እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
👉"ከእኛ ክፋት የተነሳ ነው መከራ እየመጣብን ነው በዚህም በሀጥያታችን ፈጣሪያችንን አስቆጥተናል" አቡነ ማቲያስ
👉"ከእኩይ ስራችን መመለስ አለብን ከቃል ባለፈ የሰው ልጅ በሰራው ነው ለሰላም በተግባር ዘብ መቆም ይገባናል"ሐጅ ኢብራሂም
👉"ሰላም ትልቁ ጸጋ ነው " ብፁዕ ካርዲናል
👉"የምንሰብከው ወንጌል የሰላም ነው"ቄስ ደረጀ
በኢትዮጵያ የሲቪል እና የሙያ ማኅበራት ም/ቤት(ኮንግረስ) አዘጋጅነት ልዩ የጸሎት እና የሰላም ጥሪ አገራዊ ጉባኤ የተደረገ ሲሆን በየአቅጣጫው የሚታየው ግጭት እንዲቆም "ሰላም ለሀገራችን፤ ሰላም ለህዝባችን!!" ይሆን ዘንድ የየሃይማኖቱ አባቶች ለኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም ጥሪ እና መልእክት በዛሬው እለት አስተላልፈዋል።
📌በመድረኩም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ሊቀጳጳሳት ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሀይማኖት ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት " ከእኛ ክፋት የተነሳ ነው መከራ እየመጣብን ነው በዚህም በሀጥያታችን ፈጣሪያችንን አስቆጥተናል ያሉ ሲሆን በዚህም እግዚአብሔርን በማሳዘናችን በቀጣይ የካቲት 3 እስከ 5 ድረስ በሚቆየው ጾመ ነነዌ በንሰሀ በመመለስ ከልብ ይቅርታ በመጠየቅ እና ከክፉ ተግባር መታቀብ" እንደሚያሻ መልዕክት አስተላልፈዋል።
📌የክብር ዶክተር ሸይክ ሐጂ ኢብራም ቱፋ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት እና የዑለማዎች ምክር ቤት ሰብሳቢ፤ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በመወከል ባስተላለፉት መልዕክት " ከእኩይ ስራችን መመለስ አለብን ከቃል ባለፈ የሰው ልጅ በሰራው ነው ለሰላም በተግባር ዘብ መቆም ይገባናል ብለዋል።
📌ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ እየሱስ ሊቀጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጳጳሳት ጉባኤ ፕሬዝዳንት በበኩላቸው ባስተላለፉት መልዕክት
ሰላም ትልቁ ጸጋ ነው የክርስትና እምነት የገባው በሰላም ነው የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
📌ቄስ ደረጀ ጀምበሩ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የምንሰብከው ወንጌል የሰላም ነው ስለዚህ ሰላምን አብዝተን ልንፈልግ እና ልንከታተል ይገባል ብለዋል።
የሀይማኖት አባቶቹ ከሰላም ጥሪ ባለፈ እንደየ እምነታቸው ለፈጣሪያችን ስለ ሰላም በጸሎታቸው ተማጽነዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
ዩኒቨርሲቲው ወሰነ‼
የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ዋርድ በቅርቡ በተገደለው ዶ/ር አንዱአለም ስም እንዲሰየምና ሃውልት እንዲቆምለት ዩኒቨርሲቲው ወሰነ
የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት፤ የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ዋርድ በቅርቡ በተገደለው ዶ/ር አንዱ አለም ስም እንዲሰየምና በሆስፒታሉ ግቢ ሓውልት እንዲቆምለት ወሰነ። በግድያው ላይም ጥልቅ ምርመራ እንዲደረግ እና እጃቸው ያለበት አካላት በአፋጣኝ ለህግ እንዲቀርቡ እንዲደረግ ጠይቋል።
ዩኒቨርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ የ37 አመቱ ዶ/ር አንዱአለም የቀረቡለትን በርካታ ዓለምአቀፍ የስራ ቅጥር ግብዣዎች ባለመቀበል ወገኑን ለማገልገል ቆርጦ የነበረ ባለሙያ መሆኑን ገልጿል።
ዶ/ር እንዱአለም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪክ “የመጀመሪያውን ቀዶ ጥገና ስራ መስራቱን” የገለጸው ዩኒቨርሲቲው እስከ ህልፈቱ ድረስ ሆስፒታሉ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ እንደነበርም አስረድቷል።
