኖ መመከት ብቻ ነው።

• ዘመዴ ይህን አለ ብለህ ስደበኝ አሉህ ደግሞ። እኔ እንደሁ ኬሬዳሽ።

• ጎዶልያስ…!!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…በሉ አጀንዳዬን አልቀይርም…!

"…ሂጃብ፣ ዳውን ዳውን መላጣ፣ አሰብ ቀይ ባሕር፣ ወደብ፣ ወያኔ ሻአቢያ የሚለው አጀንዳ ላይ እናንተ የደላችሁ፣ የሞላላችሁ በልጻጊዎች ሂዱበት። በእናንተ ትግል ተቃውሞ የለኝም። እኔ ግን የአሩሲን የኦርቶዶክሳውያን ጭፍጨፋ በዳውን ዳውን መላጣ አልቀይረውም።

• ሰምታችኋል ኣ…?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆②✍✍✍ …በሀጂ ኢብራሂም ተፋ በኩል እነ አህመዲን ጀበል በሚያረቅቁት ጽሑፍ፣ እነ ሙጂብ አሚኖን ዋይ ዋይ እያሰኙ ወደፊት ብቅ ብቅ እያሉ ነው። የሆነው ሆኖ ግን አሁን ያለው ዐማራ የሚሸወድ አይመስለኝም።

"…ቢያንስ ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ፣ ጎጃምም የገቡ፣ ዐማራ ነን ብለው ትግል የጀመሩ የዐማራ ፋኖዎች አሉ። ከነ ችግራቸው፣ ከነ ፈተናቸው እንደ ቀደመው ጊዜ ባዶ እጃቸውን የመጣ የሄደው የማያንበረክካቸው፣ መቱን ደርድሮ የማይፈጃቸው ዐማሮች ተፈጥረዋል። እናም ግርግሩ እንዳለ ሆኖ ዐማራው ቁማሩን በደንብ መከታተልና ማክሸፍ አለበት። አሁን ዘመኑ 1966 ትም፣ 1983 ትም፣ 1997 ትም፣ 2010 ም አይደለም። አሁን 21ኛው መቶ ክፍለዘመን ነው። ቁም፣ እጅህን ወደላይ፣ ተንበርከክ፣ ወደ ግድግዳው ዙር ተብሎ በብላሽ የሚረሸን ዐማራ ያለ አይመስለኝም። አሁን ላይ እየተፈጠረ ያለው ዐማራ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ እያልክ እንኳን ልታርደው ብትዘፍንለት እንኳ አይሰማህም። ያቅረዋል። አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ እያሳየህ ልትሸውደው አይቻልህም። አንድ ብትገድልበት በእጥፍ የሚበቀልህ ነው እየተፈጠረ ያለው። አስፈሪ ዐማራ ነው እየተፈጠረ ያለው። በሚሊሻ፣ በቦሊስ አይደለም በመከላከያና በኮማንዶ የማይቆም። ክፍለጦር የሚደመስስ ዐማራ ነው የተፈጠረው። ይሸወዳል ብዬ አላምንም። ነገር ግን የእነ ግንቦቴዎችን፣ ተረፈ ብአዴኖችን፣ ወያኔና የወያኔ አሽከሮችን ትግሉን ለመጥለፍ ማሰፍሰፍ ሳይ መስጋቴ አልቀረም።

"…እነ ወሸከቴ ፌካፌካሙ ኦነጉ ቄስ ኤፍሬም እሸቴ ከኦነጉ ሞገስ ጋር ሆነው ከዚህ በፊት ትግልህን እንዴት እንደጠለፉት አስታውስ። እነ መሳይ መኮንን ያጮሁት ነገር መክሸፉ ወዲያው ነው የሚታወቀው። የመምህራኑ ዐመፅ የከሸፈው እነ መሳይ መኮንን ዋይ ዋይ ካሉበት በኋላ ነው። የሀኪሞቹ ትግል የከሸፈው እነ መሳይ፣ እነ ጃዋር ከገቡበት በኋላ ነው። ፋኖ በጎጃም ዘጭ፣ በጎንደር እንዘጭ ያለው ግንቦቴዎች ከተቆጣጠሩት በኋላ ነው። አሁንም የከተማ አመፅ፣ የተማሪ ዐመጽ የሚለው ቅፈላ ትግሉን አጡዞ በማክሸፍ ብልፅግና አሸናፊ ሆኖ እንዲወጣ፣ ሕዝቡም በቃ ምንም ቢሆን ብልፅግናን ማሸነፍ አይቻልም ብሎ ተስፋ እንዲቆርጥ የተዘየደ፣ ግንቦቴና ብልፄ ተጠቃቅሰው ሁላ ነው የሚመስለኝ። እናም ዐማራው በራስህ ፕላን ተንቀሳቀስ። አርበኛ ዘመነ ካሴ በግሉ ነው መልእክት የጻፈው እንጂ በአፋብኃ በድርጅቱ በኮሚቴ ጸድቆ አቋም የተወሰደበት አይደለም። ግንቦቴዎች እየተራወጡ ነው። ፍጥጫው በወያኔ፣ በሻአቢያ፣ በእነ ልደቱ እና በእነ ነአምን ዘለቀ መካከል ሆኖ ነው የሚታየኝ። እነ ጃዋርም ጭውቴው ላይ ይታዩኛል። ጃዋር ለዐማራው አዝኖ፣ አቦይ ስብሀት ለዐማራው አዝኖ እግዚአብሔር ያሳያችሁ። 😂

"…በመጨረሻም ማስተላለፍ የምፈልገው በተለይ ግሩም የሆነ የትምህርት ውጤት ያላችሁና በኦሮሚያ ዩኒቨርስቲዎች የምትማሩ የዐማራ ልጆች ከተቻለ ግርግሩ ካለበት ለቅቃችሁ ዞር ብትሉ መልካም ነው። በግርግር እንዳይበሏችሁ። የስም ዝርዝር ይዘው በሚመጡ ፎሊስ ተብዬ ፈሽስቶች እንዳትቀጠፉ። የለሁበትም ብትሉም ዐማራ ስለሆናችሁ ከፎቅ ሊወረውሯችሁ። አናታችሁን ሊበረቅሱ። እጅ እግራችሁን፣ ወገባችሁን ሊቆምጡ፣ ሽባ ሊያደርጓችሁ። ዓይናችሁን ሊያጠፉ፣ ጥርሳችሁን ሊያረግፉ፣ ጆሮግንዳችሁን ብለው ሊያደነቁሩአችሁ ይችላሉ። ኩላሊታችሁን ሊያፈርጡት፣ ሴቶች ማኅጸናችሁን፣ ወንዶች የዘር ፍሬአችሁን አፍርጠው ሊጎዷችሁ ይችላሉ። ኦሮሞ ኦሮሞን አይጎዳውም ይሄንን ዕወቁ። ለእናንተ የሚደርስላችሁም፣ የሚጮህላችሁም የለምና ከሁከቱ ቦታ ገሸሽ ብትሉ እመክራለሁ።

"…ወዳጄ በዚህ ዘመን የዐማራ መታገያው ነፍጡን አንሥቶ በበረሃ፣ ጫካ ነው። ሰላማዊ ትግል ለመስከረም አበራ፣ ለክርስቲያን ታደለም አልበጀም። ዐማራ ስትሆን ሓሳብ ስለሰጠህ እንደ ዮሐንስ ቧ ያለው ቂሊንጦ ትበሰብሳታለህ። ትግሬ ስትሆን ግን እንደ ጌታቸው ረዳ ጥንብ ርኩሱን አውጥተህ ስታበቃም ፀረ ዐማራ ስለሆንክ የተሰዳቢው የጠቅላዩ አማካሪ ተደርገህ ትሾማለህ። እናም ዐማራ ሆይ ከግንቦቴዎች፣ ከኦሮሙማውና ከሁለቱ ትግሬዎች ቁማር ብትርቅ ብዬ በትህትና እመክራለሁ። በያዝከው ነፍጥ የአባቶችህ ነውና ወደፊት ግፋበት። ፕላን ኤ፣ ፕላን ቢ ይኑርህ። ከዳር ቆማችሁ የምታላዝኑ፣ ነገ እየዬ ለማለት አደባባይ የምትወጡ የተደበቃችሁ፣ ተደብቃችሁ እነ ልደቱ ሊነጥቁን ነው። ወያኔ ልትወስድብን ነው። እነ ጃዋር ሊሸውዱን ነው እያልክ የምታላዝን፣ በየቤትህ የምታልጎመጉም የዐማራ ምሁር ወጣ በል። ወንድ አይደለህ እንዴ? የምን እንደ መንደር፣ እንደ ቁጭራ ሰፈር ሴት ቡና ላይ ቁጭ ብለህ በሀሜት ሆንድ መቀብተት ነው። ውጣና ታገል። ጫካ መግባት ቢያቅትህ ቲክቶክና ዩቲዩብ ላይ ተጥደህ ሓሳባህን መሸጥ ያቅትሃል እንዴ? ከቁማሩ ዐመጽ ራቅ በሉ ማለት ግን ትግሉን አሳልፈህ ስጥ ማለት እንዳይደለ ከወዲሁ ይታወቅልኝ። እንዲህ ዓይነቱ የኢትዮጵያ አጋንንት ከጾምና ከጸሎት በተጨማሪ በነፍጥም ጭምር ነው የሚለቀው። አከተመ።

