wasulife | Unsorted

Telegram-канал wasulife - Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

221547

እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Subscribe to a channel

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

" አዲስ እና ሰላማዊ የትግል ስልት እከተላለሁ " በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህውሃት

ቡድኑ በቀጣይ አጠቃላይ አባላቶቹ በመጠቀም " የእምቢተኝነት ዘመቻ " ያለውን እንቅስቃሴ ለማድረግ እንዳቀደ ተነግሯል።

ለዚህ ዘመቻ " እምቢ ለብሔራዊ ክህደት፣ ለአገዛዝ እና ብተና " የሚል መፈክር እንደሰጠው ዶቼ ቨለ ሬድዮ ዘግቧል።

ትላንት እና እና ዛሬ የደብረፅዮን (ዶ/ር) ቡድን ከፍተኛ ካድሬዎቹ ስብሰባ ተቀምጠው ነው የዋሉት
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሚሊታሪ አፍሪካ ድረገጽ 31 የአፍሪካ ሀገራት ከ1980 እስከ 2024 ምን ያህል ድሮኖችን ገዝተዋል? ዝርዝር መረጃቸውስ ምን ይመስላል የሚለውን ጥናት አድርጎ ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል።

ሀገራቱ በ34 አመታት ውስጥ 1 ሺህ 534 ለተለያዩ ግልጋሎቶች የሚውሉ ድሮኖች መግዛታቸውን ሪፖርቱ ያሳያል።

📌ግብጽ፣
📌ሞሮኮ እና
📌ናይጀሪያ በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ድሮን በመግዛት ቀዳሚ ናቸው ያለው ሚሊታሪ አፍሪካ፥
📌ኢትዮጵያን አራተኛ ደረጃ ላይ እንዳስቀመጣት ከአል አይን ዘገባ ተመልክናል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ads❗

ሞክሩት❗10 ቀን ቀረው‼️

ይህ ፕሮጀከት በፈረንጆቹ 2024 ምርጡ ፕሮጀክት ነው፣የ2025 መግቢያ December 30 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር ዛሬ አሳውቀዋል። 

ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣አሁኑኑ ጀምሩ start በሉት፣only task/no tap/ 👇👇👇
/channel/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=yUVkpXex

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ለ8 ቀናት ብቻ የሚቆይ የዋጋ ማስተካከያ ከዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት -ደሴ

📌1ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች ከ3 ወለሎች በላይ በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ  ማእከል በ400 ሽህ ብር ሲሸጥ የነበረው 420 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና በ250 ሽህ ብር ግማሽ ክፍያ አማራጭ

📌2ኛ.150 ሺህ ብር ሲሸጥ የነበረው በ160 ሽህ ብር አንድ ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ በ 3 ወር ውስጥ ግንባታ የሚጀመር ውስን እጣ የቀረው

ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼

አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት

ስልክ 0937411111
          0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት

ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

💥ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አጠገብ ለጥቂት ቀናት ብቻ የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ  ✅Jenboro real estate.
👉አፓርትመንት እና የንግድ ሱቆች በ10% ቅድመ ክፍያ ብቻ 📞 0909210806 / 0932610115

💥 የአፓርትመንት ዋጋ
👉108 ካሬ 2 መኝታ = 12,305,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,230,500
👉123 ካሬ 2 መኝታ = 14,145,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,414,500
👉150 ካሬ 3 መኝታ = 17,250,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,725,000
👉183 ካሬ 3 መኝታ = 21,045,000
10% ቅድመ ክፍያ = 2,104,500

💥 የሱቆች ዋጋ
👉16 ካሬ= ሙሉ ክፍያ 4,944,000 , 10% = 494,000
👉 18 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 5,562,000 , 10% = 556,200
👉 20 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 6,180,000 , 10% = 618,000
👉 23 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 7,107,000 , 10% = 710,700
👉 25 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 7,725,000 , 10% = 772,500
👉 28 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 8,652,000 , 10% = 862,500

💥ከ30% በላይ ለሚከፍሉ ልዩ ቅናሽ አለው
👉ለጥቂት ቤቶች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ስለሆነ ፈጥነው ይጠቀሙ።
📞0909210806  /  0932610115

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የሂሳብ ሊቅ መነሻ ጥቅል!!
ልጆች በጨዋታ ከቁጥሮች ሲዋደዱ
የሂሳብ ሊቅ ለመሆን ምቹ ነው መንገዱ!


👉 እስከ 10 አመት ላሉ ልጆች የቀረበ
👉 ቁጥሮችን ከመለየት ጀምሮ ሂሳብን በጨዋታ መልክ የሚማሩበት
👉 የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል ስሌቶች በተግባር የሚማሩበት
👉 ሂሳብን ከእለት ተእለት ህይወታቸው ጋር የሚያዋህዱበት
👉 ከ 200 በላይ የቁጥር መለማመጃዎችን የያዘ
👉 50 ሂሳባዊ ጨዋታዎች ያሉት
👉 በምስል የተደገፈ ግልፅ ማኑዋል ያለው
👉 አጨዋወቱን የሚያሳይ የቪዲዮ መተግበሪያ

የማህበራዊ ድረገፆቻችንን ይጎብኙ
https://linktr.ee/meneshaye

ይደውሉ 0989939393 ወይም 0930323334

አድራሻ፦ 1.ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር
               2. ፒያሳ ካንትሪ ታወር
በተጨማሪም 👉 ጀሞ ደሊና ሞል ፤ ገርጂ ከፋውንቴን ህንፃ ፊት ለፊት

#meneshaye #መነሻዬ #kidsmaths #kids #success #focus #children #education  #science #knowledge #math #maths #mathematics #concentration   #primaryeducation  #braindevelopment #kidsimagination

