wasulife | Unsorted

Telegram-канал wasulife - Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

221547

እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Subscribe to a channel

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ከእስር ቢለቀቁም “ማስክ ባደረጉና በታጠቁ ሰዎች ተወስደዋል ተባለ፡፡

አቶ ታዬ ደንደዓ ዛሬ ህዳር 25 ቀን 2017 ዓ.ም. አመሻሹን ከማረሚያ ቤት  ቢለቀቁም ቤተሰቦቻቸውን ሳይቀላቀሉ ከማረሚያ ቤቱ በራፍ በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው ለዶይቼ ቬለ ገለጹ፡፡

ክስ ተመስርቶባቸው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዬ ደንደዓ ከትናንት በስቲያ ሰኞ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም. የዋስትና መብት ተጠብቆላቸው ከእስር እንዲለቀቁ በፌዴራሉ ሰበር ሰሚ ችሎት መወሰኑ ይታወሳል፡፡

በተወሰነላቸውም መሰረት ቤተሰቦቻቸው በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ መሰረት የሕግ ሂደቶቹን ባለፉት ሁለት ቀናት አጠናቀው አቶ ታዬ ዛሬ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር አመሻሹን 11 ሰዓት ላይ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ብለቀቁም የፀጥታ ኃይሎች የማረሚያ ቤቱ በራፍ ላይ ጠብቀው ወዳልታወቀ ስፍራ እንደወሰዱዋቸው ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡

“ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ስንመጣ ፊትለፊቱ ሁለት ፓትሮሎች ነበሩ” ያሉት ወ/ሮ ስንታየሁ “ማስክ ያደረጉ የደህንነት ሰዎች የሚመስሉ ሲቪል የለበሱና የታጠቁ አካላት ልክ አቶ ታዬ ከማረሚያ ቤቱ ወጥተው ደጅ ላይ ልንቀበለው ስንሄድበት መኪና አዘጋጅተሃል ወይ አሉትና ከዚያም አስቀድሞም እንደተጠራጠርነው ለሌላ ጉዳይ ትፈለጋለህ ብለውት ያዙት” ብለዋል፡፡

የአቶ ታዬ ባለቤት ወ/ሮ ስንታየሁ አክለው እንዳሉት ባለፈው ሰኞ የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት አቶ ታዬ እስካሁንም የዋስትና መብታቸው “በጠባብ የህግ ትርጉም ሳይጠበቅ መቆየቱን” አስረድቶ በ20 ሺህ ብር ዋስትና ክሳቸውን ከውጪ መከታተል እንዲችሉ ነበር ያለው፡፡

በዚሁ መሰረት ትናንትና የአቶ ታዬ ቤተሰቦች ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ስያቀኑ በፍርድ ቤቱ የተላለፈላቸው ትዕዛዝ የቀንና የቁጥር ስህተት ያለው በመሆኑ እንዲስተካከል በተባለው መሰረት ዛሬ ከፍርድ ቤቱ ያንኑን አስተካክለው ወደ ማረሚያ ቤት ተመልሰው ሂደቱን አጠናቀው ማረሚያ ቤቱ በፍረድ ቤቱ ትዕዛዝ መሰረት ብለቃቸውም ከወጡ በኋላ መወሰዳቸውን አሳዛን ሲሉ ገልጸውታልም፡፡

“ችሎቱ የተቻለውን ብያደርግም የምናየው ነገር በጣም ያሳዝናል” ያሉት ወ/ሮ ስንታየሁ “ደብዳቤው ታርሞ በመምጣቱ ማረሚያ ቤት ቢለቃቸውም በውሉ ሰላምታ እንኳ ሳንባባል ነው ውጪው ላይ ከመሃላችን ነጥቀው የወሰዱት” በማለት የት እንደሚወስዱዋቸውም እንዳልተነገራቸው አስረድተዋል፡፡
via Dw Amharic
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ይፍጠኑ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት 📍ደሴ ገራዶ ጡንጅት አምባ ለ5 ቀናት ብቻ የሚቆይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ  በ 120 ሽህ ብር ለሽያጭ ያቀረበው ሳይት ተጠናቋል።እናመሠግናለን‼

የተወሰነ እጣ ሽያጭ የቀራቸው ከታች የተገለፁት መሆናቸውን እናሳውቀቃለን።

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ግቢ  የንግድ ማዕከል ለአንድ አባል የሚደርሰው 2 ሱቅ እና 3 የጋራ መጠቀሚያ ያላቸው ወለሎች ለአንድ አባል 400 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና 250ሺ ግማሽ ክፍያ አማራጮች