• ካጠፋሁ ደግ አደረግኩ። ይኽቺን ጻፍክ ብለህ የምትቀየመኝ ካለህ ለደንታህ ነው። እኔ የታየኝን ነው የዘበዘብኩት። አለቀ።

• ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ ከራየን ወንዝ ማዶ።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…በዚህ የኦሮሞ ተማሪዎች ዳውን ዳውን መላጣ ጉዳይ የሆነች ነገር ልጽፍ ፈልጌ ነበር። ምን ትመክሩኛላችሁ…? 😁

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ቅዱስነታቸውን በተመለከተ የሚሰማው ምንድነው?

"…ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ በቅዱስነታቸው ጤንነት ዙሪያ እንዲህና እንዲያ ሆነ እያተባሉ የሚወሩ ወሬዎችን በሰማሁ ጊዜ በቀጥታ ወደ ወፎቼ ነው የደወልኩት። ወፎቼም እዚያና እዚህ ገብተው አገኘነው ያሉትን መረጃ እነሆ ጀባ ብያችኋለሁ።

• የሆነው እንዲህ ነው ይላሉ ወፎቼ…

"…የጥንታዊቷ፣ የቀኖናዊት፣ ሐዋርያዊቷና ብሔራዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስድስተኛው ፓትርያርክ የሆኑት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በገጠማቸው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ታማኝ የመረጃ ምንጮቼ የሆኑት ወፎቼ ከአዲስ አበባ መረጃውን አድርሰውኛል።

"…ቅዱስነታቸውን ለሕክምና ያበቃቸውም ጉዳይ የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ "በማረፊያ ክፍላቸው ዎክ ሲያደርጉ የታጠፈ የመሬት ምንጣፍ ጠልፎ ስለጣላቸው በድንገት ወድቀው" እንደሆነ እና በዚህም ምክንያት ድንጋጤ ተጨምሮበት በአደጋው በአንደኛው እግራቸው ዳሌ ላይ ስብራት እንደረሰባቸውና በዚህም ምክንያት በሀኪሞች በተደረገላቸው ከፍተኛ ርብርብ ቀዶ ጥገና ተደርጎላቸው ሕክምና እየተከታተሉ መሆናቸውን ነው የመረጃ ምንጮቼ የሚገልፁት። በአደጋው ወቅት በተጨማሪ የአልጋ ጠርዝም ሆነ ሌላ አደጋውን ከፍ የሚያደርግ ተጨማሪ ምት ስላልገጠማቸውና ሙሉ ለሙሉ ከመሬቱ ላይ ብቻ በመውደቃቸው የደረሰባቸው አደጋ ቀላል ባይባልም ነገር ግን ለክፉ የማይሰጥ በመሆኑ በዚህ ሁለትና ሦስት ቀናት ውስጥ ወደ መንበረ ፓትርያርክ ማረፊያ ቤታቸው እንደሚመለሱም ነው የወፎቼ መረጃ የሚያመለክተው።

"…አረጋዊው አባትና ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ በተለይም ባለፉት ጥቂት ዓመታት እጅግ ከባድ ፈተና የገጠማቸው ሲሆን "በሀገሪቱ በተፈጠረው የፖለቲካ ግጭት ምክንያት "በላይ እሳት፣ በታች እሳት ሲነድባቸው፣ በአላፊ አግዳሚው ሲሰደቡ፣ ሲገፉ መኖራቸውም በሁሉ ዘንድ ይታወቃል። በተለይም በዘመነ ብልፅግና በዳንኤል ክብረት የሚመራው የሚዲያ ሠራዊት አፉን ሲከፍትባቸው፣ እነ ታዬ ቦጋለ፣ እነ ስዩም ተሾመ፣ እነ ዘሪሁን ሙላት፣ ኢሳቶች፣ ጌትነት አልማውና ሌሎች ገሚሶቹ በሚዲያ፣ የቤተ ክህነቱ ሰዎች ደግሞ በመንበረ ፕትርክናቸው በጽሕፈት ቤታቸው ድረስ በመገኘት ቢሰድቧቸውና ቢያዋርዷቸውም እሳቸው ግን መንበሩን ለአውሬ፣ ትቼ የትም አልሄድም በማለት በመንበራቸው ጸንተው፣ ፈተናውን ሁሉ ተቋቁመው በሚያስደንቅ ትእግስት በቤተ ክርስቲያንም ሆነ በራሳቸው ላይ የመጣውን ፈተና በድል አሸንፈው እያሳለፉ የሚገኙ ቅዱስ ፓትርያርክ ናቸው።

"…ቅዱስነታቸው በዘመነ ፕትርክናቸው ካሳኩአቸው ትልቁ ስኬቶች መካከል ከእርሳቸው ዘመነ ፕትርክና በፊት በዘመነ ኢህአዴግ ከሁለት ከተከፍሎ የነበረውን ሲኖዶስ ወደ አንድ በማምጣት፣ በአሜሪካ ስደተኛ ተብሎ ይጠራና በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ይመራ የነበረውን ሲኖዶስ ከነ ፓትርያርኩ ወደ ሀገር ቤት በመጡ፣ በተመለሱም ጊዜ በፍቅር ተቀብለው አብረው ቡራኬ በመስጠት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በእረፍተ ሥጋ ሲለዩም ቆመው አልቅሰው ቀብረው የቤተ ክርስቲያንን አንድነት ተጠብቆ እንዲቆይ በባለጌዎች እየተሰደቡ፣ ለቡራኬ ሁላ ማይክራፎን እየተከለከሉ፣ የፓትርያርክ መንበር፣ ሀገረ ስበከታቸው የሆነችውን አዲስ አበባንም በእግታና ከሕገ ቤተ ክርስቲያን ውጪ በጉልበት ተነጥቀው በዚያም ሳያኮርፉ፣ ሳይሸማቀቁም፣ ቂም ሳይዙ እርሳቸው ለእኛና ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንደ ሻማ ቀልጠው አንድነታችንን አስጠብቀው ያስቀጠሉ አባት ናቸው። ለዚህም ታሪክም፣ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንም አይረሷቸውም። ዘላለም ሲዘከሩም ይኖራሉ።

"…ቅዱስነተቻው በፍጥነት በቶሎም ድነው ወደ ተለመደው የቀደመ አገልግሎታቸው ይመለሱ ዘንድ የሁላችን ጸሎት ነው።  •  አግዚአብሔር ይማርልን።  አሜን።🙏

• ''ጸልዩ በእንተ ሊቅነ አባ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘሀገር ዓባይ ኢትዮጵያ'' (ሥርዓተ ቅዳሴ)

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር

"…በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ምሽት ልክ 2:00 ሲሆን በዘመድ ቴቪ መርሀ ግብሩ ይጀምራል። እንደተለመደው ገባ ገባ በሉና ጠብቁን።

• ቲክቶክ 👉 zemedkun.b" rel="nofollow">http://tiktok.com/@zemedkun.b

• ZemedTv 👉 zemedtv.com/live.html

• በትዊተር (×) 👉 x.com/i/broadcasts/1ynJOMjjpNWKR

• በራምብል 👉 rumble.com/v71sifi--zemede-november-16-2025.html?e9s=src_v1_cbl%2Csrc_v1_upp_a
• በሳታላይት ቴሌቭዥን 👉 Yahsat 52.5° East
                      11977 H 27500
• ላይ ይከታተሉን።

"…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ።

👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia

👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል።

• ሰብሰብ ብላችሁ ጠብቁን…!

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ከዚህ ዘመን ይልቅ ያለፈው ዘመን ለምን ተሻለ? መክ 7፥10

• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አረፈዳችሁ?
• እንደምን ዋላችሁ?
• እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ወሎ ኮምቦልቻ…!