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   📲0927506650
                         📲0987133734
                         📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

🚫 ይፍጠኑ ፒያሳ ተሽጦ እያለቀ ነው

አድዋ 00 ሙዚየም ፊትለፊት ወይም ሀገር ፍቅር ቲያትር አጠገብ ድጋሚ የማይገኝ ዕድል 4700 ካሬ ላይ ያረፈ G+5 ግዙፍ የንግድ ሞል ሱቆችን ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ እየሸጥን እንገኛለን።

ቴምር ሪልስቴት  ጋር ሲመጡ ግን 900,000 ብር ቅድመ ክፉያ አዋጭ ሱቅ መግዛት ይችላል

❗️ በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉት በ 18 ወር የሚያልቅ

ያውም በወር ከ 80,000 ብር ጀምሮ ገቢ የሚያስገኝ ሱቅ በ ማህል ፒያሳ

ከ 20 ካሬ ጀምሮ እስከ ሚፈልጉት ካሬ ድረስ ሱቆች አሉን

ይምጡ እና ትርፋማ ኢንቨስትመንት ላይ ጥሪትዎን ያውሉ

ለበለጠ መረጃ ፦ በ 0942996771  ይደውሉ

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

Update

ታጣቂዎቹ ወደ ተሃድሶ ስልጠና መግባት ጀመሩ

በአፋር ክልል የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ተሃድሶ ስልጠና ማዕከል የማስገባት ስራ በይፋ መጀመሩን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ጄኔራል መኮንኖች እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ኅዳር 6 ቀን 2017 የቀድሞ ታጣቂዎች ትጥቅ በማስረከብ የተሃድሶ ስልጠና ተሰጥቷቸው መደበኛ ሕይወታቸውን እንዲመሩ ስምምነት ላይ ተደርሷል።

በዕለቱም የአፋር ፌዴራላዊ ዴሞክራሲ ፓርቲ የቀድሞ ታጣቂዎች ትጥቃቸውን በማስረከብ ለሰላምና ልማት ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

በመሆኑም በክልሉ ካሉት 1 ሺህ 750 የቀድሞ ታጣቂዎች መካከል የመጀመሪያው ዙር ሰልጣኞች ወደ አብዓላ የተሃድሶ ስልጠና ማዕከል የማስገባት ስራ በይፋ ተጀምሯል።

የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የፕሮግራም ዕቅድና ክትትል ዳይሬክተር ኮሎኔል በላይ አበበ፤ በክልሉ የቀድሞ ታጣቂዎችን የተሃድሶ ማዕከል ስልጠና በመስጠት የመልሶ ማቋቋም ስራ መጀመሩን ተናግረዋል።

በዚህም መሰረት ለስድስት ቀናት የተሃድሶ ስልጠና ከወሰዱ በኋላ በመልሶ ማቋቋሚያ ወደ መደበኛ ሕይወታቸው እንዲመለሱ ይደረጋል ብለዋል።

በተሃድሶ ስልጠና የሚያልፉ የቀድሞ ታጣቂዎች የሚሰጣቸው ትምህርትና ስልጠና እንዲሁም የሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ ለቀጣይ ሕይወታቸው መሰረት የሚያኖር መሆኑንም ገልጸዋል።

በኅዳር 12 ቀን 2017 በመጀመሪያው ምዕራፍ 75 ሺህ የቀድሞ የትግራይ ክልል ታጣቂዎችን የተሃድሶ ስልጠና በመስጠት የመልሶ ማቋቋም ስራ በይፋ መጀመሩ ይታወሳል ሲል የዘገበው ኢዜአ ነው።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የአረብኛ ቋንቋ ትምህርት መሰጠት ሊጀመር ነው

በስልጤ ዞን በሚገኙ 45 ትምህርት ቤቶች ላይ የአረብኛ ቋንቋ ትምህርት ለመስጠር ዝግጅት መጠናቀቁን የዞኑ ትምህርት መምሪያ አስታዉቋል። 

የስልጤ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሹክራላ አወል እንደገለፁት በዞኑ ካሉ ትምህርት ቤቶች መካከል በ45 ትምህርት ቤቶች የአረብኛ ቋንቋ ትምህርት ለማስጀመር ዝግጅት ተጠናቋል።

በአሁኑ ወቅት ከ1 እስከ 3ኛ ክፍል ማስተማሪያ መጽሃፍት ዝግጅት ተጠናቋል ያሉት ሀላፊው ለማስተማር ለተመለመሉ መምህራን የመማሪያ መፅሀፍ ትውውቅ ስልጠና  መስጠቱን ገልጸዋል፡፡

የአረብኛ ቋንቋን ለማስተማር ለተመለመሉ መምህራን ስልጠናው በሚገባ መሰጠቱን መምሪያው ጨምሮ ገልጿል፡፡ተማሪዎች ከእንግሊዝኛ ቋንቋ በተጨማሪ ሌሎች የውጭ ሀገራር ቋንቋ ትምህርቶችን ቢማሩ ከራሳቸው አልፎ ለሀገር ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረዉም አቶ ሹክራላ አብራርተዋል።

አቶ ሹክራላ አክለውም ከአረቡ ሀገራት እየተስፋፋ ካለዉ ሰፊ የስራ ዕድል ተጠቃሚነት አንፃር አረብኛን ቋንቋ ከታች ጀምሮ ተማሪዎች ቢማሩ ተመራጭ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል ።