--------_---------__---------
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
ይህ ሁሉ ሠልፍ ጥቁር አምበሳ ሆስፒታል ነው።
📌ወደ ውጭ የሚሄዱ ዜጎች የወባ ክትባት ለማግኘት የሚደረግ ትንቅንቅ ነው ከሌሊት እስከ ምሽት የሚቀጥል እንደሆነ ባለጉዳዮቹ ጠቁመዋል።
📌ወደ ውስጥ ለመግባት ከ1000-1500 በተናጠል በር ላይ እናስተባብራለን ለሚሉና ለጥበቃዎች እንደሚያስከፍሏቸው ተናግረዋል።
https://youtu.be/ZuouPy9ZPGg
https://youtu.be/ZuouPy9ZPGg
https://youtu.be/ZuouPy9ZPGg
https://youtu.be/ZuouPy9ZPGg
ሜክሲኮ 10 ሺህ ወታደሮቿን በአሜሪካ አዋሳኝ ድንበር ላይ አሰማራች
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታሪፍ ዛቻን ተከትሎ ሜክሲኮ 10 ሺህ ወታደሮችን በዩናይትድ ስቴትስ አዋሳኝ ድንበር ላይ ማሰማራቷን አስታወቀች፡፡
የሜክሲኮ ፕሬዚዳንት ክላውዲያ ሼንቦም ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን ተክትሎ የሀገሪቱ ብሄራዊ ጦር አባላት ከአሜሪካዋ ቴክሳስ ግዛት ጋር በሚዋሰኑት ሱዳድ ጁዋሬዝና ኢል ፓሶ በተሰኙ አካባቢዎች መስፈራቸው ተገልጿል፡፡
ዛሬ ጠዋት ላይም ጭንበል የለበሱና የታጠቁ ከ1 ሺህ 650 በላይ የሜክሲኮ ብሄራዊ ጦር አባላት በድንብር አካባቢ በመስፈር በአካባቢው ቅኝት ሲያደርጉ መታየታቸው ነው የተገለጸው፡፡
ሜክሲኮ ወታደሮቿን ለማስፈር የወሰነችው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሜክሲኮ ምርቶች ላይ ከበደ ያለ ታሪፍ እንደሚጥሉ መናገራቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡
ወታደሮቹ በዋናነት በሜክሲኮ እና አሜሪካ ድንበር የሚደረጉ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን የሚቆጣጠሩ ሲሆን÷ በተጓዳኝ ከአሜሪካ መንግስት የሚሰነዘርባቸውን ማንኛውም ጫና ለመመከት እንደሚሰሩ መጠቀሱን ቲ አር ቲ ዘግቧል፡፡
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
የመጀመሪያዎቹ ወንጀለኛ ናቸው የተባሉ ሰደተኞች ጎንታናሞ ገቡ
የቬንዜዎላ ዜግነት ያላቸው ሰደተኞች ናቸው ጎንታናሞ የገቡት ተብሏል።
በመጀመሪያው ዙር 10 የሚደርሱ ስደተኞች ጎንታናሞ ቤይ ገብተዋል።
ትራምኘ ሰደተኞችን ወደ ጎንታናሞ የማዛወር ተግባሩን በይፍ ጀምረዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
ህውሃት ቀዳሚ ተግባሬ የትግራይ ህዝብ ወደ መደበኛ ህገመንግስታዊ ስርዓት መመለስ ነው ሲል ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
📌ለጠቅላይ ሚንስትሩ ሰሞንኛ መግለጫ የተሰጠ ምላሽ ነው ተብሏል።
በደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ቡድን የትግራይ ህዝብ እና የትግራይ ልሂቃን ቀዳሚ ምርጫው ሰላም ነው ሲል ትላንት ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ ጠ/ሚኒስት አብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።
ህወሓት የጠ/ሚኒስትሩን ጥሪ ተከትሎ ትላንት ጥር 28 ቀን መግለጫ ያወጣ ሲሆን በመግለጫውም የትግራይ ህዝብ ቀዳሚ ምርጫ ሰላም ነው ብሏል፤ የትግራይ ህዝብን የሰላም ምኞት አውን ለማድረግ ሁሉመ ገንቢ ሚና ይጫወት ሲል ጠይቋል፤ ከማንኛውም አካል ጋር በሰላም ዙሪያ ለመስራት ዝግጁ ነኝ ሲል አስታውቋል።
ህወሓት በመግለጫው ባለፉት መቶ አመታት የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ጦርነቶች “ህልውናውን ለማረጋገጥ እና ለጭቆና አጅ አልሰጥ በማለት ነው” ሲል በመግለጽ “የትግራይ ህዝብ ያደረጋቸው ተጋድሎዎች ያኮሩታል እንጂ አያስቆጩትም” ብሏል።
የህዝቡ የሰላም ምኞት ዕውን እንዲሆን የሚመለከታቸው ሁሉ ገንቢ ግንኙነት ላይ የተመሰረተ ትብብር እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናቀርባለን ብሏል። አሁንም ቢሆን እንደተለመደው የትግራይ ህዝብ ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት በተለያዩ መንገዶች እያስመሰከረ ነው።