• እናም እላችኋለሁ ነገርየው እንደዚህ ነው እየሆነ ያለው።

• አንተስ…?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…እስከአሁንም ሙሉ በሙሉ "…ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና። ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህ ብዙ ነው። ሰቆ 3፣ 22-23

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…ከሊቃውንተ ኢትዮጵያ ጋር በነበረን ጉባኤ ላይ የተነሱትን ሓሳቦች ለንባብ እንዲመች፣ የሐረርጌ ሰው የቆቱ ቃና እንዲኖረውም አድርጌ ለዛሬ ለሳምንቱ መጨረሻ ለዕለተ ዐርብ ያዘጋጀሁላችሁ ርእሰ አንቀጽ ያነበባችሁትን ይመስላል። አሁን ደግሞ ተራው የእናንተ ነው። የእናንተ የአድማጭ ተመልካች የአንባቢዎቼ የዘመዴ ቴሌግራም መንደር ቤተሰቦቼ ተራ ነው። እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ የእናንተን ሓሳብ እየኮመኮምን እናመሻለን።

"…በሉ ጀምሩ… ✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

👆③✍✍✍ …አምጥቶ ሰግስጎ አስቀምጧቸዋል። ይህንን ዘመነ ያውቃል አያውቅም የሚለውን ራሱ ዘመነ መልስ ይስጥበት። አስረስ መዓረይ ዘመነን በፋኖም በሕዝብም ካስጠላው በኋላ የሚያደርገውን ራሱ ያውቃል። አስረስ ዘመነን ከላይ የተጌጠ፣ ከውስጥ ግን ነቀዝ የጨረሰው ምሰሶ አድርጎ አሰቀምጦታል። የሆነ ቀን ገፋ ብቻ አድርጎ ጥሎት ያልፋል። ይሄም ይመዝገብልኝ።

"…ከጎጃም አልፎ በቅርቡ ጎንደር ላይ የከሸፈው እና ጥቂት አመራሮች የቆሰሉበትና ጠባቂዎች የተገደሉበት የድሮን ጥቃት የአስረስ መዓረይና የመሳይ መኮንን እጅ እንዳለበት ነው የጎጃም ወፎቼ የሚናገሩት። በውስጥ ባስቀመጡት ሰው አማካኝነት የተቀነባባረ ነው ጥቃቱ። ከአገዛዙ ጋር ለድርድር አይስማሙም፣ ለነገዱና ለነአስረስ ፍላጎት አይመቹም የተባሉትን ፋኖዎች ለማስወገድ ታስቦ የተሠራበት ነበር። ጎንደር ላይ ዋና ዋና ፋኖዎችን አስወግዶ ከተቻለ ጎንደርን የአስረስ አጃቢና የዘመነ መራጭ ለማድረግ ካልተቻለ የጎንደር ፋኖን ከሁለት በመክፈል አብዛኛውን ይዞ የራሳቸው ለማድረግ እየሠሩ ነው። በዚህም የተስማሙ የጎንደር ቀጠና አመራሮች ስላሉ ጥፋቱ መሞከር ከጀመረ ቆይቷል። በተለይ ከቋራው ቃል ኪዳን ጀምሮ ብዙ ተሞክሯል። ምክንያቱም "ዘመነ እንዳይመረጥ የሞገተው የጎንደር ፋኖ ነው፤ የወሎውና የሸዋው ፋኖ ጎንደርን ስለያዙ እንጂ ይጨፈለቃሉ" ብሎ ያምናል አስረስ መዓረይ። ወዳጄ ጎንደር ላይ ያለው ርብርብ እጅግ ከባድ ነው። በኢትዮጵያ ፖለቲካ ጎንደርን ካልያዙ አይሳካልንም የሚባለው ለዚህ ነው። አቢይን ጨምሮ ያለፉትም ሁሉም ጎንደሬ ሚስት አግብተው በሚስቴ እኮ ጎንደሬ ነኝ፣ የእናንተው ልጅ ነኝ፣ ደግፉኝ፣ ጠብቁኝ  የሚሉት እንዲሁ ዝም ብለው" አይደለም።

"…እንደኔ እንደኔ ሌላ የተለየ የራሳችሁ ሴራ ከሌላችሁ በቀር ጠበቃ አስረስን መዓረይንና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን አምናችሁ የጎንደር ፋኖን ለመክፈል የምትሞክሩ አመራሮች ታሪክ ባታበላሹ መልካም ነው። በጣም በኃይለኛው ትከስራላችሁ፤ አያዋጣችሁም። የጎንደር ፋኖም ይህን ሴራ ማወቅ አለበት። ጎንደሮች ዐማራ ሆናችሁ ሙቱ። በስመ እርቅ ከትግል ጠላፊ ጋር ከሚሠራ አርቆ ማሰብ ከማይችል ቡድን ጋር የሚደረግ አላስፈላጊ ጉድኝት ዋጋ ያስከፍላችኋል። አንዳንዱ ችግር የሚፈታው ጨከን ብሎ መራር ውሳኔ በመወሰን እንጂ ሁሉም ችግር በውይይትና በሽምግልና፣ በቄስና በሼክ አይፈታም። የርእዮተ ዓለም፣ የፖሊሲ ጉዳይ መስቀል ይዞ፣ ታቦት ተሸክሞ በሚመጣ ቄስ፣ ጳጳስ አይፈታም። አንድነት እንዲመጣ በሽምግልና ስም ጥረት የምታደርጉ የሃይማኖት አባቶችም ብትሆኑ በተለይ ብፁዕ አቡነ እገሌ ደጋግመው ቢያስቡበት መልካም ነው። በማርያም፣ በቅዱስ ሚካኤል፣ በቅዱስ ገብርኤል ይዣችኋለሁ ብሎ በመገዘት፣ አላህን በመጥራት የርዕይና የዓላማ ልዩነት ያላቸውንና የማይታረቁ ኃይሎችን በግድ ካልታረቃችሁ ማለት ትግሉን ወደ ኋላ እንደሚጎትተው ዕወቁና ታቀቡ። ለእናንተም የማይመለሰው ቡድን ዋጋ ያስከፍላችኋልና ብትጠነቀቁ ይበጃል። ከነጌታ አሰራደ እና ከነ ሰሎሞን አጠናው ጋር የሚነጋገሩ አባቶች ድምጻቸው እየተቀዳ ነው፤ ነገ ይመነዘራል። የሚሰሙ ከሆነ እንዲጠነቀቁ ንገሯቸው።

"…በእስክንድር ነጋ ፊታውራሪነት እነ ጌታ አስራደ፣ እነ ሰሎሞን አጠናው፣ እነ ፈንታሁን ሙሀባው እና እነ መከታው ማሞ ከአቢይ ጋር ድርድር ለማድረግ ተዘጋጅተው ቀን እየጠበቁ ነው። ሕወሓት ከገፋች "ሀገራችን ተወረረች፣ ሀገራችን ከምትወረር ለጊዜው ከመንግሥት ጎን ነን" ለማለት አንጋጠዋል። ከሕወሓት ወይም ከኤርትራ ጋር ሊጀመር በቋፍ ነው ያለው የሚባለው ጦርነት ጉዞው አዝጋሚ ከሆነና የሚዘገይ፣ ጭርሱንም የማይደረግ ከሆነም ከአፋብኃ ጋር አንድ እንሁን በማለት ተጨማሪ ተደራዳሪ እየፈለጉ የጎንደር ፋኖን እና የሸዋ ፋኖን ለመከፋፈል እየኳተኑ ነው። ለዚህም ከአፋብኃ ማእከላዊ ኮማንድ አመራሮች ሳይቀር ተባባሪ አመራር አፍርተዋል። እነዚህ ከአስረስም ከእስክንድርም ጋር በመሆን የጎንደር ዋና ባላንጣ ናቸው ያሏቸውን እውነተኛ ታጋዮችን ጥለው ለመውጣትም እየተዘጋጁ ነው። እነዚህ በአፋብኃ ውስጥ ሆነው አፋብኃን ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦች እግዚአብሔር ሞትን አሳይቶ እንደማራቸው አይተዋል። ለንስሀ የተሰጣቸውን ዕድሜ ቢጠቀሙበት መልካም ነው። ካልተስተካከሉ ግን እውነታውን ለሕዝብ ግልጽ በ ማድረግ ቀሪዎቹንም ስማቸውን እየጠራሁ በሃላል እመጣባቸዋለሁ።

