yenetube | Unsorted

Telegram-канал yenetube - YeneTube

122182

መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa

Subscribe to a channel

YeneTube

ነገ አርብ ቢሮዎች ይዘጋሉ ተባለ

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ፣ ሁሉም የትግራይ ቢሮዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለነገ አርብ ዝግ እንዲሆኑና ሁሉም የክልሉ ነዋሪ "ይኣክል" (ወይም ደግሞ "በቃ") በሚል መሪ ቃል የተጠራውን ክልል አቀፍ ሰላማዊ ሰልፍ ተቀላቅሎ በተለያዩ መጠሊያ ጣቢያዎች ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖቹ ድምጽ እንዲሆን ውሳኔ ማሳለፉ ታውቋል።

ውሳኔው የተላለፈው "ፅላል ስቪል ማሕበረሰብ ምዕራብ ትግራይ" በመባል የሚታወቀውና የምዕራብ ትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ አላማ አድርጎ የሚሰራ ስቪክ ድርጅት ባቀረበው ጥያቄ ነው ተብሏል።

@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

አሜሪካ ብቻ ልመታው የምትችለው የኢራን ሚስጥራዊ ቦታ

ከቴህራን በስተደቡብ ባለው ተራራማ አካባቢ ተደብቆ ለኢራን የኒዊክሌር ስራዎች አስፈላጊ የሆነ ስፍራ ነው - የፎርዶ የኒውክሌር ጣቢያ።

ይሄ ስፍራ በትልቅነቱ እንግሊዝን እና ፈረንሳይን ከሚያገናኘው ዋሻ ይበልጣል ተብሎ ይገመታል። ታዲያ እስራኤል በኢራን ሰማይ ላይ የበላይነት ባገኘችበት በዚህ ሰዓት እንኳ ይሄን የኒውክሌር ጣቢያን መምታት አትችልም እየተባለ ነው።

የእስራኤል የጦር መሳሪያዎችም የፈለገ የሚሳኤል ደዶፍ ቢያወርዱ ሊደርሱበት አልቻሉም።

ፎርዶን ለማጥፋት የሚያስችል ትልቅ አቅም እንዳላት የሚታሰበው የትራምፕ ሀገር አሜሪካ ነች። ትራምፕ በዚህ የኢራን እና እስራኤ ውጊያ ከባችበት፣ የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትን ባልተጠበቀ ሁኔታ ሊያሰፋው ይችላል።

ከዋና ከተማይቱ ቴህራን በስተደቡብ 96 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው የዩራኒየም ማበልፀጊያ ቦታ፣ ለኩም ከተማ ቅርብ በሆነ ተራራማ አካባቢ መሽጓል።

በፎርዶ የሚገኘው ኮምፕሌክስ፣ በመጀመሪያ በሀገሪቱ ከፍተኛ ኢስላሚክ አብዮታዊ ጥበቃ (IRGC) የሚጠቀምባቸው ተከታታይ ዋሻዎች የነበረ ቢሆንም፤ በኋላ ግን ኢራን ለማበልፀጊያነት እንደምትጠቀመውም እ.ኤ.አ በ2009 ገልፃለች።

ዩራኒየምን ለማበልጸግ የሚያገለግሉ ሁለት ዋና ዋሻዎችን ያቀፈ ነው ተብሎ ይታሰባል። ከመሬት በታች ባለው ጥልቀት ምክንያት ለእስራኤላውያን ጦር ሰራዊት ልዩ ፈተና ነው።

እስራኤል አሏት ተብሎ የሚገመተው የጦር መሳሪያዎች ከ10ሜ ባነሰ ጥልቀት ብቻ ጥቃት የሚያደርሱ ናቸው። በአንጻሩ ዩናይትድ ስቴትስ ግን 61 ሜትር ወደ መሬት ውስጥ ዘልቆ መግባት የሚችል መሳሪያ እንዳላት ጄንስ የተባለ የመከላከያ መረጃ ኩባንያ ገልጿል።

ነገር ግን የፎርዶ ቦታን ለማጥፋት ዩናይትድ ስቴትስም እንደሚከብዳት ይገለፃል፤ ምክንያቱም ዋሻዎቹ ከ80-90ሜ ወለል በታች ናቸው ተብሎ ይገመታል። ይሁን እንጂ የነዚህ ቦታዎች ሁኔታ በመሉ ሚስጥራዊ ናቸው።

Via:- NBC Ethiopia
@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ

https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN

በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
  44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
  አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ

Читать полностью…

YeneTube

ኢራን ለዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኤነርጂ ኤጀንሲ ቅሬታ አቀረበች!

ቢቢሲ እንደዘገበው፤ ኢራን፣ እስራኤል በኒውክሌር ማበልጸጊያዎቿ ላይ እየፈጸመችው ያለውን ጥቃት በተመለከተ ለዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኤነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) ቅሬታ አቀረበች።

እስራኤል “በኒውክሌር ማዕከላት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን የሚከለክሉ አለም አቀፍ ህጎችን በጣሰ መልኩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ቀጥላለች” ስትል ኢራን ለኤጀንሲው ከስሳለች።

በዛሬው ዕለት እስራኤል አገልግሎት በማይሰጠው በአራክ የኒውክሌር ማብላያ እንዲሁም የናታንዝ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ተቋም ጥቃት መፈጸሟ ተገልጿል።

ኤጀንሲው በአራክ የኒውክሌር ይዞታ ላይ በደረሰው ጥቃት በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም ገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ

👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
/channel/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177

Читать полностью…

YeneTube

Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions


We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:

🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design


📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments

✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.

A big thank you to all our partners for making this series possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign

Читать полностью…

YeneTube

የሠራተኞች መነሻ የደመወዝ ወለል 8,384 ብር እንዲሆን ተጠየቀ!

-መንግሥት መነሻ ወለል ከ1,200 እስከ 2,000 ብር በሚል ረቂቅ አዋጅ አቅርቧል
ከፍተኛ ግብር የሚጣልባቸው ሠራተኞች ደመወዝ ከ150,000 ብር ጀምሮ እንዲሆን አሳስቧል

ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8,384 ብር የሆነ ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን ገለጸ፡፡የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ለሪፖርተር እንዳሉት፣ ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8,384 ብር የሆነ ተቀጣሪ ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲደረጉ ለመንግሥት ጥያቄ አቅርበዋል፡፡

የገንዘብ ሚኒስቴር ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በሥራ ላይ ቆይቷል የተባለውን የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008ን ለማሻሻል ጉዳዩ ይመለከታቸዋል ከተባሉ ባለድርሻዎች ጋር ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡በዚህ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ እስከ ሁለት ሺሕ ብር  የሚከፈላቸው ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲሆኑ ተደንግጓል፡፡

ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142414/

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

የተሃድሶ ኮሚሽን በአራት ክልሎች ከ56 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ማድረጉን አስታወቀ!

-በሶስት ክልሎች ወደ ማህበረሰቡ የተቀላቀሉት የቀድሞ ተዋጊዎች ቁጥር ከዘጠኝ ሺ አይበልጥም ተብሏል

በኢትዮጵያ እስካሁን በአራት ክልሎች የሚገኙ ከ56 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች ትጥቃቸውን ፈትተው ስልጠና ወስደው ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል ሲል የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ገለጸ።

በአራት ክልሎች ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል ከተባሉት 56ሺ የቀድሞ ተዋጊዎች መካከል ከ45 ሺህ በላይ የሚሆኑ የትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎች ናቸው ተብሏል፤ በሶስት የሀገሪቱ ክፍሎች ከሚገኙ የቀድሞ ተዋጊዎች ውስጥ ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ የተደረጉት ከዘጠኝ ሺ እንደማይበልጡ ተጠቁሟል።

በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ እቅድ ተይዞለት የነበረው የክልሉ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ህብረተሰቡ የመቀላቀል ስራ ወደ ነሃሴ ወር መሸጋገሩ ተመላክቷል።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ

👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
/channel/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177

Читать полностью…

YeneTube

Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions


We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:

🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design


📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments

✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.

A big thank you to all our partners for making this series possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign

Читать полностью…

YeneTube

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአገልጋይ  አቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ መሰረተች

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐ/ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍለፍ ጠይቋል።

በወንጀል ተጠርጣሪ /ተከሳሽ - አቶ ትዝታው ሳሙኤል ተጠርጣሪ /ተከሳሹ ነዋሪነቱን በውጪ ሃገር በማድረግ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣ ለመስደብ እና የምዕመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ 5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የእራሱ የዪቲዩብ ቻናል በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።

በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣ በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን <<ግብረ ሰዶማውያን ናቸው>> በማለት፣እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን <<የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት >>በማለት፣ሲቀሰቅስ የቆየ መሆኑን የገለጸው መምሪያው ግለሰቡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የፀሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን <<ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው>>ማለቱን ዳጉ ጆርናል ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ መግለጫ ተመልክቷል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቅድስናየምታ ከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን << ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ>> ናቸው በማለት ግለሰቡ የፈጸመውን የወንጀል አድራጎት በመጥቀስም ክስ መስርቶበታል።

መምሪያውና የሕግ ባለሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴው በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዘርሮችን በመግለጽም ጉዳዩ  ለሚመለከተው አካል ቀርቦ  ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ ባቀረበው አቤቱታ ገልጿል።በተያያዘም መምሪያውና የሕግ ባሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴው ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት በመስጠትና ክትትል በማድረግ ለፍጻሜ እንደሚያበቁት ገልጸዋል።

Via:- ዳጉ_ጆርናል
@YeneTube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመቆጣጠር የማሻሻያ አዋጅ ጸደቀ!

በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመቆጣጠር የማሻሻያ አዋጅ ጸደቀ።6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 37ኛ መደበኛ ስብሰባውን በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበን የማሻሻያ አዋጅ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ኢሳ ቦሩ እንደገለጹት፤ ማሻሻያ አዋጁ ሀገሪቱ የዘርፉ ዓለም አቀፍ ጥረት ላይ ያላትን ድርሻ በአግባቡ እንድትወጣ የሚያስችል ነው፡፡ቀደም ሲል በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ በርካታ ድንጋጌዎችን የያዘ እንደነበር ጠቅሰው፤ ነገር ግን ወቅቱን ያገናዘበና በሚፈለገው ደረጃ ሥራውን ውጤታማ አድርጎ ለመምራት በሚያስችል መልኩ አለመደራጀቱን ተናግረዋል፡፡

በወንጀል ተግባር የተገኘ ገንዘብን ህጋዊ አስመስሎ የማቅረብ ወንጀልና ሽብርተኝነት በገንዘብ መርዳት ድንበር ተሻጋሪና ዓለም አቀፋዊ ችግር መሆኑን በመግለጽ፤ ወቅቱን የጠበቀ፣ ጠንካራ ህግና አሰራር ሥርዓት መዘርጋት የተረጋጋ እና ግልጽነት ያለው ጤናማና ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት የሚፈጥር መሆኑን አስረድተዋል፡፡

ከፋይናንስ ግብረሀይል ምክረ ሀሳብና ዘርፉን በተመለከተ ሀገሪቱ ፈርማ የተቀበለቻቸው ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ እንዲሆንና ያጋጠሙ ክፍተቶችን ለመሙላት የህግ ማዕቀፉን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኗል ብለዋል፡፡የተለያዩ የፋይናንስና ፋይናንስ ነክ ያልሆኑ ተቋማት ትክክለኛነትና ተጠቃሚ ባለሀብቶች እነማን እንደሆኑ ለመለየት የሚያስችል መሆኑን ገልጸው፤ ወንጀልን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ መረጃዎችን ለመያዝ የሚያግዝ አሰራር ያስቀመጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ምክር ቤቱ በተጨማሪም የስታርታፕ ረቂቅ አዋጁን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡

[ጋዜጣ ፕላስ]
@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን አስወንጭፋለች፡፡

ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን የእስራኤል መከላከያ አስታውቋል።

አምስተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት አገራቱ የሚሳኤሎች ጥቃታቸውን ቀጥለዋል።

በቴልአቪቭ እና በእየሩሳሌም ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።

ጦሩ አብዛኛዎቹ ሚሳኤሎች ከሽፈዋል ብሎ የተወሰኑት ግን ጉዳት ማድረሳቸውን ገልጿል።

የእሳት አደጋ ሰራተኞች ከቴልአቪቭ በስተሰሜን በሚገኝ ሄርዝሊያ በተሰኘው ሸለቆ አካባቢ የተቃጠሉ አውቶብሶችን እሳት ሲያጠፉ ታይተዋል።

በሌላ ዜና የእስራኤል ጦር ትናንት ማምሻውን በቴህራን በፈጸመው ጥቃት ባለፈው ሳምንት የተገደሉትን ወታደራዊ አዛዥ የተኩትን አሊ ሻድማኒን መግደሉን አስታወቀ።

ሻድማኒ የኢራን ጥምር ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብረው የአብዮታዊ ዘቡ ካህታም አል አንቢያ የተሰኘው ማዕከላዊ ዋና መስሪያ ቤት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት በቅርቡ ነበር።

ከሳቸው በፊት ተቋሙን ይመሩ የነበሩት ጎላማሊ ራሺድ በእስራኤል ጦር ባለፈው ሳምንት መገደላቸውን ተከትሎ ነበር ወደ ኃላፊነት የመጡት።

የኢራን መገናኛ ብዙኃን ስለ ሻድማኒ ሞት የዘገቡት ነገር የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

በቅርቡ የተመሰረቱት የቀድሞ የደቡብ ክልሎች የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ማድረግ እንደሚኖርባቸው የገንዘብ ሚኒስቴር ገለፀ!

የበጀት ንግግራቸውን ባሳለፍነው ሳምንት ካቀረቡ በኋላ ለተነሱላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የገንዘብ ሚኒስተሩ አቶ አህመድ ሽዴ በቀድሞው የደቡብ ክልል ስር የነበሩ አዳዲስ ክልልሎች ደሞዝ ለመክፈል ጫና አለባቸው ሲሉ አስታውሰዋል፡፡

በቀመሩ መሰረት በጀት እንደሚደለደል ያስታወሱት ሚኒስትሩ ክልሎች ችግር ሲገጥማቸው በህጉ መሰረት የአጫጭር ጊዜ ብድር እንሰጣቸዋልን ሲሉ ተናግረዋል፡፡በመልሳቸው በደቡብ የሚገኙት ክልሎች የሲቪል ሰርቪሳቸውን መልሰው ማደራጀት በቀጣይ ሊታሰብ ይገባል ሲሉ ነው ምክረ ሃሳብ ያቀረቡት፡፡

‹‹እንደሚታወቀው እነዚህ ክልልሎች የማይሰራም ጭምር በጣም ሰፊ ሰራተኛ ነው ያላቸው፣›› ያሉት አቶ አህመድ፤ በመሆኑም ሪፎርም ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ከብልፅግና ፓርቲ ዋና ፀህፈት ቤት ጋር በመሆን የፕላን እና ልማት ሚኒሰቴር ሰፊ ጥናት ማከናወኑንም ነው የገለጹት፡፡አዳዲስ የወጡት ክልሎች፡- ሲዳማ፣ ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማእከላዊ ኢትዮጵያ መሆናቸው ይታወቃል፡፡

Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ

👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
/channel/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177

Читать полностью…

YeneTube

እጅግ አሳዛኝ ዜና😥

ቲክቶከርና የኮንታ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን የካሜራ ባለሙያ የሆነች ሊዬ ዛሬ በስራ ላይ እያለች በደረሰ የመኪና አደጋ ህይወቷ ማለፋ ተሰምቷል።

ሊዬ ከመደበኛ የመንግሥት ሥራ ጎን በቲክቶክ ማህበራዊ ሚዲያ ሊያ vlogs የእለት ውሏን፣ ከልጇቿ ጋር የሚታሳልፋቸውን ጊዜ በማጋራት የሚትታወቅ ነበረች።

በቅርቡም በዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ከድምጻዊት ቬሮንካ አዳነ ዘንድ ቀርባ ማበረታቻ ሽልማት መረከቧ የሚታወስ ነው።

እጅግ ጎበዝ፣ ታታሪ ስራ ወዳድ የሆነችው የካሜራ ባለሙያ ዛሬ በስራ ላይ በነበረችበት ወቅት በደረሰ የመኪና አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ህይወቷ አልፏል።

ፈጣሪ የእህታችንን ነፍስ በገነት ያኑር
ለቤተሰቦች፣ ለስራ ባልደረቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እንመኛለን።

Via Dawro Tube
@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

🇪🇹🇦🇪 ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ሙያዊ እገዛ ጠየቀች

ጥያቄው የቀረበው በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን ከሀገሪቱ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ካሊድ መሐመድ ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው።

ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክ አባል ለመሆን ባቀረበችው ጥያቄ የተገኘው ድጋፍ እንዲፋጠን እና በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባንክ ዘርፍ ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ ተወያይተዋል።

ኢትዮጵያ የፋናንስ ዘርፉን ክፍት ማድረጓ እና መንግሥት እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎች አዲሱ የልማት ባንክ ካነገበው የመሠረተ-ልማት እና ቀጣይነት ያለው ልማት ዓላማ ጋር በቀጥታ የሚዛመድ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ የባንኩ አባል ለመሆን በይፋ ጥያቄዋን አቅርባ ከአባል ሀገራቱ የፖለቲካ ድጋፍ እንዳገኘች በዩኤኢ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውሷል።

@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ በነፃ ተሰናበቱ።

የቀድሞ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬን የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነፃ አሰናበታቸው።

13 ዓመት ተፈርዶባቸዉ በማረሚያ ቤት የነበሩት የቀድሞው ከንቲባ በዛሬዉ ዕለት በሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነበራቸው ችሎት የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከወሰነባቸው የፍርድ ዉሳኔ በነፃ መሰናበታቸውን ተነግረዋል።

የቀድሞው ከንቲባ በአጠቃላይ ከቀረበባቸዉ 7 የክስ መዝገቦች በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከቀረበባቸው 2 ክሶች  በነፃ ተሰናብተው የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ3 ክሶች ነፃ በ2 ክሶች ደግሞ 13 ዓመት እስራት ፈርዶባቸው እንደነበር ይታወሳል።

ከፍርዱ በኃላ ባለቤታቸው ወ/ሮ ዜናዬ ተሰማ  በሰጡት ቃል ፤ " ፀጋዬ ቱኬ የፖለቲካ እስረኛ እንጂ ጥፋተኛ እንዳልሆነ፣ ለሁለት ዓመት የሚጠጋ ጊዜ ያለ አግባብ በእስር ቤት እንደተንገላታ ፣ጉዳዩን የያዙ ዳኞች በባለስልጣን ጫና ሲቀያየሩ እንደነበር፣ በአጠቃላይ የፍርድ ዉሳኔዉ ጣልቃገብነት የታየበት እንደነበርና ይግባኝ እንደጀመሩ " ተናግረው ነበር።

የቀድሞው ከንቲባ በዛሬው ዕለት በሲዳማ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነጻ ተሰናብተዋል።

የዉሳኔዉን አፈፃፀም የክልሉ ማረሚያ ተቋም የወሰደ ሲሆን ከምሳ ሰዓት በኋላ ከእስር እንደሚለቀቁ ከስፍራዉ ማረጋገጥ ተችሏል።

Читать полностью…

YeneTube

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የእስልምና እምነት ተከታዮችን “አስቆጥቷል” ካለው ከ8ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ ይቅርታ ጠየቀ!

የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ በቅርቡ በተሰጠው የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ ፈተና ላይ አንድ ጥያቄ የተዘጋጀበት መንገድ የእስልምና እምነትን ተከታዮች ‘ማስቆጣቱን’ ገልጾ ይቀርታ ጠየቀ።

ቢሮው ትናንት ሰኔ 11 ቀን ባወጣው መግጫ፤ የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት ጥያቄ ቁጥር 17 “የእስልምና እምነትን የሚያጎድፍ” መሆኑን በመግለጽ የእምነቱ ተከታዮች ቅሬታቸውን በተለያየ መንገድ ሲገልጹ እንደነበር ገልጿል።

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የቀረበውን ቅሬታ መርምሮና አጣርቶ ተገቢ መሆኑን ማረጋገጡን አስታውቋል።ስለሆነም ቢሮው ለተፈጠረው ስህተት በይፋ ይቅርታ ጠይቋል።

በተጨማሪም ይህንን ስህተት በሰሩ ፈተና አዘጋጆች ላይ አስፈላጊውን እርምጃም ተወስዷል ብሏል፡፡የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ጥያቄ ቁጥር 17 በይፋ መሰረዙንም በመግለጫው አስታውቋል፡፡

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሰረተ በኋላ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት ሳይንሳዊ ክልል-አቀፍ ፈተና እያዘጋጅ መሆኑን ገልጾ፤ በመጨረሻም ቢሮው ተመሳሳይ ስህተት እንዳይፈጠር አበክሮ እንደሚሰራ ገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።

አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
/channel/leeltbridal

Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A

Читать полностью…

YeneTube

“5ኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ውስጥ አንኖርም፣ የፕሪቶርያ ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ቀያችን መልሱን” -የመቀለ ሰልፈኞች

በትግራይ ክልል በመቀለ ከተማ “አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ማሳለፍ ይብቃን” በሚል መሪ ቃል ከቀያቸው ተፈናቅለው በተለያዩ መጠለያ ካምፖች ተጠልለው የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ሰኔ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ።

“አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ውስጥ አንኖርም፣ የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ቀያችን መልሱን” የሚሉ መልዕክቶች በሰልፉ ላይ ተንጸባርቀዋል።

የሰልፉ ዋና አላማ ቀጣዩ የክረምት ግዜ ሳይገባ በክልሉ በተለያዩ ከተሞች መጠለያ ካምፖች ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች እና ከሀገር ውጭ በጎረቤት ሀገር ሱዳን በስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ ያሉ የክልሉ ተወላጆች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ለማስቻል ነው ተብሏል።

የፕሪቶሪያ ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች ላይ በተለይም በፌዴራል መንግስት እና በአለም አቀፍ ማህበረሰብ ላይ ጫና ለመፍጠር በማለም የተካሄደ መሆኑም ተገልጿል።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

እስራኤል በቴህራን የሚገኘውን የሐገር ውስጥ ደህንነት መስሪያቤት ማውደሟን አስታወቀች።

የእስራኤል ሰራዊት ዛሬ ባሰራጨው መረጃ «የሐገር ውስጥ የደህንነት መስሪያቤቱን ያወደምኩት በጦር አውሮፕላኖች ድብደባ ነው» ብሏል።ሰራዊቱ ቀደም ሲል ባወጣው መግለጫ በኢራን ላይ የሚካሄዱ ጥቃቶች አላማ የኒኩለር ማብለያ ተቋማትን ማውደም ብቻ ሳይሆን «አምባገነን» ያለውን የኢራንን መንግስታዊ መዋቅሮችንም እንደሚያካትት ገልጾ ነበር ሲል አዣንስ ፍራንስ ፕረስ ዘግቧል።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በነጩ ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው ተወያዩ!

በአሜሪካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋር በነጩ ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው ተወያይተዋል።

አምባሳደር ብናልፍ ነጩ ቤተ-መንግሥት ሲደርሱ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት የሚያንጸባርቅ ዲፕሎማሲያዊ አቀባበል እንደተደረገላቸው የኢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።

ይህ የመጀመሪያ ግንኙነት በቀጣይ ጊዜያት ለሚደረጉ በርካታ ውይይቶች መጠናከር ትልቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል የተባለም ሲሆን፤ አምባሳደሩ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ተገናኝተው ስላደረጉት ውይይት በይፋ የተገለጸ ነገር የለም

ኢትዮጵያና አሜሪካ ከ120 ዓመታት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን፤ በሁለቱ አገራት መካከል እንደ ሰላም፣ ጸጥታና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ጠንካራ አጋርነት ከመፍጠር አንጻር ያሉ ዕድሎችም ሰፊ መሆኑ ተመላክቷል።

አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በውይይቱ ወቅት የተገኙትን ስቴት ሴክሬተሪ ማርኮ ሩቢዮ ጋርም መገናኘታቸው ተነግሯል።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።

አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
/channel/leeltbridal

Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A

Читать полностью…

YeneTube

ትራምፕ ኢራን "ያለ ቅድመ ሁኔታ እጅ እንድትሰጥ" ጠየቁ

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኔይ የት እንደሚገኙ በትክክል እንደሚያውቁም ገልጸዋል።

ይሁን እንጂ ዩናይትድ ስቴትስ እርሳቸውን "ለጊዜውም ቢሆን" ለማጥፋት ፍላጎት እንደሌላት ተናግረዋል።

ትራምፕ የኢራን አየር ክልል ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ቁጥጥር ስር መዋሉንም አስታውቀዋል።

ትራምፕ የኢራን መሪን ለአሁኑ 'የመግደል እቅድ' የለንም ብለዋል ።

ዶናልድ ትራምፕ "እኛ" የኢራንን ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኔን አንገድልም - "ቢያንስ ለጊዜውም ቢሆን" ብለዋል።

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አያቶላህ የት እንዳሉ በትክክል እናውቃለን "ቀላል ኢላማ ነው " በማለት ገልጸዋል።

ነገር ግን "ትዕግሥታችን በጣም ጠባብ ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል ያለው ቢቢሲ ነው።

እስራኤል ኢራንን ማጥቃት ከጀመረች ከአምስት ቀናት በኋላ ሁለቱም ወገኖች እርስ በርስ መታኮሳቸውን ቀጥለዋል ።

ኢራን ማምሻውን በቴል አቪቭ እና ሃይፋ ያሉ ሰዎችን ለቀው እንዲወጡ አስጠንቅቃለች።

ብዙ ኢራናውያን ቴህራንን ለመሸሽ እየሞከሩ መሆኑ ተዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

10 ቢ. ዶላር የሚፈጅ ፈጣን መንገድ ለመገንባት ታቅዷል!

የኢትዮጵያ መንግሥት 2 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚያካልል የፈጣን መንገድ መሠረተ ልማት ለመገንባት ማቀዱን ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ባሳተመው አዲስ የኢንቨስትመንት “ስምምነት መጽሐፍ” ውስጥ መገለጹን ስፑትኒክ ዘግቧል።

በውጥኑ የተካተቱ የመንገድ መስመሮች፦

- አዲስ አበባ–ኮምቦልቻ–ደሴ፦ 352.2 ኪ.ሜ (2.32 ቢሊየን ዶላር)፣

- አዲስ አበባ–ጂማ፦ 345.5 ኪ.ሜ (2.03 ቢሊየን ዶላር)፣

- አዲስ አበባ–ደብረ ማርቆስ፦ 317.6 ኪ.ሜ (1.64 ቢሊየን ዶላር)።

ፕሮጀክቱን በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ትብብር እንዲሁም በዓለም አቀፍ ተጫራቾች ለመተግበር መታቀዱን ለማወቅ ተችሏል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ከስልጣን ተነሱ ፤

የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስን፤ ትናንት የብልጽግና መሪዎች በስብሰባ ላይ ተቀምጠው ከስልጣን ተነስቶ በሕግ እንድጠይቅ መወሰኑን በማወቅ ተችሏል።

በቅርቡ የሲዳማ ክልል ም/ቤት ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ ለታሰሩት አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ተጠሪ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ኮሚሽነሩም የአለማየሁ የቅርብ ሰው መሆኑ ተነግሯል።

ተጠማሪ መረጃ እንደደረሰን እናቀርባለን።

@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…

YeneTube

የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት አዲስ የተሾሙትን የኢራን የጦርነት ጊዜ ዋና አዛዥ መግደሉን አስታወቀ!

የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት የኢራን የጦርነት ጊዜ ዋና አዛዥ እና ከአገዛዙ ከፍተኛ የጦር አዛዦች አንዱ የሆኑትን አሊ ሻድማኒ መገደሉን አስታውቋል።ዋና አዛዡ የተገደሉት በማዕከላዊ ቴህራን በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤት ላይ በተደረገ የአየር ድብደባ መሆኑም ተዘግቧል።

ጥቃቱ የተፈፀመው የእስራኤል ጦር በደረሰው መረጃ መሰረት፤ በኢራን ወታደራዊ ተዋረድ ውስጥ ካሉት ከፍተኛ ባለስልጣኖች አንዱ የሆኑትን የኢራን የጦርነት ጊዜ ዋና አዛዥን ዒላማ በማድረግ እንደሆነም ነው የተገለጸው።

አሊ ሻድማኒ በዚህ ወር መጀመሪያ እስራኤል የጥቃት ኦፕሬሽን ውስጥ የተገደሉትን የቀድሞ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አላም አሊ ራሺድን ተክተው ሚናውን መረከባቸው ይታወሳል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።ግድያው በኢራን ወታደራዊ እዝ መዋቅር ላይ ወሳኝ ጉዳትን የሚያደርስ ሲሆን፤ የኢራንን የጦር ኃይሎች ከፍተኛ አመራሮችን እስራኤል በተደጋጋሚ ዒላማ አድርጋ እያጠቃች ትገኛለች።

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር ሆኖ ለምክር ቤት ሊቀርብ ነው ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባዉን ሁለት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡አስተዳደሩ ረቂቅ በጀቱ ለካፒታል በጀት 249.9 ቢሊዮን ብር እንዲሁም ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ቁጠባን መሰረት ላደረገ የመደበኛ በጀት ደግሞ 100.1 ቢሊዮን ብር የበጀት ጣሪያ ወስኗል፡፡በሌላ በኩል በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ተጠንቶ በቀረበዉ የመሬት ሊዝ ዋጋ ላይ ማሻሻያ አፅድቋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa

Читать полностью…

YeneTube

ተጨማሪ ጥቃት

ኢራን በእስራኤል ዋና ከተማ ቴላቪቭ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ የሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።

በጥቃቱ ምክንያት በበርካታ ቦታዎች ጭስ ይታያል። እስራኤል ከኢራን የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን  ማክሸፍ አለመቻሏ የእስራኤል ዜጎች ስጋት ውስጥ መውደቃቸው ተዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa

Читать полностью…
Subscribe to a channel