እንዲሁም ኢትዮጵያ ከአጎራባች ሀገራት ጋር በተለይም ከአረቡ ዓለም ጋር  ታለምታደርገዉ የጋራ ጥቅምን መሰረት ያደረገ መልካም ግንኙነት ለመመስረት  አጋዥና መሰረት ሊሆን ስለሚችል የአረብኛ ቋንቋ ተማሪዎች መማር ፋይዳዉ ከፍተኛ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
(መረጃው የብስራት ሬድዮና ቴሌቪዥን ነው)
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግሥት እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሽርክና ያቋቋሙት የኮንጎ አየር መንገድ ሥራ ጀመረ።

የኮንጎ አየር መንገድ በሁለት ቦይንግ 737 አውሮፕላኖች በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ውስጥ ባሉ ሰባት ኤርፖርቶች በረራ በማድረግ አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋ ያደረገው ትናንት ማክሰኞ ነው።

በኮንጎ አየር መንገድ ውስጥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 49 በመቶ፣ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግሥት 51 በመቶ ድርሻ አላቸው።

ሁለቱ ሸሪኮች የተፈራረሙት ሥምምነት የአውሮፕላን ኪራይ እና አጠቃላይ ቴክኒካዊ ድጋፍን እንደሚያጠቃልል የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል።

በስምምነቱ መሠረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዜጎች የአውሮፕላን አብራሪዎች፣ የበረራ አስተናጋጆች፣ የአገልግሎት ሠራተኞች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች እንዲሆኑ ያሰለጥናል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ፎቶ:-📌ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ መካሄዱን ከወጡ መረጃዎቸ ለማወቅ ተችሏል።

📌ሠልፎቹ "ሠላምን"የሚጠይቁ:ጦርነት ይብቃ የሚሉ እንደሆነም ተመልክተናል።

📌ባህርዳር: ደሴ: ደብረብርሃን: ጊምባ: ወልዲያና ሌሎችም።

📌 ሠላማዊ ሠልፎቹ በአብዝሃኛው በአስተዳደሮች አስገዳጅነት የካሄዱ እንደሆኑ ጥቆማዎች አሉ።

📌የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ በሁሉም አካባቢ ሠልፉ በሰላም ጠናቋል ብሏል።

https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

መቀሌ‼

በዶ/ር ደብረፂዮን የሚመራው ህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ በመቀሌ ስብሰባ ተቀምጧል።

የውይይት መድረኩ የተዘጋጀው የሰላማዊ ፖለቲካ ትግል ስትራቴጂዎች ከከፍተኛ አመራሩ ጋር ለመወያየት ነው ተብሏል።

እነዶ/ር ደብረፂዮን ከጊዜያዊ አስተዳደሩ ጋር በብዙ ጉዳይ ባለመግባባት ላይ መሆናቸው በስፋት ይነገራል።በቅርቡም በመቀሌ ሰልፍና ስብሰባ ተከልክሎ ነበር።

https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሀላባ ቁሊቶ‼

በበርበሬ ምርቷ የምትታወቀው ሀላባ ቁሊቶ ዘንድሮ በርከት ያለ የበርበሬ ምርት ወደ ገበያ እያስገባች መሆኑ ተሰምቷል።ይህ ገበያን በማረጋጋት በኩል የድርሻውን እንደሚወጣ ይጠበቃል።ሀላባዎች በርቱ‼
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሕፃን ልጅ በማገት 4 ሚሊየን ብር የጠየቀው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ የ11 ዓመት ሕፃን ልጅ በማገት 4 ሚሊየን ብር የጠየቀው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።

አበራ አላዩ የተባለው ግለሰብ ከሚኖርበት ሸገር ከተማ በመነሳት አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ዎኮ ፍቅረሰላም ቀበሌ ከሚኖር ገብረመድህን አላዩ ከተባለ ወንድሙ ጋር በመሆን ህዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 4:30 እገታውን መፈፀማቸው ተገልጿል፡፡

ድርጊቱንም በወረዳው ለሚ ከተማ የሚገኘውን አውሌ ገብሩ የተባሉ ግለሰብ መኖሪያ ቤትን ሰብረው በመግባት ጥይት ተኩሰው በማስፈራራት የታጋቹን እናትና እህቶቹን እጅ በገመድ በማሰር ሕፃን ባሳዝነው አውሌን አግተው መውሰዳቸው ተመላክቷል፡፡

ሕፃኑንም ለሦስት ቀናት ዋሻ ውስጥ በማሳደርም ይዘው በእግር እስከ ፍቼ ከተጓዙ በኋላ ሁለተኛው አጋች ገብረመድን አላዩ ወደ አማራ ክልል መመለሱም ተገልጿል፡፡

አጋቹ ሕፃኑን ህመምተኛ በማስመሰል በብርድልብስ በመሸፈን በሕዝብ ትራንስፖርት ከፍቼ ከተማ ወደ ሸገር ከተማ ቡራዩ ክ/ከተማ በማድረስ በተከራየው መኖሪያ ቤት ውስጥ በመደበቅ ለሕፃኑ አባት ስልክ በመደወል 4 ሚሊየን ብር እንዲከፍል ጠይቋል ነው የተባለው ።

ይህ ካልሆነ ግን ሕፃኑን በሕይወት እንደማያገኘው በማስፈራራት ላይ እንዳለ ጉዳዩን የሰማው አዲስ አበባ ከተማ የሚኖረው የሕፃኑ አጎት ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መረጃውን ማድረሱም ተገልጿል፡፡

በዚህም ፖሊስ መረጃውን መነሻ በማድረግ ተጠርጣሪውን ተከታትሎ በተከራየው መኖሪያ ቤት ውስጥ ከተባባሪ ባለቤቱ ጋር እጅ ከፍንጅ በመያዝ በቁጥጥር ስር አውሎ የሕፃኑን ሕይወት መታደግ መቻሉን የፌደራል ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ads❗