"…አገዛዙ ሰሞኑን ባዘጋጃቸው በአንዳንድ የውይይት መድረኮች ጦርነቱ በድርድር ይፈታል እያለ የሚወሸክተው ዝም ብሎ አይደለም። የፋኖ የኮር እና የክፍለ ጦር አመራሮች ሳይቀሩ ለድርድር ስለተዘጋጁለት ነው። የነ ጌታ አስራደና የነ ሰሎሞን አጠናው ፋኖ ከአቢይ ጋር ይደመራል። ባለፈው ሳምንት ብቻ ቁጥራቸው የትየለሌ የሆኑ የእነ ፋኖ ደረጀ ብድን አባል የሆኑ ፋኖዎች ከደንቢያ ጎንደር አካባቢ ወደ አገዛዙ እጅ ሰጥተው ግርር ብለው ገብተዋል። ጎንደር ብቻ ሳይሆን በመከታው ማሞና በእስክንድር ነጋ የሚመራው የዐማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ግማሽ በግማሽ የሚሆነው ወደ መንግሥት ተብዬው ሊገባ ተዘጋጅቷል። እውነተኛ የሸዋ ታጋዮች ወደነ ኢንጂነር ደሳለኝ ይደባለቃሉ። በአጠቃላይ አፋሕድ ለድርድር ዝግጁ ነው። አመቻችቶም ጨርሷል። የሚጠበቀው በግልጽ ያልወጣው "የፋኖ ቡድን" መደመር እና "እውነት አላቸው" የሚያስብል አዲሱ የሰሜኑ ጦርነት ዓይነት አስቻይ ምክንያት ብቻ ነው። እሱን ደግሞ እንደሚሰማው ከሆነ አቢይ አሕመድ አንዴ የአፍሪካ፣ ሌላ ጊዜ የእስያ ሽማግሌ እየላከ አስታርቁኝ እያለም ነው እየተባለ ይታማል። በጎን የአቢይ ሠራዊት በወልቃይት በኩል በሽሬም፣ በአፋር በቡሬም ዘጭ ብሎ።መስፈሩም ነው የሚነገረው። ሻአቢያ ሆይ መጣንልሽ ሲሉ የከረሙ ሁሉ አሁን ላይ እኛና ኤርትራ ወንድማማቾች ነን፣ ጦርነት ጎጂ ነው። አውዳሚ ነው ወደሚል ሰላም ሰባኪነት ተቀይረዋል። ከሳምንት በፊት እንዲህ ይሉ የነበሩትን ወገኖች ባንዳ እያሉ ይሰድቡ የነበሩትም ጉደኞች ዛሬ ላይ ተገልብጠው የኖኅ ርግብ ሆነው ተከስተዋል።

"…ምዕራባውያን ኢሳይያስን ለማስወገድ ከአቢይ ጎን ናቸው፤ እያማከሩት ነው። ምርጫው እንዲካሄድ ምክር እየለገሱት፣ የታሠሩት እንዲፈቱ፣ ፋኖ ተደራድሮ ወደ ባሕር በር እንዲተም ለማድረግ የቤት ሥራቸውን እየሠሩ ነው የሚገኙት ነው የሚባለው። በሱዳን ሃሚቲ ሺዎችን በመጨፍጨፉ ምክንያት ኤምሬትስ ዓለምአቀፍ ተቃውሞ መጥቶባት ሩጫዋን ገታ አደረገች እንጂ ሱዳን ላይ ያ እንቅፋት ባይፈጠር ኖሮ እስከአሁን አቢይን ጃስ ብላ ከአስመራ ጋር እየተለባለብን ነበር የሚሉም አሉ። በጎን የአቢይ ተቃዋሚ በመምሰል ለፋኖ እውቅና እንዲሰጠው ለዐማራ ሕዝብ እርዳታ፣ መድኃኒት እንዲቀርብለት፣ ጀቱ ድሮኑ እንዲቆም ውትወታ በማድረግ የፋኖን ልብ በማግኘት ማለዘብ፣ ለድርድር ለማቅረብ የሚጥሩ ይመስላሉ። የ BBC ሰሞነኛ አሰቃቂ የዐማራ ሴቶች የመደፈር አደጋ ሪፖርት፣ የአሜሪካ ባለሥልጣናት አንዳንድ ፋኖን በተመለከተ የሚሰጡት አስተያየት፣ የቱርኩ ዜና ወኪል ከእስክንድር ጋር ያደረገውን ቃለ መጠይቅ ማየትም ይቻላል። የዐማራ ፋኖ ተጠናክሮ አቢይን ማስቀጠል የማይሳካ ከሆነ "ከሁሉም አካላት የተውጣጣ የሽግግር መንግሥት ሟቋቋም" በሚል አጥብቀው እየሠሩ ነው። ለዚህ ነው ጉዞው የቀራንዮ ነው የምንለው። …👇③✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ርእሰ አንቀጽ"

• ዕለተ አርብ - የቀራንዮ ጉዞ

"…በክርስትና አስተምህሮ መሠረት እንደሚታወቀው ዕለተ አርብ ማለት ስመ ዕለት ስድስተኛ ቀን በሐሙስና በቅዳሜ መካከል ያለ ዕለት፣ የፍጥረት ሥራ የመና ፍጻሜ መካተቾ ድራረ ሰንበት ዋዜማ ቅበላ ማለት ነው። ዕለተ አርብ ማለት የማንነት መግለጫ፣ የጭምብል መግፈፊያ፣ ሰው ራሱን የሚሆንበት፣ የማንነት ቀንም ይባላል። ዕለተ አርብ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን የሆነበት፣ ብቻውን የቆመበት፣ ዮሐንስም ጽናቱን ያሳየበት፣ በአንጻሩ የጌታ ተከታዮች ወደ ኋላ ያሉበት፣ የሸሹበት፣ የተበተኑበት፣ ሐናና ቀያፋ የምኞታቸውን የፈጸሙበት፣ ጲላጦስ እውነትን እያወቀ፣ ሃቁ የትና ማን ጋር እንዳለ እያወቀ ለገራፊዎች፣ ለአመፀኞች፣ ለሰቃዮችና ለገዳዮች ንፁሑን፣ ቅዱሱን  አሳልፎ ሰጥቶ ሲያበቃ እጁን በውኃ በመለቃለቅ ከደሙ ንጹሕ ነኝ ያለበት ዕለት ነው። ዕለተ አርብ ፈታኝ ቀን ነው። ነፍሰ ገዳዩ በርባን ተፈትቶ የነፍስ ፈጣሪዋ ጌታ ሞት የተፈረደበት ዕለትም ነው ዕለተ ዐርብ።

"…የዐማራ ትግልም እንደዚሁ ቀራንዮ ላይ ደርሷል። በመከራ የጸናው ዮሐንስ ከመስቀሉ ስር ንቅንቅ ሳይል ቆሞ የሚታይበት፣ 30 ዲናር የተቀበለው ይሁዳም፣ አላውቀውም ብሎ ዶሮ ሳይጮህ ሦስት ጊዜ የሚክደው ጴጥሮስም የሚለይበት፣ እውነተኛ የሕዝብ ልጆች በደማቸው ትንሣኤን ለማብሰር የሚተጉበት፣ ቀራንዮ ላይ ለመሰቀል የተዘጋጁት የሚለዩበት ነው። በአንጻሩ በዐማራ ደም ሀብት የሚያካብቱትና በዐማራው ላይ ተረማምደው በልብሱ፣ በፀጋው ላይ ዕጣ የሚጣጣሉ፣ የስልጣን ኮርቻ የሚቀራመቱት የሚታወቁበት፣ በትግሉ ተስፋ የቆረጡ የሚበተኑበት ጊዜ ነው የዘንድሮው ዕለተ አርብ ለዐማራ።

"…ዐማራው እንቢዮ፣ እንቢኝ፣ አሻፈረኝ ብሎ ለህልውናው ሲል በደሙ የጀመረውን ትግል ለመጥለፍ ከጠላት ጋር ሆነው፣ ወልቃይትን፣ ራያን፣ ጠገዴን፣ መተከልንና ደራን፣ ሙሉ ሸዋን ለትግሬና ለኦሮሞ የሸጡት፣ ደረቅ ኦርጅናል ብአዴኑ እነ ገዱ አንዳርጋቸው፣ ፀረ ዐማራው ግንቦቴ እነ መሳይ መኮንን፣ እነ መዓዛ መሐመድ፣ ፀረ ዐማራው፣ ፀረ ኦርቶዶክሱ አክራሪ ፅንፈኛ የወሀቢያ እስላሙ አባ ሜንጫ ጃዋር መሐመድ፣ የተቃውሞ ሰልፍ እንቅስቃሴ ተጀምሮ እንዲቀጣጠል ከምዕራባውያን ጋር ሆነው፣ ከውስጥ ካለውም ኦሮሙማ ጋር ተጠቃቅሰው ባቀዱት የሽግግር መንግሥት ሐሳብ፣ ከዐማራ ፋኖ አርበኛ  ዘመነ ካሤንና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከኛ ጋር ናቸው ብለው ስለሚያምኑም፣ ከዚህ ቀደም አቢይ ሄዶበት የነበረውን የከሰረበትን የሥልጣን መፈናጠጫ ጎዳና ይዘው እየተውተረተሩ ነው። በተቃውሞ ሰልፍ አናውጠውና ፋኖን አዋክበው አራት ኪሎን ለመቆናጠጥ አመቻችተው ጨርሰዋል። ለዚህ ደግሞ ብአዴን ከጎናቸው ነው። ጥቂት የማይባሉ በስም የሚታወቁ ጀኔራሎች እና ኮሎኔሎች አብረዋቸው እየሠሩ ነው። ዘመነም በበኩሉ የድርሻውን እየተወጣላቸው ነው። የቀራንዮ ጉዞ በመሆኑ ሁሉም እግሩ ወዳደረሰው፣ ያዋጣኛል ያለውን፣ ዕድሉን እየሞከረ ነው። ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት፣ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ገዱ አንዳርጋቸው ከአሁኑ ሥልጣን እየተዳደሉ ነው አሉ። ሁሉም የራሱን ህልም እና ፍላጎት ይዞ ዕድሉን እየሞከረ ነው። ጎምጅተዋል አይገልፀውም። ለሃጫቸው እየተዝረበረበም ሁላ ነው የሚባለው።