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ 1 የንግድ ሱቅ ከ 1 ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ለ5 ቀናት፥ በሚቆይ ሙሉ ክፍያ በ 350 ሺህ ብር ወይም ግማሽ ክፍያ በ200 ሺህ ብር አሁኑኑ ይግዙ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ለተጨማሪ መረጃ  0937411111
                           0938411111
                           0914328862
                           0916895933
                           0914738879  ይደውሉ።
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ጌ ሠ ም

አዲስ መፅሃፍ በገበያ ላይ ውሏል።የመፅሃፉ ረዕስ "ከሰሜን ሠማይ ስር ጌሠም"የተሰኜ ሲሆን ደራሲው ልዑል ዩሃንስ ነው።
ደራሲው በመፅሃፉ የሽያጭ ገቢ ቤተመፅሃፍት ለመገንባት ያሰበ በመሆኑ ከመፅሃፍት መደብሮች በመግዛት ያበረታቱ።

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የቀለሜ መነሻ ጥቅል

👉ከእርሳስ አያያዝ ችሎታ ጀምሮ ልጆችን ማንበብ ፣ መፃፍ ፣ ማዳመጥ እና ማንበብ  ችሎታቸውን በተቀናጀ መልኩ በምስል ፣ በድምፅና በተግባር የሚለማመዱበት አስደናቂ ጥቅል

👉በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጀ
👉የልጆችን መማር ፍላጎት የሚያነሳሱ 68 መማሪያዎችን ግልፅ ከሆነ አጠቃቀም መመሪያ ጋር የያዘ


👉ደጋግመው የሚጠቀሙባቸው 11 መፃህፍት
👉 ባለ ድምፅ መማሪያ መነሻዬ ፓድ
👉 2 በ1 ሰሌዳ
👉 ኤሌክትሮኒክ ሰሌዳ
👉 የሰዓት መማሪያ ቦርድ
👉ከ20 በላይ ማርከሮችና ጠመኔዎች
👉 በዶ/ር ኢዮብ ማሞ ተዘጋጅቱ ለወላጆች ከመነሻዬ ከተበረከተ ስጦታ ጋር


የማህበራዊ ድረገፆቻችንን ይጎብኙ
https://linktr.ee/meneshaye

ይደውሉ 0989939393 ወይም 0930323334

አድራሻ፦ 1.ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር
               2. ፒያሳ ካንትሪ ታወር
በተጨማሪም 👉 ጀሞ ደሊና ሞል ፤ ገርጂ ከፋውንቴን ህንፃ ፊት ለፊት

#meneshaye #መነሻዬ #kidsmaths #kids #success #focus #children #education  #science #knowledge #math #maths #mathematics #concentration   #primaryeducation  #braindevelopment #kidsimagination

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ

ዶሮና የዶሮ ውጤት:-

እንቁላል፤ የስጋ ዶሮዎች፥  የእንቁላል ጣይ ዶሮዎች እና የተበለተ የዶሮ ስጋ በጥራትና በብዛት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ እንገኛለን።

የእንስሳት መኖ:-

ለእንቁላል ጣይ፤ ለስጋ ዶሮ፤ ለጫጩት፤ ለቄብና ለታዳጊ ዶሮዎች፤  ለበሬ ማድለቢያ፥  ለወተት ላም ፤ ለፍየልና በግ ማድለቢያ ጥራቱን የጠበቀ የተቀነባበረ መኖ በጥራትና በብዛት አምረተን እናከፋፍላለን

በተጨማሪ ለእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ የሚሆኑ ጥሬ እቃዎች ግብአት እኛ ጋር ይገኛሉ፡፡

በአገር አቀፍ ደረጃ በማድለብም ሆነ በማርባት በዘርፉ የተሰማራችሁ ተጠቃሚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ በመግዛት የምርቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡

ይዘዙን የፈለጉትን ምርት በጥራትና በብዛት በፈለጉበት ሰዓት እናመርታለን እናቀርባለን፡ በጥራቱና በዋጋው ይደስታሉ

📌ወኪል ለመሆን የምትፈልጉ ይምጡ አብረን እንስራ አትራፊ ይሆናሉ‼

አድራሻ፡- ወሎ ኮምቦልቻ ሽህ ሳቢር አየር ማረፊያ በሚያስኬደው አድሱ መንገድ  ድልድይ ሳይሻገሩ በአል-ሂጅራ መስጅድ ወረድ ብሎ ቦርክና ዳር ያገኙናል፡፡

ስልክ ቁጥር :- 0910097080
                        0944125879
                        0919977639
  Email: metenie1974@gmail.com
 
 መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
 

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   📲0927506650
                         📲0987133734
                         📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ቪዲዬ👇
<<ልጆቼን የማበላቸው አጣሁ ' የሚሉ አዛውንቶች፣ ' ጋሽዬ ቁራሽ የዳቦ መግዣ ስጠኝ ራበኝ ' የሚሉ አንጀት የሚበሉ በርካታ ህጻናትን ማየት በከተማችን እየተለመደ መጥቷል።>>የህ/ተ/ም/ቤት አባላት