ሞክሩት❗10 ቀን ቀረው‼️

ይህ ፕሮጀከት በፈረንጆቹ 2024 ምርጡ ፕሮጀክት ነው፣የ2025 መግቢያ December 30 ወደ ገንዘብ እንደሚቀየር ዛሬ አሳውቀዋል። 

ሊንኩ ከስር ተቀምጧል፣አሁኑኑ ጀምሩ start በሉት፣only task/no tap/       👇👇👇
/channel/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=yUVkpXex

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሴቶችን ለይቶ የሚያጠቃ “አስደናሽ” የተባለ ወረርሽኝ ተከሰተ

በኡጋዳ ምንነቱ ያልታወቀ እና ሴቶችን ብቻ ላይቶ የሚያጠቃ “የሚያስደንስ ወረርሽኝ” መከሰቱ ተሰምቷል።

ኡጋንዳውያን “ዲንጋ ዲንጋ” እንደ ዳንስ መንቀሳቀስ ሲሉ የሰየሙት ወረርሽኙ እስካሁን በ300 ሴቶች ላይ መከሰቱንም የጤና ባለሙያዎች ተናግረዋል።

ወረርሽኙ ቡንዲቡግዮ በተባለ አካባቢ የተከሰተ ሲሆን፤ ከፍተኛ ትኩሳት እና መራመድ አለመቻልም የበሽታው ምልክቶች መሆናቸውን የጤና ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ኬይ ክርቶፈር ገልጸዋል። (አል ዐይን)
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

👆
Update

" ሐኪሞቹ ' መግቧቸው፤ የምግብ እጥረት ነው ' ይላሉ። እኛ ደግሞ ከየት እናመጣዋለን ? ጊዜው ከፋብን " - እናት

በአማራ ክልል፣ ሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ በተከሰተ ድርቅ እና የምግብ እጥረት ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ህፃናትን ጨምሮ 10 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች መጎዳታቸውን ወረዳው አስታውቋል።

በክልሉ ባለው ግጭት እና ተፈጥሯዊ ተፅዕኖ ምክንያት ወረዳው ለድርቅ እና የምግብ እጥረት መጋለጡን የቡግና ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ገ/መስቀል ዓለሙ ተናግረዋል።

በአማራ ክልል የተነሳው ግጭት አንድ ዓመት ከመንፈቅ ያለፈው ሲሆን ከግጭቱ ባለፈ ወረዳው " ዝናብ አጠር እና በተፈጥሮ የተጎዳ ነው " ያሉት ኃላፊው በተደራራቢ ችግሮች ምክንያት የምግብ እጥረት መከሰቱን አስታውቀዋል።

" ማኅበረሰቡ ምርት ባለማግኘቱ እናቶች ልጆቻቸውን በአግባቡ መግበው የተሻለ የጤና እድገት እንዳይኖራቸው አድርጓል " ሲሉ ተፈጥሯዊውን ተጽዕኖ ገልጸዋል።

" ረድኤት ድርጅቶችም ለማኅበረሰቡ አልደረሱለትም " ብለዋል።

በወረዳው ብርኮ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ የካባ የአንድ ዓመት ከሦስት ወር መንታ ወንድና ሴት ልጆቻቸው በምግብ እጥረት " ስቃይ " ውስጥ እንደሆኑ ተናግረዋል።

" ምን አግኝተን እንርዳቸው ? እስካሁን ድረስ በተቻለን ይዘናቸው ነበር። ከአዲስ ዓመት ወዲህ ግን ምንም ነገር የለም። ተያይዞ ቁልጭልጭ ሆነ እኮ? " ሲሉ አስረድተዋል።

" ጡጦ የምልበት ጎን አቅም የለኝም። ጡቴን ብቻ ነው ሳጠባቸው የከረምኩት። የጡት ወተት አሁን አነሳቸው፤ እንዴት ይድረሳቸው ?. . . የተገኘው ምግብም አልሆናቸው አለ፤ አልስማማቸው አለ "ብለዋል።

ጠላ በመሸጥ ይተዳደሩ ነበሩት ወ/ሮ የካባ ልጆቻቸው ሲታመሙ ስራ እንዳቆሙ ይናገራሉ።

ከቤተሰቦቻቸው ያገኙት የነበረውን የምግብ ድጋፍ በማጣታቸው መቸገራቸውንም ያስረዳሉ።

" ሐኪሞቹ ' መግቧቸው፤ የምግብ እጥረት ነው ' ይላሉ። እኛ ደግሞ ከየት እናመጣዋለን ? ጊዜው ከፋብን። መሬቱ ደረቀ ፤ እናት አባት አንድ ሁለት ኬሻ እህል ይሰጡን ነበር። ከዛ ብሶም ዘመኑ አጠፋው " ሲሉ እርሳቸውም በቂ ምግብ ባለማግኘታቸው ሕፃናት ልጆቻቸው እየተጎዱ እንደሆነ ገልፀዋል።

አንድ የአካባቢው የጤና ባለሞያ " ጤና ጣቢያ የሚመጡት እናቶች ከሚያጠቡት ልጅ ይልቅ እነርሱ ራሱ የከሱ ናቸው " ብለዋል።

እርሻቸውን በረዶ እንደመታባቸው የሚናገሩት የወረዳው ነዋሪ አቶ ደሳለው አለባቸውም ፤ ባለቤታቸው እና የ10 ወር መንታ ልጆቻቸው በምግብ እጥረት ተጎድተው ጤና ጣቢያ መግባታቸውን ተናግረዋል።

ባቄላ፣ ገብስ እና ጤፍ ያመርቱ እንደነበር የተናገሩት አቶ ደሳለው፤ " እናት የምትበላው የላትም፤ ልጆቹም የሚጠቡት የለም " ሲሉ ዘንድሮ " የተለየ " ችግር ገጥሞናል ብለዋል።