ለሰላም ካለው ፍላጎት የተነሳ የዘር ማጥፋት ጦርነትን ለማስቆም የፕሪቶሪያን ስምምነት ተቀብሎ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንዲሆን ጥሪ ያቀርባል ብሏል። ምንም እንኳን የፕሪቶሪያ ስምምነት የትግራይን ህዝብ ሙሉ ደህንነት የማያረጋግጥ ቢሆንም፣ እያንዳንዱ የትግራይ ህዝብ ስምምነቱን የማስፈጸም ተግባር ሰላምና መተማመንን እየፈጠረ ተጠቃሚ እንዲሆን አላስፈላጊ ዋጋ እየከፈሉ ቢሆንም ነገር ግን ታሪክ እራሱን ደግሟል እና የፕሪቶሪያ ስምምነት ተግባራዊ መሆን አልቻለም። የትግራይ ህዝብ ዋና ዋና ጥያቄዎች እና በፕሪቶሪያ ስምምነት ላይ የተቀመጡት ጉዳዮች አፈፃፀማቸው በመዘግየቱ ዋጋ እየከፈለ ነው።
ህወሀት የትግራይን ህዝብ ጥቅም የሚያረጋግጥ የሰላም ጥሪ ሁሌም ይመኝ ነበር። ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ የተሻለ ደረጃ ላይ መድረስ እና የትግራይን ህዝብ ተጠቃሚ ማድረግ የትግሉ ዋና ምሰሶ ነው። ሰላማችንን እና ዘላቂነቱን ለማረጋገጥ እየሰራን ነው። እያንዳንዱ የሰላም ጥሪ እንዳይስተጓጎል በጥንቃቄ እንሰራለን። የትግራይ ህዝብ በትግላቸው ያመጣው የፕሪቶሪያ ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን እንሰራለን።
ስለሆነም ከወራሪ ሃይሎች ያልተላቀቁ ዜጎች ተፈተውና የተፈናቀሉ ወገኖች ወደ ቤታቸው ይመለሱ። የትግራይ መሬት ሉዓላዊነት ይመለስ; ለትግራይ ሰላም ቀጣይነት በትግራይ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸሙ አካላት ተጠያቂ መሆን አለባቸው።
ትግራይ ወደ መደበኛ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት መመለስ የትግራይ ሕዝብ ፍላጎትና የህወሓት ዋነኛ መርህ ነው። ትላንትም ዛሬም ነገም ከሁሉም የሰላም ሃይሎች ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናችንን ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን"ሲል ገልጿል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
በአማራ ክልል አብዛኞቹ ትምህርት ቤቶች ከደረጃ በታች ናቸዉ መባሉን ሰምናል።
በክልሉ 86.5 በመቶ ትምህርት ቤቶች ናቸው ከደረጃ በታች መሆናቸዉ የተገለፀው። የተካሄዱና እየተካሄዱ ያሉ ጦርነቶች ለትምህርት ተቋማት መጎዳት ምክንያት ናቸዉም ተብሏል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
የትግራይ ተወላጆች ሰልፍ በአዲስ አበባ‼
ምርጫችን ሠላም ነው" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል።
በመዲናዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ለሠላም ያላቸውን ድጋፍ እና ቁርጠኝነት የሚገልጽ ሰልፍ ነው ያካሄዱት።
ነዋሪዎቹ ለትግራይ ልማት እንጂ ዳግም ጦርነት አያስፈልግም፤ በክልሉ ያለውን ሠላማዊ እንቅሥቃሴ እና መሠል ሥራዎች በማሥተጓጎል የሚገኝ ጥቅም የለም የሚሉ እና ሌሎች መልዕክቶችን አስተላልፈዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
"አዲስ አበባንና ዙሪያዋ በፀረ-ድሮን ቴክኖሎጂ ታጥሯል። "ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት
📌አገልግሎቱ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ድሮን ያለ ፈቃድ ማብረር አይቻልም ብሏል።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የሚደረግ የድሮን እና ሌሎች በራሪ አካላት አጠቃቀምን በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል።
መግለጫው ላይ በሥራ ምክንያት ድሮኖች መጠቀም አስፈላጊ ከሆነ ጠያቂው አካል የበረራውን ዓላማ፣ የሚበርበትን ቦታ፣ የድሮኑን አይነት እና የሞዴል ቁጥር በመጥቀስ አስቀድሞ አገልግሎት መሥሪያ ቤቱን መጠየቅ እና ፈቃድ ማግኘት ያስፈልጋል ሲል አሳውቋል።