"…ጃዋር መሐመድ በአብሮነት ቢሰለፍም ውስጥ ለውስጥ ግን አቢይን ስለሚደግፍ በሰላማዊ ሰልፍ ምክንያት የኦሮሞ ፖለቲከኞችን በአንድ አሰልፎ መጪውን ምርጫ የተሟላ ነው ለማለት፣ ኦሮሞው እንዲቀበለው፣ ያኮረፉ የመሰሉት በምርጫ እንዲሳተፉ፣ የአቢይ ሥልጣን እንዳይነጥፍ ለማድረግ ሕዝቡን ለማስተንፈስ እውነተኛ የተቃውሞ ሰልፍ ሳይሆን የፌክ ሰልፍ እንዲሆን እየተጣጣረ ነው። አገዛዙም ሰልፉን ጠልፎ እሱ በሚፈልገው መልኩ እየመራው ነው። አቢይ ከሥልጣን ይውረድ የሚል ሰልፈኛ አይታሰብም። ገዳዮች፣ ንፁሐንን ደፋሪዎች ለፍርድ ይቅረቡ የሚል ተቃውሞ ማሰማት አይሞከርም። ደመወዝ ይጨመርልኝ፣ ደመወዝ ይከፈለኝ፣ በሰላም ልውጣ ልግባ የሚል ሰልፍ ነው የሚካሔደው። የኦሮሙማው ቡድን በሚመራው ሀገር አፍሮ ነኝ፣ ጎፈሬያም ኮበሌ ነኝ ያለ ይመስል ብርሃኑ ነጋ መላጣ ነው የሚል ኮሚክ የተቃውሞ ሰልፍ ነው በኦሮሞ ዩኒቨርስቲዎች እየተካሄደ ያለው። በጎንደር ደባርቅማ ዩኒቨርሲቲው የሚያቀርብልን ምግብ መጠኑ ስላነሰ መጠኑ በዛ ወደሚልበት ወደ ኦሮሚያ ዩኒቨርስቲዎች ቀይሩን ብለው ነው ሲጮሁ በምላሹም በፖሊስ ቆመጥ ሲቆመጥ፣ ደማቸውም ሲፈስ፣ ጥርሳቸውም ሲረግፍ የዋለው። ሁለት ተማሪዎች ሁላ እንደተገደሉ ነው የሚነገረው። የዋሁ ዐማራ በኦሮሚያ እነ ሽመልስ አብዲሳ በጥቅሴ ያስጀመረቱን የተቃውሞ ሰልፍ አይቶ ኦሮሞዎቹ በነፃነት ጩኸው ብራኑ ጁላን ሳይሆን ብራኑ ነጋን መላጣ ብለው ተሳድበው ዝንባቸው እሽ ሳይባል በሰላም ወጥተው፣ በሰላም ሲገቡ አይቶ እሱም እንደ ኦሮሞ መብቱን ሲጠይቅ በጥይት ግንባሩን ብሎ ይደፋዋል። በኢትዮጵያ ርካሹና ለመግደል ቀላሉ፣ ከዶሮም ነፍስ የሚያንሰው የዐማራ ነፍስ መሆኑን ተማሪውም፣ አስተማሪውም ገና አልገባቸውም። ሚንስትሩን የሚሰድቡት ኦሮሞዎች ተደንቀው፣ ራበን የእንጀራ መጠኑ ይጨመርልን ያሉ የደባርቅ ተማሪዎች እንካ ይሄን ብላ ብሎ ግምባሩ ላይ ቆጠረለት። ለሚገደል ዐማራ ተጠያቂ የለም። ጠያቂም የለም። ቆይቶ ግን አገዛዙም በተቃውሞ ሰልፉ በጠየቃችሁት መሠረት ደመወዛችሁንም 100 ብር፣ የምግብ መጠኑንም ሁለት ግራም ጨመርኩላችሁ፣ ጥያቄአችሁንም መለስኩ፣ አርፋችሁ ተቀመጡ በማለት በሚል የተቃውሞ ሰልፍ ተብዬው ዘላቂ ለውጥ ሳያመጣ እንዲከሽፍ ያደርገዋል። እውነተኛው አመፅ ወደፊት አይቀርም። ሰይፍና ሰልፍ የተደበላለቀበት ሰልፍ ይኖራል። ሕዝቡ ገና በደንብ ስላልመረረው ነው እንጂ ተቆጣጣሪ፣ ቀስቃሽ የሌለበት ሰልፍ አይቀርም።

"…ቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ሲቃረብ ደግሞ አጇካቢ፣ የቀዩዋን ያየ የካርታ ቁማር አስጀማሪ ቤተኛ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከወዲሁ ብቅ ብቅ ይሉና በተለይ የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች እነ መራራ ጉዲና፣ እነ ዳውድ ኢብሳ አራስ ነብር ሆነው አየሩን መሙላት ይጀምራሉ። አገዛዙን ይከስሱታል፣ ይወቅሱታል፣ በመጨረሻም በየወንዙ መማማል፣ አባ ገዳና ሃዸ ስንቄ ሰብስበው ሲተራረቁ ይከርሙና ሰላም ይስፈን፣ በጦርነት የትም አይደረስም በማለት ለምርጫ ዝግጁ እንሁን ይላሉ። መንግሥትን የማይጎዱ፣ ለሕዝብ የማይጠቅሙ አንዳንድ እስረኞችም ለበዓሉ ድምቀት ሲባል ይፈታሉ። ምርጫም ሊወዳደሩ ይችላሉ። ባይወዳደሩም አጅበው ይሄዱና ምርጫው ሲደርስ እንደተለመደው በጀታቸውን ተቀብለው ራሳቸውን ከምርጫው በማግለል ጡረታቸውን በምርጫ ቦርድ ገንዘብ አስከብረው 5 ዓመት ይጠብቃሉ። የተለየ ሁኔታ ካልተፈጠረ በቀር ጃዋርንም፣ እስክንድርንም፣ እነ ጌታ አስራደንም ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ ላይ እናያቸው ይሆናል። ጠበቃ አስረስ መዓረይ ለምርጫ ባይቀርብ እንኳ ተልእኮውን ሲያጠናቅቅ ሚስትና ልጆቹ ጋር ወደ አሜሪካ ሊላክ ወይም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ አሊያም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሊሆን ይችላል።

"…ዐማራ እየጠፋ ያለው በራሱ በዐማራው ነው። ይሄ ደግሞ ዛሬ የተጀመረ አይደለም። ዘውዳዊውን የኢትዮጵያ ሥርዓት ፊትአውራሪ ሆኖ ገርስሶ የጣለው የዐማራ ተማሪ ነው። ደርግን አምጥቶ የደርግ ገረድ ሆኖ የዐማራ ሊቃውንትን የፈጀው ራሱ ዐማራው ነው። ወያኔን ከደደቢት በረሃ ተሸክሞ በጎንደርና በጎጃም፣ በወሎና በሸዋ እሽኮኮ ብሎ ተሸክሞ 4ኪሎ በእምዬ ሚኒልክ ቤተ መንግሥት ያስቀመጠው ይሄው ራሱ ዐማራው ነው። የወያኔ ትግሬ ምክትል ሆኖ ዕድሜ ዘመኑን…👇①✍✍✍

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩ ሰዎች ዙሪያ ይሰፍ ራል፥ያድናቸውማል።”መዝ 34፥ 7 …የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በአማላጅነቱ አይለየን፣ በተራዳኢነቱ ይቁምልን፥ በክንፈ ረድኤቱም ይክደነን፣ ከክፉ መከራ ሁሉ ይከልለን፣ ይሸፍነን። አሜን።

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…

"…ኦርቶዶክሳውያኑን ሙልጭ አድርገው ከአሩሲ አጽደተዋቸዋል ይልና ነገር ግን የጅምላ ግድያ ነው እንጂ ጄኖሳይድ አይደለም ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ የገባችሁ አስረዱን? ማኅበረ ቅዱሳንም እንዲሁ እንደ ፌካሙ ቄስ እንደ ኤፍሬም እሸቴ ይሆን የሚያምነው?