በኑሮ ውድነቱ ጎዳና ወጥተው “ልጆቼን የማበላቸሁ አጣሁ የሚሉ አዛውንቶች እና ራበኝ የሚሉ አንጀት የሚበሉ  ህጻናት  በከተማችን ቁጥራቸው እየጨመረ ነዉ" ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ የተከበሩ አቶ አበረ አዳሙ ተናገሩ፡፡

የተከበሩ አቶ አበረ ይህን የተናገሩት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ከምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በተሰየሙበት መድረክ  ላይ ነው፡፡

‘’የሀገር ውስጥ ምርቶች ላይ የሚደረገው ያለ ምክንያት ጭማሪ የህዝቡን ኑሮ እንዲመሰቃቀል እያደረገው ነው" ያሉት የተከበሩ አቶ አበረ "ይህን ለመፍታት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ምን እየሰራ ነው?’’ ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

በመስሪያ ቤቱ የሚወሰዱ እርምጃዎችም ምን ውጤት አምጥተዋል? ሲሉም የምክር ቤት አባሉ ጠይቀዋል፡፡

የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር  ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ‘’የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት ባለፉት አስር ዓመታት ተወስዶ የማይታወቅ እርምጃ ወስደናል’’ ብለዋል፡፡

ሚኒስቴሩ ዋጋ ግሽበቱ ቋሚ ገቢ ያላቸው ሰዎች ላይ ጠንካራ ክንዱን እያሰረፈ መሆኑን አምኗል፡፡

ድሬዳዋን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች ያሉ 283 ህገ-ወጥ ኬላዎች አሉ እነዚህ ኬላዎች የዋጋ ንረቱ ላይ ተጽዕኖ እያሳደሩ በመሆናቸው ፓርላማው መፍትሄ እንዲሰጥ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በአንድ ቀን አሰሳ ከ120 ማደያዎች 6ቱ ብቻ አገልግሎት ሲሰጡ ተገኙ

በአዲስ አበባ አንድ ቀን በተደረገ አሰሳ ከ120 ማደያዎች ስድስቱ ብቻ አገልግሎት ሲሰጡ መገኘታቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ዛሬ በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስምንተኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ በነዳጅ የአቅርቦት እና የስርጭት ችግር መኖሩን ገልጸዋል፡፡

የሥርጭት ችግርን ለመቅረፍ የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የጠቀሱት ካሳሁን (ዶ/ር)፤  አክለውም 68 የሚሆኑ ነዳጅ ማደያዎች ነዳጅ እያላቸው የለም ሲሉ መገኘታቸውንም አብራርተዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል፡፡

ከ105 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ በመላው ሀገሪቱ እርምጃ መወሰዱንና ከዚህ ወስጥ ከአንድ ሺህ በላይ የሚሆኑት በእስራት አንዲቀጡ ተደርጓል።

መንግስት ከፍተኛ በጀት በመመደብ በሚያስገባው ነዳጅ ላይ እንዲህ ዓይነት አካሄዶች ሊቀጥሉ አይገባም ያሉት ሚኒስትሩ፤ ቁጥጥር እየተደረገ  ጠንካራ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በመዲናችን የሚገኝ አንድ በርበሬ ከባዕድ ነገር ጋር ተቀላቅሎ የሚመረትበት መጋዘን ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገልጿል‼️

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ሚካኤል ቤተክርስቲያን ጀርባ የሚገኘው ይኸው መጋዘን በህገወጥ መልኩ በርበሬን ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀል ምርት ሲመረት በቁጥጥር ስር መዋሉን ከወረዳው ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘሁት መረጃ ያመላክታል።
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ቤልጂየም‼

ቤልጂየም በሰኔ ወር 2024 የወሲብ ንግድን እንደ ማንኛውም የስራ ዘርፍ በህጋዊ መንገድ መስራት እንዲቻል ፈቅዳለች፡፡

ሀገሪቱ ዜጎች ወደ ወሲብ ንግድ ለመግባት ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ መያዝን እንደ መስፈርት ያስቀመጠች ሲሆን ህጉ መጽደቁ በድብቅ ሲሰሩ የነበሩ ግለሰቦችና ተቋማትን ማስደሰቱ ተገልጿል።

በዚህ ህግ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ ሰዎች አገልግሎቱን ለደንበኞቻቸው ለመስጠት ከተቋቋሙ ድርጅቶች እና ፈላጊዎች ጋር መዋዋል እንዲችሉ ተፈቅዶላቸዋል፡፡