ይህ ሳይሆን ቀርቶ በዘፈቀደ የሚኒሱ እና የሚበሩ ድሮኖች ካሉ ተቋሙ አዲስ አበባንና ዙሪያዋን በጸረ-ድሮን ቴክኖሎጂ ያጠረ በመሆኑ በእነዚህ ቴክኖሎጂዎች በመጠቀም በማንኛውም ጊዜ ድሮኖቹን ከአየር ላይ በመለየት፣ በመጥለፍ እና ወደ አስፈላጊው ቦታ በማሳረፍ እንዲሁም የድሮን አብራሪዎቹን በቁጥጥር ስር በማዋል ተጠያቂነት የሚያረጋግጥ መሆኑን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በመግለጫ አመልክቷል፡፡
ከሥራ ጋር በተያያዘ ድሮኖችን መጠቀም የሚፈልግ ማንኛውም አካል በ+251 983 00 02 98 እና +251 983 00 04 01 ስልክ ቁጥሮች በመደወል ተጨማሪ ማብራሪያ ማግኘት እንደሚችል በመግለጫው አሳስቧል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
📌ሞክሩቱ‼
ፕሮጀክት 1️⃣
/channel/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=yUVkpXex
📌የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት አዲስ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።በቴሌግራም ኮይን መስሪያ ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ start ብሎ መጀር ይቻላል።
👇ፕሮጀክት 2️⃣👇👇
/channel/sigmatonbot/app?startapp=ref_8eafct
📌ADS.
መስራት ለምትፈልጉ Stars በቅርቡ ይፋ የሆነ አሪፍ ፕሮጀክት ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ Start በማለት ካሁኑ ስሩ❗
👇👇ፕሮጀክት 3️⃣👇👇
/channel/Stars_MeBot/stars?startapp=507730493
በግማሽ ቅድመ ክፍያ አማራጮች እና ቀሪውን በረጅም ጊዜ የአከፋፈል ስርአት አመቻችተን ስንመጣ በላቀ ደስታ ነው።
ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ሱቅ ከ150 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉1ኛ :ገራዶ መናኸሪያ 1ሱቅ በግል 9 የህንጻ ወለሎች የጋራ ገቢ ያለው በ150 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ
👉2ኛ. 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ መኖሪያ አፓርታማ 1 ፍሎር የጋራ ገቢ እንዲሁም የጋራ 10 ስቱዲዮወችን ጨምሮ በ 100 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ።
👇3ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች 9 ወለሎች በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ ማእከል በ 250 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ።
ይህ እድል የተሰጠው ለጥቂት እጣወች ብቻ ስለሆነ ቀድመው የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼
አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት
ስልክ 0937411111
0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0
አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት
የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች
➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:-አዲስ አበባ አየር ጤና
ስልክ ቁጥር 📲0927506650
📲0987133734
📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0
መርከዝ አል-ጉረባዕ የቁርአን ንባብና ሒፍዝ ማዕከል
በዚህ ቻናል የሚቀርቡት ትምህርቶች :-
✍️የተለያዩ የተጅዊድ ህግጋቶች ፣
✍️ የፊቅህና የዓቂዳ ግንዛቤ ማስጨበጫ ፁሁፎች
እንዲሁም ቀልብን የሚያለዝቡ ዲናዊ ነጥቦች ይዳሰሱበታል።
ለኢስላማዊ ትምህርቶች ቻናሉን ይቀላቀሉ።
👇👇👇
/channel/MerkezAlGurebaOnilineQuranicEduc
🚫ጢቂት ሱቆች ብቻ ቀሩ!!!