" በጣም ሲብስብን፤ ሲጨንቀን ወደ ጤና ጣቢያ አመጣናቸው። ሁለተኛ ቀናችን ነው። . . .የምግብ እጥረት ስላለባቸው ተዳክመዋል፤ ከስተዋል" ሲሉ ልጆቻቸው ያሉበትን ሁኔታ ገልጸዋል።

አይና ጤና ጣቢያ ኃላፊ አቶ መኮንን አሻግሬ አካባቢው ካለበት ተፈጥሯዊ ችግር በተጨማሪ ከአዲሱ በጀት ዓመት በኋላ የተመጣጠነ የምግብ ላይ የሚሰሩ ረድኤት ድርጅቶች ግብዓት ማቆማቸውን አሳውቀዋል።

አንድ የጤና ባለሞያም ወረዳው የምግብ እጥረት ችግር ያለበት መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይ ካለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ጀምሮ ችግሩ ጎልቶ መታየቱን ተናግረዋል።

በአካባቢው ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የአልሚ ምግቦች እና መድኃኒቶች አቅርቦት በመስተጓጎሉ ነፍሰ ጡር እናቶች እና ሕፃናት " ለተወሳሰበ ምግብ እጥረት " እንደተዳረጉ ገልጸዋል።

በታኅሣሥ ወር መጀመሪያ የጤና ባለሞያዎች ለክትባት ዘመቻ ሲወጡ ነፍሰ ጡር እናቶች እና ሕፃናት ' በሥርዓተ ምግብ ልየታ ' " የከፋ " የምግብ እጥረት ላይ እንደሆኑ መታዘብ ችለዋል።

በቡግና ወረዳ ካሉ 16 ቀበሌዎች በተለይም ላይድባ፣ ብርኮ፣ ጉልሃ፣ በርኳኳ እና ፈልፈሊቅ በተባሉ ቀበሌዎች ከስድስት ወር እስከ አምስት ዓመት ያሉ ሕፃናት " አሳሳቢ " የምግብ እጥረት ላይ እንደሚገኙ የተተደረገው ጥናት አሳይቷል።

በዓለም አቀፍ 'አጣዳፊ የምግብ እጥረት' መለኪያ መሰረት 65 በመቶ የወረዳው ህፃናት በምግብ እጥረት መጎዳታቸውን የጤና ጥበቃ ፅ/ቤቱ መረጃ ያሳያል።

በዚሁ መለኪያ መሠረት 84 በመቶ የወረዳው እናቶችም " በከፋ ደረጃ " የምግብ እጥረት ጉዳት ደርሶባቸዋል።

የፅ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ገ/መስቀል ዓለሙ በቡግና ወረዳ 7 ሺህ የሚሆኑ ህፃናት በምግብ እጥረት መጎዳታቸውን እና ከ3 ሺህ በላይ ነፍሰ ጡር እናቶችም መጎታዳቸውን አስታውቀዋል።

ለ3 ቀበሌዎች አገልግሎት የሚሰጠው ብርኮ ጤና ጣቢያ ብቻ በኅዳር ወር አራት ሕፃናት በምግብ እጥረት ሕይወታቸው ማለፉን ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ የጤና ጣቢያ ባለሞያ ተናግረዋል።

በወረዳው በከፍተኛ የምግብ እጥረት የሕፃናት ሕይወት ማለፉን ማረጋገጥ እንዳልቻሉ የተናገሩት አቶ ገ/መስቀል፤ ነገር ግን ሕፃናት "የሞት አፋፍ ላይ" ናቸው ብለዋል።

" የሕክምና ሥርዓቱ ስለፈረሰ ከዚህ በላይ ልየታ ብናደርግ ተጎጂዎች እናገኛለን። . . . እያንዳንዱን ቤት አንኳኩተን አላየነውም " ሲሉ  የጤና ቀውሱ ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል የአይና ጤና ጣቢያ ኃላፊ አቶ መኮንን ገልፀዋል።

የወረዳው ጤና ጥበቃ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ገ/መስቀል " ለጋሽ ድርጅቶች በአስቸኳይ ወደ ወረዳው ገብተው ማገዝ ካልተቻሉ የሰው ሕይወት እንደሚያልፍ ግልጽ ነው " ሲሉ ስጋታቸውን ገልጸዋል።

ማክሰኞ ታኅሳስ 08/2017 ዓ.ም. ሁለት ተሽከርካሪዎች አልሚ ምግብ እና መድኃኒት ጭነው ቡግና ወረዳ መደረሳቸውን ባለሞያዎች ተናግረዋል።
(ቢቢሲ አማርኛ)
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ፑቲን ለትራምፕ << ዝግጁ ነኝ>> አሉ

የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት   ቭላድሚር ፑቲን  ተመራጩን የአሜሪካ ቀጣይ ፕሬዝዳንተ  ዶናልድ ትራምን ለማግኘት ዝግጁ ነኝ ብለዋል፡፡

ከትራምፕ ጋር የምገናኝበትን ጊዜ  ባላዉቀዉም ግን በፈለገበት ጊዜ ለመነጋገር ተዘጋጅቻለሁ ነዉ ያሉት፡፡

ትራምፕ የት እንድንገኛኝ  እንደሚፈልግ  አልነገረኝም ያሉት ፑቲን እኔ ግን የትም ይመቸኛል ማለታቸዉ ተሰምቷል፡፡

ላለፉት አራት አመታት ከዶናልድ ትራምፕ ጋር አዉርተዉ እንደማያዉቁም ፑቲን አንስተዋል፡፡

ፕሬዝዳንት ፑቲን   የ2024  አመት  ከመጠናቀቁ በፊት ከጋዜጠኞች ጋር  የመጨረሻዉን ቃለ ምልልስ ማድረጋቸዉን ታስ ዘግቧል፡፡

ዶናልድ ትራምፕ  በዩክሬኑ ጦርነት ዙሪያ ለመምከር ከፑቲን ጋር መነጋገር እንደሚፈልጉ መናገራቸዉ የሚታወስ ነዉ፡፡

ይሁን እንጅ ለበዓለ ሲመታቸዉ የቻይናዉን ፕሬዝዳንት ሲጋብዙ  ፑቲንን አልጠሯቸዉም፡፡(አባቱ መረቀ)
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&amp;mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሚስጥራዊ የቻይና ፖሊስ ጣቢያዎች በአሜሪካ ተገኙ

በኒውዮርክ ከ2022 ጀምሮ ስራ ላይ ነበር የተባለው ፖሊስ ጣቢያ በቻይና የህዝብ ደህንነት ሚኒስቴር የተደራጀ ነው ተብሏል

የአሜሪካ ዜግነት ያለው ግለሰብ በኒውዮርክ ከተማ በቻይና መንግስት የተቋቋመ ድብቅ ፖሊስ ጣቢያን በማስተዳደር ተከሷል፡፡

ቼን ጂንፒንግ የተባለው አሜሪካዊ ከሌላ አንድ የስራ አጋሩ ጋር በመሆን በማንሀታን ቻይና ታውን ከሁለት አመታት በላይ ድብቅ ፖሊስ ጣቢያውን ሲያስተዳድሩ መቆየታቸውን በአቃቤ ህግ የክስ ምዝገብ ላይ ተጠቅሷል፡፡

ቤጂንግ አሜሪካን ጨምሮ በ53 ሀገራት 100 ተመሳሳይ ፖሊስ ጣቢያዎችን በድብቅ ማደራጀቷን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

ዘገባው ፖሊስ ጣቢያዎቹ በዋናነት የመንግስት ተቃዋሚዎችን እንዲሁም የዴሞክራሲ አቀንቃኝ ቻይናውያንን መከታተል እና ማስፈራረት ላይ የሚሰሩ መሆናቸውን አስነብቧል ፡፡

ጉዳዩን ያስተባበለችው ቻይና ፖሊስ ጣቢያ የተባሉት ቢሮዎች በውጭ ሀገራት ለሚኖሩ ዜጎች አስተዳደራዊ አገልግሎቶችን ለማቅረብ የተመሰረቱ ናቸው ብላለች፡፡

የአሜሪካ ፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ጠቅላይ አቃቤህግ ማቲው ኦልሴን ድርጊቱ የአሜሪካ ሉአላዊነትን የጣሰ እና የዜጎችን ደህንነት አደጋ ላይ የጣለ ከፍተኛ ጥፋት ነው ሲሉ አብራርተዋል፡፡

በቻይና የሀገር ውስጥ ደህንነት ሚኒስቴር የተቋቋሙ ናቸው የተባሉት እነኚህ ድብቅ ፖሊስ ጣቢያዎች አስተዳደራዊ አገልግሎቶችን ለመሰጠት የተከፈቱ ናቸው ይባል እንጂ ይፋዊ የስራ ሰአት የሌላቸው እና የአሜሪካ ዜግነት ባለቸው ግለሰቦች የሚመሩ ናቸው ተብሏል፡፡

የአሜሪካ የፌደራል የወንጀል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) በኒውዮርክ የሚገኘውን ጣቢያ በሀላፊነት ሲመራ ነበር የተባለው ቼን ጂንፒንግ እና የስራ አጋሩ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከመዋላቸው በፊት ከቻይና የሀገር ውስጥ ደህንነት ሚኒስቴር ጋር ሲያደርጉት የነበረውን የጽሁፍ መልዕክት ልውውጥ ከስልካቸው ላይ እንዳጠፉት ደርሰንበታል ብሏል፡፡

ከዚህ ባለፈም በዋናነት በመንግስት የሚፈለጉ ግለሰቦችን፣ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ ከቻይና መንግስት በሚላክላቸው የስም ዝርዝር መሰረት ሰዎችን አፈላልጎ በማግኘት ዛቻ እና ማስፈራሪያዎችን ማድረስ ላይ ይሰሩ እንደነበር ተገልጿል፡፡

ግለሰቦቹ በድብቅ ስለላ በቀረበባቸው ክስ ጥፋተኛ መሆናቸውን አምነዋል፤ ይህን ተከትሎም እስከ አምስት አመት ድረስ እስር ይጠብቃቸዋል ተብሏል፡፡
@አል አይን
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&amp;mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በኦሮሚያ ክልል ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን 320 ተወካዮች ተመረጡ።

በምክክር መድረኩ የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራን ለማከናወን ከ7 ሺህ በላይ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተወካዮች ውስጥ 320 ተወካዮች ዛሬ ተመርጠዋል።

እነዚህ የተመረጡ የኅብረተሰብ ተወካዮች ታኅሣሥ 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ የባለድርሻ አካላት የምክክር እና የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ ላይ እንደሚሳተፉ ነው የተገለጸው።

የምክክር እና የአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራውም ለአምስት ተከታታይ ቀናት እንደሚቀጥል የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አብራርቷል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&amp;mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

“አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ስለ ምርጫ ማውራት ዋጋ የለውም” አቶ ጃዋር መሐመድ

📌ጃዋር 'አልጸጸትም' የተሰኘውን መጽሐፍ ዛሬ ታህሳስ 10/ 2017 ዓ.ም በኬንያዋ መዲና ናይሮቢ ያስመርቃል።

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ አመራሩ ጃዋር መሃመድ “ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ምርጫ ቅንጦት ነው” ሲሉ ተናግረዋል። “አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ስለ ምርጫ ማውራት ዋጋ የለውም” ሲሉም አስታውቀዋል።

አቶ ጃዋር መሃመድ ይህንን የተናገሩት በአገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ስለሚኖረው ሚና፣ አገሪቱ ስላለችበት ሁኔታ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር ባደረገው ቆይታ ላይ ነው።

“አማራ ክልል ውስጥ መንግሥት ባህር ዳር እና የተወሰኑ ጥቂት ቦታዎች እንጂ ክልሉ በቁጥጥሩ ስር አይደለም” ሲሉ የተናገሩት አቶ ጃዋር “በኦሮሚያ ክልል ውስጥም ከተወሰኑ ዋና ዋና ከተሞች ውጪ ሌላው የአማፂያን መፈንጫ ነው” ሲሉ ገልጸዋል፤ ስለዚህ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ስለ ምርጫ ማውራት ዋጋ የለውም ሲል ምላሹን ሰጥቷል።

አገሪቱ አሁንም ወደ ዲሞክራሲ የመመለስ፣ አገሪቱን ወደ መስመር የመመለስ እድል አለ ብለህ ታምናለህ? ተብለው የተጠየቁት ጃዋር ቢጠብም እድል አለ ብለዋል። ብልጽግናዎች በያዙት አመለካከት ወደ መስመር መመለስ አንችልም ሲሉ ገልጸዋል።

ከእስር ቤት ከወጡ በኋላ ለምን መንግስትን መተቸት እንዳቆሙ የተጠየቁት ጃዋር ወጥቼ ወደ አክቲቭዝም እና ወደ ትችት ብመለስ በእሳቱ ላይ ሌላ ቤንዚን መጨመር ሆኖ ታየኝ ብለዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ያለውን ሁኔታ ስትመለከት የበለጠ የሚያሳስብህ እንቅልፍ የሚነሳህ የሚያስጨንቅህ ነገር ምንድን ነው ተብሎ የተጠየቀው ጃዋር የአገር መበተን ነው ሲል ምላሹን ሰጥተዋል።

“የአገር መፍረስ አደጋው በጣም አደገኛ ደረጃ ላይ ነው” ሲሉ የተናገሩት አቶ ጃዋር “ኢትዮጵያ አትፈርስም የሚሉ ሰዎች በየዕለቱ እያፈረሷት ነው” ሲሉ አሳስበዋል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&amp;mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

300 ኤርትራዊያን ስደተኞች ከቱርክ ተባረሩ‼

ቱርክ 300 ኤርትራዊያን ስደተኞችን ወደ አገራቸው ማባረሯን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰሞኑን ባወጣው አንድ ሪፖርቱ አመልክቷል።

የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ራፖርተሮች፣ የቱርክ መንግሥት በኤርትራዊያን ስደተኞች ላይ በሚፈጽመው የዘፈቀደ እስርና አስገድዶ የመመለስ ድርጊት ዙሪያ ለአገሪቱ መንግሥት ጥያቄ ያቀረቡ ሲኾን፣ አኹንም ቱርክ 50 ኤርትራዊያን ስደተኞችን አስገድዶ ወደ አገራቸው ሊመለስ የሚችልበት ኹኔታ እንዳለ ገልጸዋል።

በግዳጅ የተመለሱት ኤርትራዊያን ግርፋትና ኢሰብዓዊ አያያዝ ሊጠብቃቸው እንደሚችልና በርካቶችም ታስረዋል ወይም በግዳጅ ለውትድርና ተመልምለዋል መባሉን የጠቀሱት ራፖርተሮቹ፣ የቱርክ ድርጊት የዓለማቀፍ ሰብዓዊ መብቶችን ድንጋጌዎችና የስደተኞች መብቶችን የጣሰ እንደኾነ ገልጸዋል።ቱርክ ኤርትራዊያን ስደተኞችን በግዳጅ ወደ አገራቸው መመለስ ባስቸኳይ እንድታቆምም ራፖርተሮቹ ጠይቀዋል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&amp;mibextid=ZbWKwL
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ለ8 ቀናት ብቻ የሚቆይ የዋጋ ማስተካከያ ከዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት -ደሴ

📌1ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች ከ3 ወለሎች በላይ በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ  ማእከል በ400 ሽህ ብር ሲሸጥ የነበረው 420 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና በ250 ሽህ ብር ግማሽ ክፍያ አማራጭ

📌2ኛ.150 ሺህ ብር ሲሸጥ የነበረው በ160 ሽህ ብር አንድ ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ በ 3 ወር ውስጥ ግንባታ የሚጀመር ውስን እጣ የቀረው

ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼

አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት

ስልክ 0937411111
          0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት

ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

💥ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አጠገብ ለጥቂት ቀናት ብቻ የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ  ✅Jenboro real estate.
👉አፓርትመንት እና የንግድ ሱቆች በ10% ቅድመ ክፍያ ብቻ 📞 0909210806 / 0932610115

💥 የአፓርትመንት ዋጋ
👉108 ካሬ 2 መኝታ = 12,305,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,230,500
👉123 ካሬ 2 መኝታ = 14,145,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,414,500
👉150 ካሬ 3 መኝታ = 17,250,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,725,000
👉183 ካሬ 3 መኝታ = 21,045,000
10% ቅድመ ክፍያ = 2,104,500

💥 የሱቆች ዋጋ
👉16 ካሬ= ሙሉ ክፍያ 4,944,000 , 10% = 494,000
👉 18 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 5,562,000 , 10% = 556,200
👉 20 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 6,180,000 , 10% = 618,000
👉 23 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 7,107,000 , 10% = 710,700
👉 25 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 7,725,000 , 10% = 772,500
👉 28 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 8,652,000 , 10% = 862,500

💥ከ30% በላይ ለሚከፍሉ ልዩ ቅናሽ አለው
👉ለጥቂት ቤቶች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ስለሆነ ፈጥነው ይጠቀሙ።
📞0909210806  /  0932610115

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የቀለሜ መነሻ ጥቅል
ልጆች እየወደዱ የሚማሩበት ፤ ሳይሰላቹ የሚያጠኑበት!!