ብራሰልስ አሁን ደግሞ በዚህ ስራ የተሰማሩ ዜጎች እንደ ማንኛውም ሰራተኛ የጡረታ፣ የጤና ደህንነት ክፍያ፣ ዓመታዊ እረፍት፣ የህመም እና የወሊድ ፈቃድ ማግኘት እንዲችሉ ፈቅዳለች፡፡
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በኡጋንዳ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቁጥር 28 መድረሱ ተሰማ

በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል ከሳምንታት በፊት በደረሰ የመሬት መንሸራተት ከ100 በላይ ሰዎች እስካሁን ደብዛቸዉ ጠፍቷል።

የሟቾች ቁጥር እስካሁን 28 መድረሱ የገለፀዉ የሀገሪቱ ፖሊሲ ከሟቾቹ ዉስጥ ህፃናትም ይገኙበታል ብለዋል።

የዩጋንዳ ቀይ መስቀል ማህበር የነፍስ አድን ስራዎች እየሰራ ቢሆንም የሟቾች ቁጥር ከዚህ ከፍ ሊል እንደሚችል ስጋቱን ገልፆል።

ከጥቅምት ወር ጀምሮ ሀገሪቱ ያስተናገደችዉ ከባድ ዝናብ በተለያዩ አካባቢዎች የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት መንሸራተት አስከትሏል።

አሁን አደጋዉ ባጋጠመበት አካባቢ በ ፈረንጆች 2010 የሰዎችን ህይወት የቀጠፈ ተመሳሳይ አደጋ ያጋጠመበት ነዉ ተብሏል።

የሀገሪቱ ባለስልጣናት የአካባቢውን ነዋሪ ከአደጋ ለመጠበቅ ጥረት ቢያደርግም የተሳካ አለመሆኑ ተጠቅሷል።
ዘገባዉ የ ሮይተርስ ነዉ።
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

“ቡድኑ፥ የወርቅ ማዕድን ከእጁ እንዲወጣ አይፈልጉም” ጌታቸው ረዳ

“አንድ ቅሌታም  በሚዲያ ቀርቦ እኔን የቀድሞው ፕሬዚዳንት እያለ ሲጠራኝ ነበር አሉ።እሱ ችግር የለውም፥ ፖሊስ ጋ ቀርቦ መልስ ይሰጥበታል።

የእነዚህ ሰዎች ችግር ከፊት ጀምሮ የወንጀልና የሌብነት ኔትወርካቸው እንደሚጋለጥና እንደሚጠይቁ ስለሚያውቁ የትግራይ ፖለቲካ እንዲስተካከል አይፈልጉም።

በዘረፋ የተሰማሩባቸው፥ የወርቅ  ማዕድን  ከእጃቸው እንዲወጣ አይፈልጉም።የትግራይ ፖለቲካ ተበላሽቶ የቀረው በነዚህ ሰዎች ምክንያት ነው።” ሲሉ ተደምጠዋ
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸው ተሰምቷል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡

📌የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡

📌ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው፤ 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል፡፡

📌የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት፤ በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡

📌በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡

📌በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም ሲል አል-ዐይን ዘግቧል፡፡
https://www.youtube.com/live/muK0gHHNW-0?si=bSNodwk3gxxoBg9_
https://www.youtube.com/live/muK0gHHNW-0?si=bSNodwk3gxxoBg9_

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የተሾሙት የመቐለ ከተማ  ከንቲባ ብርሃነ ገ/የሱስ ስራቸውን በይፋ ጀመሩ።

ከንቲባ ብርሃነ ገ/የሱስ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ወደ ቢሮ ሲገቡ በከተማው አመራሮች ሰራተኞች አቀባበል እንደተደረገላቸው ተሰምቷል። 

ከንቲባው ዛሬ ዝግ ሰብሰባ የሚያደርጉ ሲሆን አብረዋቸው ከሚሰሩ አካላት ጋር ስለ ቀጣይ እቅዳቸው ይወያያሉ። 

አዲሱ የመቐለ ከንቲባ ብርሃነ ገ/የሱስ በቀጣይ ስለ እቅዶቻቸው እና ስራዎቻቸውን ለሚድያ ይፋዊ መግለጫ እንደሚሰጡ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አስነብቧል።
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

አቶ ታዬ ደንደአ በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ

የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ በዋስ እንዲለቀቁ መወሰኑን ባለቤታቸው ሲንትያ አለማየሁ ተናገሩ።

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔውን ያሳለፈው ሰኞ፣ ህዳር 23/ 2017 ዓ.ም በነበረው ችሎት ነው።