አድዋ 00 ሙዚየም ፊትለፊት ወይም ሀገር ፍቅር ቲያትር አጠገብ ድጋሚ የማይገኝ ዕድል 4700 ካሬ ላይ ያረፈ G+5 ግዙፍ የንግድ ሞል ሱቆችን ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ እየሸጥን እንገኛለን።
ቴምር ሪልስቴት ጋር ሲመጡ ግን 900,000 ብር ቅድመ ክፉያ አዋጭ ሱቅ መግዛት ይችላል!
በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉት በ 18 ወር የሚያልቅ...ያውም በወር ከ 80,000 ብር ጀምሮ ገቢ የሚያስገኝ ሱቅ በመሀል ፒያሳ
ከ20 ካሬ ጀምሮ እስከ የሚፈልጉት ካሬ ድረስ ሱቆች አሉን
ይምጡ እና ትርፋማ ኢንቨስትመንት ላይ ጥሪትዎን ያውሉ!
ለበለጠ መረጃ ፦ በ 0942996771
አዲስ አበባ የመንግስት አገልግሎቶችን በውል ለ3ተኛ ወገን ለማስራት የታቀደበት ደንብ ዛሬ ፀድቋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ተኛ አመት 7ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
በዚህም መሰረት፤
📌1ኛ በከተማዉ አስተዳደር በጀት ተመድቦላቸዉ የተገነቡ እና በመጠናቀቅ ያሉትን አዳዲስ ሆስፒታሎችን ዘመኑን በዋጀ ህክምና መሳሪያ ለማሟላት እና አለም አቀፍ ደረጃን የሚያሟላ አገልግሎት መስጠት ያስችላቸው ዘንድ በዘርፉ ትልቅ ልምድ ካከበቱ የግል ሴክተር ጋር በአጋርነት ለመስራት ዉሳኔ አሳልፏል።
📌2ኛ አንዳንድ የመንግስት አገልግሎቶችን በውል ለ3ተኛ ወገን ለማስራት የወጣውን ረቂቅ ደንብ መርምሮ በማየት ካቢኔዉ አፅድቋል።
📌3ኛ የተለያዩ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ላላቸው እና ተኪ ምርቶችን ለሚያመርቱ ኢንዲስትሪዎች ባቀረቡት የማስፋፊያ ቦታ ጥያቄዎች ላይ በጥልቀት በመወያየት እና የአተገባበር አቅጣጫ በማስቀመጥ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።
📌4ኛ የኮሪደር ልማት ውጤት ከሆኑት ሥራዎች አንዱ የብዙሀን ትራንስፖርት መሠረተ ልማት ችግሮች የሚያቃልል እና የትራፊክ ፍስቱን የሚያሻሽለው የብስክሌት መጋራት አገልግሎት እና የብስክሌት መስመር አጠቃቀም ደንብን በመመርመር ማፅደቁን የከንቲባ ፅ/ቤት መረጃ ያመለክታል።
------_---------__---------
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
📌ሞክሩቱ‼
ፕሮጀክት 1️⃣
/channel/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=yUVkpXex
📌የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት አዲስ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።በቴሌግራም ኮይን መስሪያ ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ start ብሎ መጀር ይቻላል።
👇ፕሮጀክት 2️⃣👇👇
/channel/sigmatonbot/app?startapp=ref_8eafct
📌ADS.