• እስቲ ደፈር ብላችሁ ሃሳብ ስጡበት።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ክፉዎችን በክፉ ያጠፋቸዋል፥ ማቴ 21፥41

• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አረፈዳችሁ?
• እንደምን ዋላችሁ?
• እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…በቀል የእኔ ነው፥ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ ያለውን እናውቃለንና፤ ደግሞም፡— ጌታ በሕዝቡ ይፈርዳል። በሕያው እግዚአብሔር እጅ መውደቅ የሚያስፈራ ነው። ዕብ 10፥ 30-31

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

መልካም…!

"…ውርውር የምትለዋ የዳውን ዳውን መላጣ ግርግር  የተጀመረውን የዐማራን ሕዝብ የፋኖን ትግል ለመጥለፍ ነው እንጂ ሌላ ዓላማ የላትም ባይ ነኝ ነው ያልኩት።  የዐማራ ፋኖ ወደ አንድ እንዳይመጣ የጎጃሙ ቡድን፣ የሸንጎ እና ቅባታሙ ቡድን፣ በጎንደር አንዳንድ የቅማንት ኮሚቴ  እና በእነ አበበ በለው በኩል የሚደግፉ ፋኖዎች፣ በወሎም የሸንጎ እና የትግሬ ዲቃሎች፣ በሸዋም የትግሬ እና የኦነግ ሰዎች የዐማራ ፋኖ ወደ አንድ እንዳይመጣ እየሠሩ፣ እየደከሙ በጎን ደግሞ የተጀመረውን የዐማራ ፋኖን ትግል አደብዝዞ በሕዝብ ተቃውሞ ስም ትግሉን ለመጥለፍ ነው ውርውር የሚሉት። ነገር ግን አይሳካም።

"…አረመኔው አብይ አህመድ በተቋውሞ፣ በሰላማዊ ትግል፣ በሰልፍ፣ በምርጫ አይሸነፍም። አይሸነፍም አልኩህ አይሸነፍም። ጴንጤዎቹና የኦሮሞ የወሀቢያ እስላሞቹ ተዘጋጅተውበት ነው የመጡት። አቢይ ከፈለገ በአንድ ቀን ከአንድ ሺ ተማሪ በላይ ይረሸናል። ከፈለገ ደግሞ ዩኒቨርስቲውን ጥርቅም አድርጎ ይዘጋዋል። እንደውም ተገላገለ ማለት ነው። አብይ አህመድ አረመኔ ነው። ጨካኝም ነው። አብይ በሕይወት እዚያ ሀገር እያለ ምንም ንቅንቅ አይልልህም። አብይ አሕመድ የሚሸነፈው፣ ከቤተ መንግሥቱም የሚወጣውም፣ ከሥልጣኑም የምታወርደው በዐማራ ፋኖ ነፍጥ ብቻ ነው። በዚያ ካልሆነ አብይን በሕዝብ ተቃውሞ ደንግጦ ሥልጣን ይለቃል ማለት ዘበት ነው ያልኩት።

"…አብይ ተማሪዎች አመፁ ብሎ የእነ ልደቱን፣ የእነ ዘመነን ካሴን፣ የእነ ጃዋርና ነአምን ዘለቀን ሓሳብ ቀድሞ ራሱ አጨናግፎ ለማሳየት ሲል ነው የኦሮሞ ተማሪዎችን ብርሃኑ ነጋን ሰድበው ሰልፍ እንዲወጡ የሚያስደርገው። እንጂማ አሁን ላይ ቄሮና ጃዋር መች ይደማመጡና ነው? ነገርኩህ ለአብይ አህመድ ከተማሪዎች ተቃውሞ ይልቅ የፋኖ ትግል ነው ለእሱ ከባዱ፣ የፋኖ ትግል እኮ ነው አብይን ከጎረቤት ሀገራት ጋር እያናከሰው ያለው፣ የብልጽግናን ሜክአፕ ድራሹን ያጠፋው፣ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ቅጥ አንባሩን ያጠፋው፣ 1 ዶለር በ190 ብር እንዲዘረዘር አስደርጎ እላይ ሰማይ ላይ የሰቀለው፣ ነዳጅ ሊትሩ 120 ብር፣ ደረቅ እንጀራ 40 ብር እንዲሸጥ፣ የከተማ አውቶቡስ መጓጓዣ ዋጋው የተቆለለው እኮ ዐማራ ነፍጡን ስላነሳ ነው። የተማሪ ሰልፍ ድሮ የተበላበት ነው። ፋሽኑ አልፎበታል። ለሚታረዱ ሕጻናት፣ ለሚጨፈጨፉ ዜጎች፣ ለሚወድም ሀገር አምባገነኑን አቢይ አሕመድን ሳይቃወም በገበሬ ግብር በተገኘ ዕድል እየተማረ፣ ሆዱን ወጥቆ እየኖረ ትንፍሽ ያላለ ሆዳም ማይም ተማሪ ዛሬ ደርሶ መጥቶ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን መላጣ ዳውን ዳውን ስላለ ጆሮዬንም አልሰጠው። ድንቄም ተማሪ። ተማሪ እና የተቃውሞ ሰልፍማ ድሮ ቀረ።

"…የሆነው ሆኖም ግን ዐማራ ነገርየውን በንቃት ተከታተለው። እንደ ሓሳብ ነው ያነሳሁት። እናንተ ደግሞ የምትሉትን ለመስማት ዝግጁ ነኝ። ራሱ ብልጽግና እንደሚያከሽፈው እያወቀ በጥቅሴ የሚመራውን ሰልፍ እና ተቋውሞ በአይነ ቁራኛ ማየት ብልህነት ነው። ወዳጄ በሰልፉም፣ በጦርነቱም ባታልቅ እሱ እንደሆነ በኢቦላ ታናሽ ወንድም በአፍ በአፍንጫህ ደም እያስተፋ ሊፈጅህ እየተቁነጠነጠ ነው።

• ይኸው ነው።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

• ለምን ኦሮሞዎቹ ብቻ…? 
    መጠርጠር ደግ ነው።

"…ሰሞኑን በኦሮሚያ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የሚማሩ የኦሮሞ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብቻ በተለየ ሁኔታ ትምሕርት ሚኒስቴር ያወጣውን መመሪያ በመቃወም ሌት ተቀን የተቃውሞ ሰልፍ እያደረጉ ይገኛሉ። ዳውን ዳውን ብርሃኑ፣ ዳውን ዳውን መላጣ ሁላ ብለው ነው እየተሳደቡ የተቃውሞ ሰልፉን እያስኬዱ ያሉት። እንዲያውም መጀመሪያ ላይ ዳውን ዳውን ብራኑ ሲሉ የአባት ስም ስለማይጠቅሱ ፊልድ ማረሻ ብራኑ ጁላን መስሎኝ ነበር። ብራኑ ጁላን እንዳልሆነ ግን የገባኝ መላጣ የሚለውን የስድብ ቃል ጨምረው ሲፈክሩ ባየሁ ጊዜ ነው። ለምን ብራኑ ብቻውን ተለይቶ መውቀጥ ተፈለገ? የተባለ እንደሆን እንጃለቱ ይሆናል መልሴ።

"…የህወሓት ልጅ ኦሮሙማው ኦህዴድ እንኳን አሁን ኦነግና ኦፌኮ አጋሩ ሆነውለት አጠገቡ ሆነው ይቅርና ያነዜ በድኑ ብአዴን አጠገቡ በነበረ ጊዜ እንኳን ከውስጥ ሆኖ ወያኔን ቁማር ተጫውቶ የበላ ድርጅት ነው። ሽመልስ አብዲሳ እንዳለው በማስተር ፕላኑ የተነሣ የኦሮሞ ተማሪዎችን ለሰልፍ የሚጠራው በድብቅ ራሱ ነበር። ለሰልፍ የወጡትን ተማሪዎች አናት አናታቸውን በስናይፐር እየጠበሰ ይጥል የነበረውም ራሱ እንደነበር፣ የኦሮሞ ተማሪዎችን ሬሳ ለጃዋር መሀመድ እየላከ ድፍን ኦሮሞንም ያስለቅስ የነበረው ራሱ እንደነበር በአፉ ነው የመሰከረው። እናም አሁንም መጠርጠር ብልህነት ነው።