ውስጡ በሚገኙት 68 መማሪያዎች
👉 ልጆች ከእርሳስ አያያዝ ጀምሮ መፃፍ ፣ ማንበብ፣ መስማትና መናገርን በቀላሉ የሚለማመዱበት
👉 የአማርኛ እና እንግሊዘኛ ፊደላትን ፣ ቁጥሮች ፣ ቅርፆችንና ከለሮችን እንዲሁም ሌሎች በመጀመሪያ ትምርህርት ዘመን ማወቅ ያለባቸውን ሁሉ የሚያውቁበት
👉 የሰአት አቆጣጠርን የሚማሩበት
👉 የስዕል ችሎታቸውን የሚያዳብሩበት
👉 ባለ ድምፅ መማሪያ መነሻዬ ፓድ
👉 11 እየፃፉና እያጠፉ የሚለማመዱባቸው መፃህፍት
👉 ኤሌክትሮኒክ ሰሌዳና 2በ1 ሰሌዳ
👉 የሰዓት መማሪያ ቦርድ
👉 ከ20 በላይ ማርከሮችና ጠመኔዎችን ያካተተ

የማህበራዊ ድረገፆቻችንን ይጎብኙ
https://linktr.ee/meneshaye

ይደውሉ 0989939393 ወይም 0930323334

አድራሻ፦ ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር ፤ ፒያሳ ካንትሪ ታወር ፤ ጀሞ ደሊና ሞል ፤ ገርጂ ከፋውንቴን ህንፃ ፊት ለፊት
#መነሻዬ #kids #education #new
#education #learning #school #students #study #motivation #student #teacher #college #science #children #kids #knowledge # #teaching #teachers # #learn #community  #success #instagram #training #instagood #technology #career  #english

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   📲0927506650
                         📲0987133734
                         📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

🚫 ይፍጠኑ ፒያሳ ተሽጦ እያለቀ ነው

አድዋ 00 ሙዚየም ፊትለፊት ወይም ሀገር ፍቅር ቲያትር አጠገብ ድጋሚ የማይገኝ ዕድል 4700 ካሬ ላይ ያረፈ G+5 ግዙፍ የንግድ ሞል ሱቆችን ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ እየሸጥን እንገኛለን።

ቴምር ሪልስቴት  ጋር ሲመጡ ግን 900,000 ብር ቅድመ ክፉያ አዋጭ ሱቅ መግዛት ይችላል

❗️ በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉት በ 18 ወር የሚያልቅ

ያውም በወር ከ 80,000 ብር ጀምሮ ገቢ የሚያስገኝ ሱቅ በ ማህል ፒያሳ

ከ 20 ካሬ ጀምሮ እስከ ሚፈልጉት ካሬ ድረስ ሱቆች አሉን

ይምጡ እና ትርፋማ ኢንቨስትመንት ላይ ጥሪትዎን ያውሉ

ለበለጠ መረጃ ፦ በ 0942996771  ይደውሉ

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ካርድ “አሰራሩን ባለማስተካከሉ” እና “ከዚህ ቀደም የፈጸማቸውን ጥፋቶች ቀጥሎ በመገኘቱ "በሚል ድጋሜ መታገዱ ተነግሯል።

በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተጣለበት እገዳ ባለፈው ሳምንት ተነስቶለት የነበረው የመብቶች እና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል (ካርድ) በድጋሚ መታገዱ ተሰምቷል።

የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ቢራቱ ፊርማ ያረፈበት የእግድ ደብዳቤ የተጻፈው በትላንትናው ዕለት ቢሆንም፤ ለካርድ አመራሮች የደረሰው ዛሬ ማክሰኞ ታህሳስ 8/ 2017 መሆኑን ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ ምንጮች ገልጸዋል።

ደብዳቤው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በካርድ ላይ ባደረገው “የክትትል እና “የግምገማ ስራዎች”፤ ድርጅቱ ፈጽሟቸዋል ያላቸውን “የህግ ጥሰቶች” በመዘርዝር ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ እንደነበር አስታውሷል። በዚህ መሰረት ድርጅቱ “በተቋቋመበት ዓላማ መሰረት”፤ “ህጋዊ ሂደትን ጠብቆ እንዲሰራ” “በጥብቅ ማሳሰቡንም” እንደጠቀሰ ኢንሳይደር ዘግቧል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&amp;mibextid=ZbWKwL
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ለ8 ቀናት ብቻ የሚቆይ የዋጋ ማስተካከያ ከዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት -ደሴ

📌1ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች ከ3 ወለሎች በላይ በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ  ማእከል በ400 ሽህ ብር ሲሸጥ የነበረው 420 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና በ250 ሽህ ብር ግማሽ ክፍያ አማራጭ

📌2ኛ.150 ሺህ ብር ሲሸጥ የነበረው በ160 ሽህ ብር አንድ ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ በ 3 ወር ውስጥ ግንባታ የሚጀመር ውስን እጣ የቀረው

ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼

አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት

ስልክ 0937411111
          0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት

ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…
Subscribe to a channel