መስራት ለምትፈልጉ Stars በቅርቡ ይፋ የሆነ አሪፍ ፕሮጀክት ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ Start በማለት ካሁኑ ስሩ❗
👇👇ፕሮጀክት 3️⃣👇👇
/channel/Stars_MeBot/stars?startapp=507730493
በግማሽ ቅድመ ክፍያ አማራጮች እና ቀሪውን በረጅም ጊዜ የአከፋፈል ስርአት አመቻችተን ስንመጣ በላቀ ደስታ ነው።
ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ሱቅ ከ150 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉1ኛ :ገራዶ መናኸሪያ 1ሱቅ በግል 9 የህንጻ ወለሎች የጋራ ገቢ ያለው በ150 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ
👉2ኛ. 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ መኖሪያ አፓርታማ 1 ፍሎር የጋራ ገቢ እንዲሁም የጋራ 10 ስቱዲዮወችን ጨምሮ በ 100 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ።
👇3ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች 9 ወለሎች በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ ማእከል በ 250 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ።
ይህ እድል የተሰጠው ለጥቂት እጣወች ብቻ ስለሆነ ቀድመው የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።
ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼
አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት
ስልክ 0937411111
0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0
ወ/ሮ መድህን የተባሉ የመቀሌ ከተማ ነዋሪ በ75 ዓመታቸው መውለዳቸውን የመቀሌ ምንጮቻችን ገልፀዋል።በአብዝሃኛው ሴቶች ከ45 ዓመት እድሜያቸው በኋላ ልጅ የመውለድ እድላቸው ያነሰ ነው።
--------_---------__---------
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት
የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች
➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:-አዲስ አበባ አየር ጤና
ስልክ ቁጥር 📲0927506650
📲0987133734
📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0
ይህንን ምርታችንን ይጠቀሙበት
በብዛት ለገበያ ይዘን የቀረብነው
👉ምርጥ ለውዝ (ለቆሎና ለቅቤ የሚሆን)
👉ጥራቱን የጠበቀ ሩዝ
👉 ለፈለጉት አላማ የሚውል በቆሎ
በተለይ በጅምላ እህል ንግድ ላይ የተሰማራችሁ ተጋብዛችኋል።
አድራሻ:-መተከል ዞን
📲 0910102258
0919737533 ይደውሉ‼
🚫ጥቂት ሱቆች ብቻ ቀሩ!!!
አድዋ 00 ሙዚየም ፊትለፊት ወይም ሀገር ፍቅር ቲያትር አጠገብ ድጋሚ የማይገኝ ዕድል 4700 ካሬ ላይ ያረፈ G+5 ግዙፍ የንግድ ሞል
👉 ከ3.9 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ዋጋ ጀምሮ
🍾🍾መሃል ፒያሳ ላይ አድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ፊትለፊት ከ ቴምር ሪል እስቴት
👉 ቅድመ ክፍያ ከ900,000 ብር ጀምሮ
በኢትዮጵያ ብር ብቻ የሚዋዋሉት በ 18 ወር የሚያልቅ...ያውም በወር ከ 80,000 ብር ጀምሮ ገቢ የሚያስገኝ ሱቅ በመሀል ፒያሳ
ከ20 ካሬ ጀምሮ እስከ የሚፈልጉት ካሬ ድረስ ሱቆች አሉን
ይምጡ እና ትርፋማ ኢንቨስትመንት ላይ ጥሪትዎን ያውሉ!