ሰበር ሰሚ ችሎት የአቶ ታዬ ደንደአን ዋስትና የፈቀደው የሥር ፍርድ ቤቶች የዋስ ጥያቄያቸው ውድቅ ካደረጉ በኋላ ነው።

ፍርድ ቤቱ አቶ ታዬ ደንደአ በ20ሺህ ብር የዋስትና ገንዘብ በማስያዝ ወይም በዋስ እንዲፈቱ ብያኔ ማሳለፉን ባለቤታቸው ለቢቢሲ ዘጋቢ ገልጸዋል።

አቶ ታዬ ዛሬ ከሰዓት በኋላ አስፈላጊውን እንዲያሟሉ መጠየቃቸውን ጨምረው ባለቤታቸው ተናግረዋል።
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሠላሌ - አዲስ አበባ‼

📌ከኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ራሱን በማግለል ከኦሮሚያ ክልል ጋር የሠላም ስምምነት የተፈራረመው የጃል ሰኚ ነጋሳ ቡድን በሰላሌ በኩል ታጣቂዎቹ እንደገቡ እና እነ ጃል ሰኒም አጂስ አበባን እንደጎበኙ ከወ/ሮ አዳነች ጋር እንደተወያዩ ከመንግስታዊ ሚዲያዎች ዘገባ ተመልክተናል።
📌በጃል መሮ የሚመራው ቡደን እነዚህ መንግስት ያዘጋጃቸው እንጅ የእኛ ታጣቂዎች አይደሉም ሲል መግለጫ አውጥቷል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር በመጪው ሰኔ ወር 21 ባቡሮች በተጨማሪነት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ እንደሚያደርቅ ዛሬ አስታውቋል፡፡  ከሰሞኑ 100% የታሪፍ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ከማረሚያ ቤት አመለጡ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀዲያ ዞን የቀድሞ ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ ሀላፊ የነበሩት አቶ ጥላሁን ሞላ ሥልጣንን ያለ አግባብ በመጠቀም ወንጀል ተጠርጥረዉ በህግ ጥላ ስር ውለው በፖሊስ ምርመራ እየተጣራባቸዉ ካለበት ፖሊስ ጣቢያ ማምለጣቸው ተገለጸ፡፡

አቶ ጥላሁን ሞላ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ከታሰሩበት ከሀዲያ ዞን ፖሊስ መምሪያ ከእስረኛ ማቆያ ህዳር 08 ቀን 2017 ዓ.ም በግምት ከምሽቱ 2 ሰዓት አከባቢ አምልጠው መጥፋታቸውን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።

በእለቱ የጥበቃ ተረኛ ፖሊስ አባሎችም በቁጥጥር ስር በማድረግ በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል ብሏል።

የሀዲያ ዞን ፖሊስ አዛዥ ዋ/ኢ/ር ተሾመ ባቲሶ ማንም ከህግ የሚያመልጥ እንደሌለ በመግለጽ ጥፋተኛ እና በወንጀል የሚጠረጠር ሁሉ በህግ እንዲጠየቅ ለማድረግ ፖሊስ ብርቱ ክትትል ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

የተጠርጣሪውን ለመያዝ ፖሊስ የቅርብ የሚባሉ ሰዎችንም እየመረመረ እንደሚገኝና እስካሁን ግን ምንም የተገኘ ፍንጭ እንደሌለም አዲስ አስነብቧል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሰኞ ዕለት በፍ/ቤት የዋስትና መብታቸው የተከበረላቸው አቶ ታየ ደንዳ ከማረሚያ ቤት እንዳልተፈቱ ታውቋል።

በፍርድ ቤቱ ዉሳኔ መሠረት ሰኞ  ከሰዓት ከእስር መዉጣት የነበረባባቸዉ አቶ ታዬ ደንዳ ከእስር ሳይለቀቁ መቅረታቸው ተሰምቷል።

የአቶ ታየ ቤተሰቦች እስረኛው እንዲለቀቁ  የሚያስችላቸውን ሙሉ ሂደት አሞልተዉ ቢቀርቡም ተከሳሹን ያሰረዉ ማረሚያ ቤት ግን አቶ ታየ  እንዲፈቱ ትእዛዝ የተሰጠበት ደብዳቤ የቀን ስህተት ስላለበት አይፈቱም በሚል ምላሺ እንደተሰጠ ተነግሯል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ቴሌግራም የህጻናት ወሲባዊ ይዘቶች እንዳይሰራጩ ከሚቆጣጠረው አለማቀፍ ኩባንያ ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ።