"…ከኦሮሞ ተማሪዎች ዳውን ዳውን ብራኑ ዐመጽ ቀደም ብሎ አብሮነት የተባለው በእነ አቶ ልደቱ አያሌው፣ ጃዋር መሀመድ፣ ሕዝቅኤል ገቢሳ እና ገዱ አንዳርጋቸው ወዘተ የሚመራው አድፋጭ ቡድን ከፋኖ የብረት ትግል በተጨማሪ በየከተሞቹ የሚኖረው ሕዝብ በተለይ ወጣቱ እንደ ማይማር፣ እንደ ማዳጋስካር ወዘተ ቀውጢ ፈጥሮ በሕዝባዊ አመጽ ሥርዓቱን ማስወገድ አለበት ይሄንንም ሕዝባዊ ዐመጽ እኛ ራሳችን እናስተባብረዋለን፣ እንመራዋለንም ሲሉም ተሰምተዋል። የአሁኑ የዩኒቨርስቲ የኦሮሞ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ ተሰላፊ ዐማጽያን  የእነ ጃዋር ልደቱን ጥሪ ሰምተው ይሁን አይሁን የማውቀው ነገር የለም። ተመረቃችሁ በኋላ የመምህርነት ስልጠና ወስዳችሁ ለአንድ ዓመት ታስተምራላችሁ ስለተባሉ እና በተለይ ሴት ተማሪዎቹ ዕድሜያችን ገፋ፣ ዘመን እያለፈብን ነው ስለዚህ ከተመረቅን በኋላ በቀጥታ ወደ ሥራ መግባት ነው እንጂ ወደ አስተማሪነት መሄድ አይገባንም እንዳሉ ነው ከቪድዮዎቻቸው የተረዳሁት። ዳውን ዳውን መላጣ የወንዶቹን የተቃውሞ ምክንያት ግን እንጃ።

"…የግንቦት ሰባት ቡድንም የከተማ ዐመጹ የግድ አስፈላጊ እንደሆነ ነው ዘወትር የሚናገሩት። የቀድሞዎቹ የግንቦት 7 ጋዜጠኞች እነ መሳይ መኮንን፣ ፋሲል የእኔዓለም ወዘተ ከታጋዮች የዐፋብኃ የቴዎድሮስ ዕዙ መሪ አርበኛ ዘመነ ካሤም ጭምር የከተማ ዐመጽ አሁኑኑ እያሉ ነው። ወያኔም፣ ሻአቢያም፣ ግንቦት ሰባትም፣ ኦሮምቲቻዎቹም እነ ጃዋርና ሕዝቅኤልም፣ የሰላማዊ ትግል አራማጆቹም እነ ልደቱና ኢንጅነር ይልቃል ወዘተም ከእነ በቀለ ገርባ ጋር ሆነው ጄኔሬሽን ዚ አሁኑኑ እያሉ ነው። ግንቦት 7ቶችም አንድም አምስትም ሆነው እያየሁአቸው ነው። የብልፅግና ሚንስትር የሆነ ግንቦቴ አለ። አንድ በሉ። ኢዜማ የሆነ ግንቦቴ አለ። ሁለት በሉ። ፋኖ የሆነ ግንቦቴ አለ። ሦስት በሉ። ብአዴን የሆነ ግንቦቴ አለ። አራት አላችሁ። ሻአቢያ የሆነ ግንቦቴ አለ። አምስት። ግራ የሚያጋባ ነገር ነው እኮ የገጠመን ጎበዝ። ታማኝ በየነ ኤርትራዊው ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ኢትዮጵያ የሆነው የሸአቢያ አዝማሪ በረከት የሚባል ሲሞት ለቅሶ ካልደረስኩ ሞቼ እገኛለሁ ብሎ ሄዶ ሲያለቅስ ሳየው ጦርነት አይኖርም እንጂ ጦርነት እንኳ ቢኖር እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ ከሸአቢያ ተዋግቶ ኦሮሙማው የሚያሸንፈው ብዬ ራሴን እጠይቃለሁ።

"…ለማንኛውም ነገር ሁሉ ሲጠናቀቅ እንደ ከዚህ በፊቱ ዐማራው ሆዬ አሁንም በግርግር ቁማሩን እንዳትበላ ንቃ። ቅደም፣ ፍጠን ለማለት እፈልጋለሁ። አሁንም በኤርትራ ትግሬና በኢትዮጵያው ትግሬ በጥቅሴ ቁማሩን እንዳትበላ ተጠንቀቅ። የኢትዮጵያው ተገንጣይ የኤርትራው ሻአቢያ የወያኔ የልጅልጅ የሆነው የኦሮሞው ኦህዴድና ኦነግም ቀላል ቁማርተኞች መስለውህ እንዳትዘናጋ እመክርሃለሁ። አሳስብህሃለሁም። በኦሮሞና በትግሬ ተማሪዎች ቅስቀሳ የዐማራ ተማሪዎች ከፊት ሆነው በአባቶቻቸው ላይ ያቀጣጠሉት የ1966ቱ አብዮት መጀመሪያ ወላጆቻቸውን፣ ቀጥሎ ደርጉ ሥልጣን ላይ ሲወጣ ለቅሞ ቀይ ሽብር እያለ የበላው ራሳቸውን የዐማራ ወጣቶች ነው። ደርጉ የኦሮሙማ አባት መንግሥቱ ኃይለማርያም የፈጀውም የዐማራን ልጅ ዐማራውን ነው በየተራ ሰብስቦ የፈጃቸው።

"…ሌላው ቢቀር ከከተማ ሸሽቶ፣ ነፃ መሬት ይዤ ከደርጉ ጋር እዋጋለሁ ብሎ ትግሬን አምኖ ትግራይ ገብቶ ከዚያ ሆኜ እታገላለሁ ብሎ የሄደውን የዐማራ ወጣት ወያኔ ድግስ ደግሳ፣ በሬ ሰንጋ አርዳ፣ ጠጅና ጠላ አጠጥታ፣ አስክራ አስተኝታ በተኙበት ነው እርድ፣ ጭፍጭፍ አድርጋ ድራሽ አባቱን ያጠፋችው ዐማራውን። የቀረው ዐማራ በኦሮሙማው ደርግ በግድ እየታፈሰ ኤርትራ በረሃ ድረስ እንደ በግ እየተነዳ በሻአቢያ ታረደ፣ ተጨፈጨፈ። የተቀረውም በትግራይ ምድር እንደ ቅጠል ረገፈ። አቤት እግዚኦ መሀረነ ክርስቶስ። ዐማራ ማለት ተአምረኛ የሆነ ሕዝብ እኮ ነው። ይገርመኛል፣ ይደንቀኛል እንዲህ እየተጨፈጨፈ ዘሩ ከምድር አለመጥፋቱ። እሱም መጨፍጨፍ ሰለች ብሎ አለመንቃቱ ይደንቀኛል። ዝሆን የሆነ ነገድ፣ ለተመልካች የሚከብደው እሱ እንደ ትንኝ የሚቆጥረው ነገርም ይደንቀኛል። እያረድከው ኢትዮጵያ ስትለው ፈገግ የሚለው ነገርም ይደንቀኛል።

"…ወያኔና ሸአቢያ ኦሮሙማውን ደርግ ጥለው አሸንፈው አራት ኪሎ ምኒልክ ቤተ መንግሥት እንደገቡም እነ ኦነግ፣ እነ ወያኔና ሻአቢያ ዐማራውን የለሰቀቀን አጨዱት። በወለጋ፣ በአሶሳ፣ ቤት ዘግተው በእሳት አቃጠሉት። በሀረርጌ፣ በአሩሲ፣ ከነሕይወቱ ገደል ጨምረው ጨፈጨፉት። በአሰቦት ቆዳውን ገፈፉት። የዐማራን ሊቃውንት ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስን ጨምሮ ሺ ምንተሺው ዐማራ ተለቅሞ በወያኔ ታረደ። በወልቃይት፣ በራያ የነበረው ዐማራ እንደ ጉድ ተፈጀ። በጎጃም ከአፄ ዮሐንስ ጭፍጨፋ የተረፉት የጎጃም ገበሬ ተጨፈጨፈ። በሸዋ ሽፍታ ለማጥፋት በሚል ሰበብ የሸዋ ወንድ መቱን ተለቅሞ አለቀ። የመድኃኔዓለም ያለህ። አሁንም ለውጥ ተብሎ ሲመጣ መጠንቀቅ ነው የሚያስፈልገው።

"…ለውጥ ሲመጣ እንደ አልቅት፣ እንደ እስስት ተለውጠው በለውጡ የሚጠቀሙ ነፍ ናቸው። የትየለሌ ናቸው። እነሱን መጠንቀቅ ይገባል። ደርግ ሲመጣ የወሀቢይ እስላሞቹ ደርግ ነው የሆኑት። ወያኔም ሲመጣ አላመነቱም ወያኔ ነው የሆኑት። ወያኔ በካልቾ ተጠልዛ ወደ ደደቢት ስትጣል የወሀቢይ እስላም ብልፅግና መሆን ሳይሆን የብልፅግና ካድሬ ለመሆን ሰከንድ አልፈጀበትም። ባለበት ገግሞ እንደ ዐለት ዘፍ ብሎ የተቀመጠው ዐማራውና ኦርቶዶክሱ ብቻ ነው። አሁንም ጴንጤው በጎጃም፣ በሸዋና በጎንደር ፋኖ ውስጥ ተሰግስጎ ቦታ ይዟል። ጴንጤ አሁን የወሀቢይ እስላምን እየተለማመጠ መንግሥትም ነው። የወሀቢይ እስላም ግን የሆነ ለውጥ እንደሚመጣ፣ ለውጡ አይቀሬ መሆኑ ገብቶታል። ደርሶበታልም። እናም ሰሞኑን ምንአልባት ብልፅግና ከወደቀ በማለት ቄሮ፣ ቄሮ መጫወት ጀምሯል። ብራኑ ነጋ ጉራጌና ኦሮሞ ነው። ፀረ ዐማራ ነው። ምክትሉ አቶ ሳሙኤል የኤርትራ ይሁን የኢትዮጵያ በግማሽ ትግሬ ነው ይላሉ። እነ ነገሪ ሌንጮ ኦሮሞዎች ናቸው። እናም በተማሪዎቹ ዐመጽ፣ በግርግሩ ተጠቅመው አጀንዳቸውን በኃይል፣ በጩኸት፣ በግርግር ሊጭኑብህ…👇①

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ሰላም በሌለበት ሀገር የሰላም ሚኒስቴር በሾመች ሀገር "…ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ። ኢሳ 57፥21

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

አጀንዳዬን አልቀይርም

“…የክርስቲያኖች ቄራ በደም ምድሯ ኦሮሚያ፥ የሚኖሩና ከለላ፣ አጋዥ፣ ጠባቂ የሌላቸው፣ እንደዜጋም የማይቆጠሩ፣ የአራጆች ካራ መለማመጃ የሆኑት ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች እንዴት አድረው ይሆን?

• እንደምን አደራችሁ?
• እንደምን አረፈዳችሁ?
• እንደምን ዋላችሁ?
• እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…እለተ ሰንበትም አይደል…? አዎ ዛሬ ቤተ ክርስቲያን ውለን ወደ ቤት መጥተን፣ አረፍ ብለን መነሣታችን ነው? ሀገር ምድሩ፣ ቀዬው ሰፈሩ እንደምን ዋለ? የእኔን መንደር ሳያው "እግዚአብሔር ይመስገን" ሲል ነው ውሎ ያመሸው። ደስስ ሲል በእውነት እግዚአብሔር ይመስገን።

"…በተረፈ ትናንት እንዳልኳችሁ አንድ ሀገር ምርጥዬ አሸናፊ የሆነ፣ ዋንጫ የሚበላ ብሔራዊ ቡድን ሊኖረው የሚችለው ሀገርየዋ ከታች ጀምሮ ሕፃናት ላይ ስትሠራ ብቻ ነው። ሕፃናት አብረው ሲያድጉ፣ አብረው ሲሠለጥኑ፣ አብረው ውለው ሲያድሩ ኋላ ላይ አድገው ለዋናው ቡድን ሲሰለፉ እንብዛም አይቸገሩም። እርስ በርስ ስለሚተዋወቁ፣ ስለሚግባቡና ስለሚናበቡ ተቃራኒ ቡድን ላይ ጎል ለማስቆጠር ብዙም አይቸገሩም።

"…የሦስት ወር ቡድን ከዚያም ከዚህም ለቅመህ አምጥተህ፣ ሆቴል አስቀምጠህ ና ተሰለፍና ተጫውተህ ጎል አስቆጥረህ ዋንጫ አምጣ ብትለው አይሆንም። አብሮ ያላደገ፣ አብሮ ያልሰለጠነ፣ መንገደኛ፣ ደካማና ጠንካራ ጎኑ የማይታወቅ፣ ቁምጣና ታኬታ ስለጠለቀ ብቻ ተጫዋች ነው ሊባል እኮ አይችልም። እንደ ባርሳ፣ እንደ ማድሪድ ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ኮትኩተህ አሳድገህ ይዘህ ያመጣሃቸው ተጫዋቾች አያሳፍሩህም። በመሃላቸው ነፋስ አይገባም። አሸናፊዎችም ናቸው።

"…ከታዳጊ ማዕከል ጀምረህ ያሳደግከው ተጫዋች ኋላ ላይ ሀገሩን በሙሉ ይመራል። ግብራናውን በሚንስትርነት ያቀላጥፋል፣ ሲፈልግ ከንቲባ፣ ሲፈልግ የወርቁም፣ የብሩም፣ የአልማዙም፣ የነዳጁም አምበል ይሆናል። ሲፈልግ እንደ ባቡር ፈጣን ሁላ ሊሆን ይችላል። ሀገሩም፣ ክልሉም በእነሱ የጨዋታ ሲስተም ይሞላል። ሜሲ፣ ሮናልዲንሆ ወዘተረፈ በታዳጊ ፕሮጀክት ውስጥ ተይዘው አድገው የመጡ ናቸው ይባላል። ተዘጋጅተው አልኩህ። ድንገት ተነሥቶ ኃይለኛ ክለብና ኮከብ ተጫዋቾችን ማፍራት የሚቻል አይመስለኝም። ከልጅነት ጀምሮ ነው መዘጋጀት። እንደዚያ ነው።

"…ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ ምሽት 2:00 ሰዓት ሲሆን በዘመድ የሳታላይት ተለቭዥን የተለመደው ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር የተሰኘው መርሀ ግብራችን ሰዓቱን ጠብቆ በቀጥታ ስርጭት አየር ላይ ይውላል። ጠብቁን ለማለት ያህል ነው።

• ገባችሁ ኣ…?

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

ለዛር መንፈሱ ሰዉት።

"…ይኸውልህ ዘመዴ ትናንት ህዳር 5/2018 ዓም ዛሬ ዜና ለተሠራለት ለከሚሴ ከተማው ለእነ አቢይ አሕመድ፣ ተመስገን ጥሩነህ፣ አረጋ ከበደ እና ዳንኤል ክብረት የዛር መንፈስ አንድ የዐማራ ሳይንት ተወላጅ ስሙም አንዳርጌ ጫኔ የተባለ የተከበረ ትዳር ያለው፣ የሦስት ወንድ እና የአንድ ሴት ልጅ አባት የሆነ በከተማውም ሕዝብ ዘንድ የተወደደ ቅን የሆነ ሰው በመንግሥት ወታደሮች ተሰውቶ አስከሬኑም ሳይነሣ ለሦስት ሰዓት ያሕል ተቀምጦ፣ ዛሬ ሕዳር 6/2018 ዓም ሥርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል።

"…ኦሮሞና እስላሞቹ ከአቢይ ጋር ጮቤ ረግጠው ሲውሉ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖቹ በለቅሶ ቤተ ክርስቲያን ሲላቀሱ መዋላቸው ነው የተሰማው። የሚገርመው ነገር አቢይ ወደ ከሚሴ ከመምጣቱ በፊት የእነ መከታው ጦር በማጀቴ የሚገኙ ፋኖዎችን በመግደል፣ ዛሬም በጣርማ በር አካባቢ በእነ መከታው ጦር ትንኮሳ በመፍጠር ፋኖ በውስጥ ጉዳዩና ችግሩ ራሱን ቢዚ እንዲያደርግ በማድረግ ለከሚሴ ሕዝበ ክርስቲያን ኀዘን፣ ለኦሮሞ የወሀቢያ እስላሙ ደስታና ጮቤ በመፍጠር ተመልሰዋል ተብሏል።

• ዝርዝሩን ነገ በዘመድ ሚዲያ ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር እንመለከተዋለን። ከሞቱ አሟሟቱ ይላል የሀገሬ ሰው። ነፍስ ይማር። ለከሚሴም ክርስቲያኖች መጽናናትን ይስጣቸው። አሜን።

Читать полностью…

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"…ኀጥእ በመጣ ጊዜ ንቀት ደግሞ ይመጣል፥ ነውርም ከስድብ ጋር።  ምሳ 18፥3

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

Читать полностью…
Subscribe to a channel