ለበለጠ መረጃ ፦ በ 0942996771
🔜አሁን መሸጥና መግዛት ቀላል ሆኗል።
የትም መዞር ሳይጠበቅብዎ በስልክዎ ብቻ እኛን በመቀላቀል ማንኛውንም መኪና ወይም ቤት መግዛት እና መሸጥ ይችላሉ።
🔣 'በሀጃዎች' ነን BEHAJA MARKET
በሀጃ ማርኬት ላይ እራሰዎ የመረጡትን እያስተዋወቁ ይሽጡ መርጠው ይግዙ።
ደላላ ወይም ነጋዴ እና ሴልስ ከሆኑ ቀዳሚ ምርጫዎ በሀጃ ማርኬት ይሁን ።
እዚህ ከመጡ የሚያጡት ነገር የለም መኪና፣ቤት፣ህንጻ፣አፖርታማ፣ሪልእስቴት ሁሉም አለ።
በሀጃ ማርኬት የሁላችንም
/channel/+qwKca0XCwTplY2Jk
/channel/+qwKca0XCwTplY2Jk
/channel/+qwKca0XCwTplY2Jk
በ6 ወር ውስጥ የሚረከቧቸው የንግድ ቦታዎች❗️
📍 ገርጂ መብራት ሀይል
📌 ጥንቅቅ ተደርገው የተሰሩ
🌟 የፊኒሺንግ ሥራቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ
🌟ለቢሮ ፣ ለሱቅ ፣ ለካፌና ሬስቶራንት እንዲሁም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚጠቀሟቸው
🌟ከ20 ካሬ , እስከ 400ካሬ
🌟 35% ቅድመ ክፍያ ብቻ በመክፈል ያለቀላቸውን የንግድ ቦታዎች በተለያየ የካሬ አማራጭ ይረከባሉ❗️
የቀሩን ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ፈጥነው ይደውሉልን❗️
🌟በተጨማሪም በመሀል ቦሌ ደንበል ሳይታችን ደግሞ
📌 ከ 1 - 3 መኝታ አፓርትመንቶች
📌 60% የባንክ ብድር የተመቻቸለት
📌 15% ቅድሚያ ክፍያ ብቻ
🌟ባለ 1 መኝታ አፓርትመንት
📌 70.85 ካሬ
📌 በ15% ቅድሚያ ክፍያ
📌1,052,122 ብር
🌟 ባለ 2 መኝታ አፓርትመንት
📌109.82 ካሬ
📌የልጆች መኝታ ፣
📌የልብስ ማጠቢያ ክፍል
📌የሰራተኛ ክፍል እንዲሁም ሌሎች ሌሎችንም ጥንቅቅ አድርጎ የያዘ ነው❗️
በ 0977191398 ላይ ቀድመው ይደውሉ
Telegram =@selamssa
Contact= 0977191398
Email =selamesayas870@gamil.com
ማን እንደ ቤት🏘
ፓልም ሪል እስቴት🌴
በእንግሊዝ ማንችሰተር ከተማ ቁርአንን ያቃጠለው ግለሰብ ታስሯል።
አልጀዚራ እንደዘገበው ግለሰቡ ቁርአንን ሲያቃጥል የእስራኤል ባንዲራን ይዞ እንደነበረም ጠቁሟል።
በቅርቡ ቁርአንን ሲያቃጥል የነበረና በተደጋጋሚ ድርጊቱን የፈጸመ ሰው ተገሎ መገኜቱ ይታወቃል ።
የሰውዬው አላማ ግጭት መቀስቀስ እንደነበርም ከስፍራው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ።
===================
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
"እኛ ቀድመን የተፈናቀልነው መመለስ አለብን" እነ ዶ/ር ደብረፂዮን😳
====================
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
አደባባይ ወጡ‼
ፍትህ ! ፍትህ ! ፍትህ !