ታዋቂው የመልዕክት መለዋወጫ ለአመታት ሲቀርብለት የነበረውን ጥያቄ ተቀብሎ "ኢንተርኔት ዋች ፋውንዴሽን" ከተሰኘው ተቋም ጋር ለመስራት መስማማቱን አስታውቋል።
"አይደብሊውኤፍ" የህጻናት ወሲባዊ ቪዲዮዎች እና ምስሎችን የሚለይና እንዳይሰራጩ የሚያፍግድ ስርአት ያለው ሲሆን፥ ከተለያዩ የኦንላይን አገልግሎት ከሚሰጡ ተቋማት ጋር ይሰራል።

ከ950 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚ ያለው ቴሌግራም ቅድሚያ ለደንበኞቼ ግላዊ ነጻነትና ደህንነት እሰጣለሁ በሚል እንደ "አይደብሊውኤፍ" ካሉ ተቋማት ሲቀርቡለት የነበሩ ጥያቄዎችን ውድቅ አድርጓል።

መተግበሪያው የበዛ ነጻነት መስጠቱ የህጻናት ወሲባዊ ይዘቶች በፍጥነት እንዲሰራጩ አድርጓል፤ የወንጀለኞችና የእጽ አዘዋዋሪዎች መደበቂያ እንዲሆን ምክንያት ሆኗል የሚሉ ክሶችም ሲቀርቡበት መቆየቱን ቢቢሲ በዘገባው አስታውሷል።

መስራቹና ዋና ስራ አስፈጻሚው ፓቨል ዱሮቭ በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ በቁጥጥር ስር ውሎ ክሶች ከተመሰረቱበት በኋላ ግን የተለያዩ ማሻሻያዎችን ለማድረግ ተገዷል።

የህጻናት ወሲባዊ ይዘቶች ስርጭትን የሚያግደው ተቋም "ኢንተርኔት ዋች ፋውንዴሽን" የቴሌግራም ውሳኔ ጥሩ ጅምር ቢሆንም "ገና ረጅም ጉዞ አለው" ሲል ገልጿል።
የቴሌግራም ጊዜያዊ ስራ አስፈጻሚ ደሬክ ሂል መተግበሪያው "አይደብሊውኤፍ"ን በመቀላቀሉ የህጻናት ወሲባዊ ይዘቶች እንዳይጋሩ ያደርጋል ብለዋል።

የቴሌግራም ባለቤት ፓቨል ዱሮቭ በነሃሴ ወር ከፓሪስ በስተሰሜን በአውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በቁጥጥር ስር ሲውል መተግበሪያው የህጻናት ወሲባዊ ይዘቶች እና የእጽ ዝውውር ማከናወኛ ሆኗል በሚል ለሚቀርቡ ክሶች ምላሽ አይሰጥም፤ ከህግ አስከባሪዎች ጋርም አይተባበርም ሲል ተወቅሷል።

የፈረንሳይ ዳኞች የ40 አመቱ ዱሮቭ ከሀገሪቱ እንዳይወጣ ማገዳቸውን ተከትሎ ቴሌግራም ለአመታት ጠንካራ አቋም ይዞባቸው ከነበሩ ጉዳዮች ሸርተት ብሏል።

የመልዕክት መለዋወጫ መተግበሪያው በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን ስልክ ቁጥር ለህግ አካላት አሳልፎ ለመስጠት ተስማምቷል።

በቅርብ ርቀት የሚገኙ ሰዎችን የሚጠቁመው "ፒፕል ኒርባይ" የተሰኘ ፊቸሩንም የመረጃ መንታፊዎች ኢላማ ይሆናል በሚል ማስወገዱ ይታወሳል።

መተግበሪያው ከመርሁ ውጪ የሆኑ ምን ያህል ይዘቶችን እንዳስወገደ የሚጠቁም ሪፖርትንም በየጊዜው ለማቅረብ ከስምምነት ላይ ደርሷል።
ቴሌግራም የአለማቀፉ የህጻናት ወሲባዊ ይዘቶች ተቆጣጣሪ ተቋም አባል ከመሆኑ በፊት በየወሩ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ይዘቶችን በራሱ ስርአት አማካኝነት ለይቶ ሲያስወግድ መቆየቱን በመጥቀስ "አይደብሊውኤፍ"ን መቀላቀሉ ይህንኑ ጥረቱን እንደሚያግዝ ገልጿል።

"ትችት የበዛበትን ቴሌግራም ወደቀደመ ክብሩ እንመልሰዋለን" የሚሉት መስራቹና ስራ አሰፈጻሚው ፓቨል ዱሮቭ እየተደረጉ የሚገኙ ማሻሻያዎች የሚነሱትን ቅሬታዎች እንደሚቀርፉ ያምናሉ።(አልዓይን)
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሸዋሮቢት ከተማ ዙሪያ ከማለዳ ጀምሮ የተኩስ ድምፅ እየተሰማ በመሆኑ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ጉዞ የምታደርጉ መንገደኞች ሰለ ዋናው መስመር ደህንነት እያረጋገጣችሁ ቢሆን ይመከራል።

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

የቡድን መሪው ጉቦ በመቀበል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡

በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቅንጫፍ ጽህፈት ቤት የይዞታ ማስተካከል ቡድን መሪ መረጃ በማጉደል እና ጉቦ በመጠየቅ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ፡፡

አሸብር አበባው የተባለው ግለሰብ መረጃ በማጉደል፣ሥልጣንን ያለአግባብ በመገልገል እና ጉቦ በመቀበል ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገልጿል፡፡

ተጠርጣሪው የወ/ሮ ሙሉ ካህሺን ሕጋዊ ወኪል የሆኑት አቶ ደራራ ዲንሳ ኢረና በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የሚገኝ የቦታ ይዞታቸው በመሬት ይዞታ ምዝገባ ኤጀንሲ እንዲረጋገጥላቸው ለቅንጫፍ ጽህፈት ቤቱ አመልክተው፤ተጠርጣሪው የማይገባ ጥቅም በመፈለግ ከአመልካች ማኅደር ላይ መረጃ በማጉደል እና ጉዳያቸውን በማጓተት ሲያጉላላቸው ከቆየ በኋላ መረጃውን አሟልቶ ወደሚመለከተው አካል ለመላክ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ጉቦ መጠየቁን የምርመራ ቡድን ደርሶበታል፡፡

ባለጉዳዩ የተጠቁትን ገንዘብ ወደ ተጠርጣሪው የባንክ ሂሳብ ነሐሴ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ያስገቡ መሆናቸውን ሕዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ለምርመራ ቡድኑ ጥቆማ አቅርበው ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር ሊውል መቻሉን የፌራል ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡

የምርመራ ቡድኑ የተጠርጣሪውን የእምነት ክህደት ቃል በመቀበል፣ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በማሰባሰብ ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆ የ10 ቀን የምርመራ ማጣሪያ እስከ ሕዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት መፍቀዱ ተገልጿል፡፡
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በቀሪዎቹ ላይ ፍጠኑ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት 📍ደሴ ገራዶ ጡንጅት አምባ ለ5 ቀናት ብቻ የሚቆይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ  በ 120 ሽህ ብር ለሽያጭ ያቀረበው ሳይት ተጠናቋል።እናመሠግናለን‼

የተወሰነ እጣ ሽያጭ የቀራቸው ከታች የተገለፁት መሆናቸውን እናሳውቀቃለን።

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ግቢ  የንግድ ማዕከል ለአንድ አባል የሚደርሰው 2 ሱቅ እና 3 የጋራ መጠቀሚያ ያላቸው ወለሎች ለአንድ አባል 400 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና 250ሺ ግማሽ ክፍያ አማራጮች

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ 1 የንግድ ሱቅ ከ 1 ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ለ5 ቀናት፥ በሚቆይ ሙሉ ክፍያ በ 350 ሺህ ብር ወይም ግማሽ ክፍያ በ200 ሺህ ብር አሁኑኑ ይግዙ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ለተጨማሪ መረጃ  0937411111
                           0938411111
                           0914328862
                           0916895933
                           0914738879  ይደውሉ።
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ

ዶሮና የዶሮ ውጤት:-

እንቁላል፤ የስጋ ዶሮዎች፥  የእንቁላል ጣይ ዶሮዎች እና የተበለተ የዶሮ ስጋ በጥራትና በብዛት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ እንገኛለን።

የእንስሳት መኖ:-

ለእንቁላል ጣይ፤ ለስጋ ዶሮ፤ ለጫጩት፤ ለቄብና ለታዳጊ ዶሮዎች፤  ለበሬ ማድለቢያ፥  ለወተት ላም ፤ ለፍየልና በግ ማድለቢያ ጥራቱን የጠበቀ የተቀነባበረ መኖ በጥራትና በብዛት አምረተን እናከፋፍላለን

በተጨማሪ ለእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ የሚሆኑ ጥሬ እቃዎች ግብአት እኛ ጋር ይገኛሉ፡፡

በአገር አቀፍ ደረጃ በማድለብም ሆነ በማርባት በዘርፉ የተሰማራችሁ ተጠቃሚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ በመግዛት የምርቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡

ይዘዙን የፈለጉትን ምርት በጥራትና በብዛት በፈለጉበት ሰዓት እናመርታለን እናቀርባለን፡ በጥራቱና በዋጋው ይደስታሉ

📌ወኪል ለመሆን የምትፈልጉ ይምጡ አብረን እንስራ አትራፊ ይሆናሉ‼

አድራሻ፡- ወሎ ኮምቦልቻ ሽህ ሳቢር አየር ማረፊያ በሚያስኬደው አድሱ መንገድ  ድልድይ ሳይሻገሩ በአል-ሂጅራ መስጅድ ወረድ ብሎ ቦርክና ዳር ያገኙናል፡፡

ስልክ ቁጥር :- 0910097080
                        0944125879
                        0919977639
  Email: metenie1974@gmail.com
 
 መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
 

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   📲0927506650
                         📲0987133734
                         📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ሂሳብ የአለም ቋንቋ ነው!
ይህን ጥቅል በመሸመት ልጆዎን ከአለም ጋር ያስተዋዉቁ።

👉 እስከ 10 አመት ላሉ ልጆች የቀረበ
👉 ቁጥሮችን ከመለየት ጀምሮ ሂሳብን በጨዋታ መልክ የሚማሩበት
👉 የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል ስሌቶች በተግባር የሚማሩበት
👉 ሂሳብን ከእለት ተእለት ህይወታቸው ጋር የሚያዋህዱበት

👉 ከ 200 በላይ የቁጥር መለማመጃዎችን የያዘ
👉 50 ሂሳባዊ ጨዋታዎች ያሉት
👉 በምስል የተደገፈ ግልፅ ማኑዋል ያለው
👉 አጨዋወቱን የሚያሳይ የቪዲዮ መተግበሪያ

የማህበራዊ ድረገፆቻችንን ይጎብኙ
https://linktr.ee/meneshaye

ይደውሉ 0989939393 ወይም 0930323334

አድራሻ፦ 1.ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር
               2. ፒያሳ ካንትሪ ታወር
በተጨማሪም 👉 ጀሞ ደሊና ሞል ፤ ገርጂ ከፋውንቴን ህንፃ ፊት ለፊት

#meneshaye #መነሻዬ #kidsmaths #kids #success #focus #children #education  #science #knowledge #math #maths #mathematics #concentration   #primaryeducation  #braindevelopment #kidsimagination

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ይፍጠኑ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት 📍ደሴ ገራዶ ጡንጅት አምባ ለ5 ቀናት ብቻ የሚቆይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ  በ 120 ሽህ ብር ለሽያጭ ያቀረበው ሳይት ተጠናቋል።እናመሠግናለን‼

የተወሰነ እጣ ሽያጭ የቀራቸው ከታች የተገለፁት መሆናቸውን እናሳውቀቃለን።

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ግቢ  የንግድ ማዕከል ለአንድ አባል የሚደርሰው 2 ሱቅ እና 3 የጋራ መጠቀሚያ ያላቸው ወለሎች ለአንድ አባል 400 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና 250ሺ ግማሽ ክፍያ አማራጮች

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ 1 የንግድ ሱቅ ከ 1 ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ለ5 ቀናት፥ በሚቆይ ሙሉ ክፍያ በ 350 ሺህ ብር ወይም ግማሽ ክፍያ በ200 ሺህ ብር አሁኑኑ ይግዙ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ለተጨማሪ መረጃ  0937411111
                           0938411111
                           0914328862
                           0916895933
                           0914738879  ይደውሉ።
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኑ‼

በቅርቡ ከሠላም ሚንስትርነት የተነሱት አቶ ብናልፍ አንዱአለም አምባሳደርነት ሹመት እንደተሠጣቸው ታውቋል።ቀጣይ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር እንየሚሆኑ መንግስታዊ ምንጮች አመልክተዋል።
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

በቀሪዎቹ ላይ ፍጠኑ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት 📍ደሴ ገራዶ ጡንጅት አምባ ለ5 ቀናት ብቻ የሚቆይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ  በ 120 ሽህ ብር ለሽያጭ ያቀረበው ሳይት ተጠናቋል።እናመሠግናለን‼

የተወሰነ እጣ ሽያጭ የቀራቸው ከታች የተገለፁት መሆናቸውን እናሳውቀቃለን።

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ግቢ  የንግድ ማዕከል ለአንድ አባል የሚደርሰው 2 ሱቅ እና 3 የጋራ መጠቀሚያ ያላቸው ወለሎች ለአንድ አባል 400 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና 250ሺ ግማሽ ክፍያ አማራጮች

📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ 1 የንግድ ሱቅ ከ 1 ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ለ5 ቀናት፥ በሚቆይ ሙሉ ክፍያ በ 350 ሺህ ብር ወይም ግማሽ ክፍያ በ200 ሺህ ብር አሁኑኑ ይግዙ‼

ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ለተጨማሪ መረጃ  0937411111
                           0938411111
                           0914328862
                           0916895933
                           0914738879  ይደውሉ።
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0

Читать полностью…

Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ

አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   📲0927506650
                         📲0987133734
                         📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0

Читать полностью…
Subscribe to a channel