" ሀኪም ህይወት እያተረፈ ፣ህይወቱን መነጠቅ የለበትም! " - ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ዶ/ር አንዷለም ዳኜ ከስራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ በጥይት ተደብድቦ በመገደሉ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ፍትህን በመጠየቅ ላይ ናቸው።
' ፍትህን እንሻለን ! " በሚል የፍትህ ጥያቄ ዘመቻ እየተካሄደ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የዶ/ር አንዷለም ዳኜ ሐዘን በማስመልከት ፍትህ ጥያቄ በተማሪዎችና በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የቀረበበት የሀዘን ምሽት በጥበበ ግዮን ግቢ መካሄዱ ተገልጿል።
📌 ለሃኪሞቻችን ጥበቃ ይደረግልን፤
📌 አዳኙ ፣ አካሚው ሃኪም ለምን ተገደለ ፤
📌 አትግደሉን፣
📌 መድሃኒቱ ሃኪም ጥይት አይገባውም ወዘተ የሚሉ መፈክሮችና የፍትህ ጥያቄ አዘል ምልዕክቶች በስራ ባልደረቦቹ፣ በተማሪዎቹ እና በወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ቀርበዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው " አንድን ትልቅ ሃኪም ቀብሮ ገብቶ ዝም ማለት እንደ ዩኒቨርሲቲ ከብዶናል " ብሏል።
" የተገደለብን፣ የተነጠቅነው፣ በርካታ የሆስፒታላችን ደንበኞች ፣ ህሙማን እንዲያድናቸው በወረፋ ቀጠሮ ይዘው የሚጠብቁትን የህዝብ ተስፋ፤ የአገር አንጡራ ሃብት ፣ ኢትዮጵያ ሃገራችን ሰፊ ሃብት ያፈሰሰችበትን ወጣት ሰብ ስፔሻሊስት ሃኪም ነው፡፡ ፍትህ መጠየቃችንን እንቀጥላለን ! " ሲል አክሏል።
ሁሉም የፍትህ ጥያቄ ዘመቻውን እዲቀላቀል ጥሪ ቀርቧል።
ይኸው ከቀናት በኃላ እንኳን ዶክተር አንዷለም ዳኜን ስለገደሉ አካላት ምንም በይፋ የተነገረ ነገር የለም።
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
=====================
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
ይህ ከአዋሽ አርባ ስኳር ፋብሪካ መገንጠያ አለፍ ብሎ ቴሌ የሚባል ቦታ የደረሰ ዘግናኝ አደጋ ነው።
ኬሚካል የጫነ መኪና በመውደቁ እሳት ተፈጥሮ ሹፌሩ እና ረዳት በሚያሳዝን ሁኔታ ተቃጥለው ህይወታቸው ማለፉን የሾፌሮች አንደበት መረጃ ያመለክታል።ለቤተሰቦቻቸው መፅናናቱን ይስጥልን።
======================
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
Update
ዞኑ መረጃው ስህተት አለው ብሏል።
የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከቀናት በፊት ወረባቦ ቱርክ ካምፕ ተፈናቃዮች ተቸገርን ተብሎ የተገለፀው ስህተት ነው ብሏል።
ጽ/ቤቱ ከብሄራዊ አደጋ ስጋት ለ16057 ለተፈናቃዮች የተመደበለትን የምግብ እህል ለተጠቃሚዎች እያሰራጨ መሆኑን ጠቁሟል።
ከዚህም በተጨማሪ ባለፉት ስድስት ወራት በዞኑ ባሉ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከ 92 ሚሊዮን ብር በላይ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ እና በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች 16 ሚሊዮን ብር የሚገመት የአልባሳትና ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍ መደረጉን የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አሊ ሰይድ ገልፀዋል።
ይሁን እንጅ ለሁሉም ተፈናቃይ ወገኖች በቂና ወቅታዊ የምግብ እህል አቅርቦት ክፍተት በመኖሩና ተፈናቃዮችን ወደ አካባቢያቸው የመመለስ ስራ ተጠናክሮ ባለመቀጠሉ ከቀጣይነት አንፃር ችግር እደሚገጥምማቸው በመግለፅ ለዘላቂ መፍትሄ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የመፍትሄ አካል ለመሆን እርብርብ ማድረግ እንዳለበት ገልፀዋል።ከዚህ ቀደም ተቸገርን የተባለው ግን ስህተት ነው ብለዋል።
=======================
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed
የኢትዮጵያ መንገዶች አስዳደር ከአዲስ አበባ በተለያዩ መስመሮች የሚወጡ 4 አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል ጥናት እየተደረገ መሆኑን አሳውቋል።መንገዶቹ:
📌ከአዲስ አበባ - ደሴ
📌ከአዲስ አበባ - ጅማ
📌ከአዲስ አበባ - ደብረማርቆስ እና
📌ከአዲስ አበባ - ነቀምት በሚዘልቁት መንገዶችን ላይ ነው።
👉ከተጠቀሱት የፍጥነት መንገዶች መካከል የአዲስ አበባ ጅማ እና አዲስ አበባ ደብረ ማርቆስ ፕሮጀክቶች ለገንዘብ ሚኒስቴር የመንግስት የግል አጋርነት ቦርድ የቀረቡ ሲሆን ቀሪዎቹም ይቀርባሉ ተብሏል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed