እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏
አስደሳች ዜና ከዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት -ደሴ
👉1ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች ከ3 ወለሎች በላይ በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ ማእከል በ400 ሽህ ብር ሙሉ ክፍያ እና በ250 ሽህ ብር ግማሽ ክፍያ አማራጮች
👉2ኛ.150 ሺህ ብር አንድ ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ በ 3 ወር ውስጥ ግንባታ የምትጀምር ውሱን እጣ የቀረው ለ 5 ቀን ብቻ የሚቆይ
ማሳሰቢያ -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው
አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት
ስልክ 0937411111
0938411111
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
በነበረበት ይቀጥላል ተብሏል።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ፤ የታህሳስ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በህዳር ወር በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
📌 ቤንዚን - ብር 91.14 በሊትር
📌 ነጭ ናፍጣ - ብር 90.28 በሊትር
📌ኬሮሲን - ብር 90.28 በሊትር
📌 ቀላል ጥቁር ናፍጣ - ብር 100.20 በሊትር
📌ከባድ ጥቁር ናፍጣ - ብር 97.67 በሊትር
📌የአውሮፕላን ነዳጅ - ብር 77.76 በሊትር ሆኗል።
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
💥Jenboro Real Estate ( ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አጠገብ )
👉አፓርትመንት እና የንግድ ሱቆች በ10% ቅድመ ክፍያ ሽያጭ ጀምረናል 📞 0909210806 / 0932610115
💥 የአፓርትመንት ዋጋ
👉108 ካሬ 2 መኝታ = 12,305,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,230,500
👉123 ካሬ 2 መኝታ = 14,145,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,414,500
👉150 ካሬ 3 መኝታ = 17,250,000
10% ቅድመ ክፍያ = 1,725,000
👉183 ካሬ 3 መኝታ = 21,045,000
10% ቅድመ ክፍያ = 2,104,500
💥 የሱቆች ዋጋ
👉16 ካሬ= ሙሉ ክፍያ 4,944,000 , 10% = 494,000
👉 18 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 5,562,000 , 10% = 556,200
👉 20 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 6,180,000 , 10% = 618,000
👉 23 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 7,107,000 , 10% = 710,700
👉 25 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 7,725,000 , 10% = 772,500
👉 28 ካሬ = ሙሉ ክፍያ 8,652,000 , 10% = 862,500
💥ከ30% በላይ ለሚከፍሉ ልዩ ቅናሽ አለው
👉ለጥቂት ቤቶች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ስለሆነ ፈጥነው ይጠቀሙ።
📞0909210806 / 0932610115
ጌ ሠ ም
አዲስ መፅሃፍ በገበያ ላይ ውሏል።የመፅሃፉ ረዕስ "ከሰሜን ሠማይ ስር ጌሠም"የተሰኜ ሲሆን ደራሲው ልዑል ዩሃንስ ነው።
ደራሲው በመፅሃፉ የሽያጭ ገቢ ቤተመፅሃፍት ለመገንባት ያሰበ በመሆኑ ከመፅሃፍት መደብሮች በመግዛት ያበረታቱ።
መነሻዬ ድክድክ
👉መናገር ላልጀመሩ እና መናገር ለሚቸገሩ ልጆች እንደንግግር መለማመጃነት የሚረዳ
👉የልጆች የማዳመጥ ፣ የመመልከት እና የመገንዘብ ችሎታን በእጅጉ የሚያሻሽል
👉በአማርኛ ወይም በእንግሊዝኛ እየቀያየሩ መጠቀም የሚያስችል
👉የአማርኛና እንግሊዘኛ ፊደላት ፣ ቁጥሮች፣ ከለሮችና ቅርፆች ፣ እንስሳት ፣ የሰውነት ክፍሎች ፣ የቤተሰብ አባላት እና የመሳሰሉ በርካታ ትምህርቶች ያካተተ
🧒ለልጆች ሳቢና ማራኪ በሆነ ቀለማት ያሸበረቁ 150 ካርዶች ያሉት
🧒በቻርጅም ሆነ በባትሪ የሚሰራ
🧒ለአጠቃቀም ምቹና በቀላሉ ለመንቀሳቀስ ማንገቻ ያለው
🧒የወላጅና የልጅ ግንኙነት የሚያጠናክር አሳታፊ ትምህርቶችና ሙዚቃዎችን የያዘ
የማህበራዊ ድረገፆቻችንን ይጎብኙ
https://linktr.ee/meneshaye
ይደውሉ 0989939393 ወይም 0930323334
አድራሻ፦ 1.ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር
2. ፒያሳ ካንትሪ ታወር
በተጨማሪም 👉 ጀሞ ደሊና ሞል ፤ ገርጂ ከፋውንቴን ህንፃ ፊት ለፊት
#meneshaye #መነሻዬ #kidsmaths #kids #success #focus #children #education #science #knowledge #math #maths #mathematics #concentration #primaryeducation #braindevelopment #kidsimagination
አስደሳች ዜና ከዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት -ደሴ
👉1ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች ከ3 ወለሎች በላይ በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ ማእከል በ400 ሽህ ብር ሙሉ ክፍያ እና በ250 ሽህ ብር ግማሽ ክፍያ አማራጮች
👉2ኛ.150 ሺህ ብር አንድ ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ በ 3 ወር ውስጥ ግንባታ የምትጀምር ውሱን እጣ የቀረው ለ 5 ቀን ብቻ የሚቆይ
ማሳሰቢያ -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው
አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት
ስልክ 0937411111
0938411111
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
ዶሮና የዶሮ ውጤት:-
✅ እንቁላል፤ የስጋ ዶሮዎች፥ የእንቁላል ጣይ ዶሮዎች እና የተበለተ የዶሮ ስጋ በጥራትና በብዛት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ እንገኛለን።
የእንስሳት መኖ:-
✅ ለእንቁላል ጣይ፤ ለስጋ ዶሮ፤ ለጫጩት፤ ለቄብና ለታዳጊ ዶሮዎች፤ ለበሬ ማድለቢያ፥ ለወተት ላም ፤ ለፍየልና በግ ማድለቢያ ጥራቱን የጠበቀ የተቀነባበረ መኖ በጥራትና በብዛት አምረተን እናከፋፍላለን
✅ በተጨማሪ ለእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ የሚሆኑ ጥሬ እቃዎች ግብአት እኛ ጋር ይገኛሉ፡፡
✅ በአገር አቀፍ ደረጃ በማድለብም ሆነ በማርባት በዘርፉ የተሰማራችሁ ተጠቃሚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ በመግዛት የምርቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡
✅ ይዘዙን የፈለጉትን ምርት በጥራትና በብዛት በፈለጉበት ሰዓት እናመርታለን እናቀርባለን፡ በጥራቱና በዋጋው ይደስታሉ
📌ወኪል ለመሆን የምትፈልጉ ይምጡ አብረን እንስራ አትራፊ ይሆናሉ‼
አድራሻ፡- ወሎ ኮምቦልቻ ሽህ ሳቢር አየር ማረፊያ በሚያስኬደው አድሱ መንገድ ድልድይ ሳይሻገሩ በአል-ሂጅራ መስጅድ ወረድ ብሎ ቦርክና ዳር ያገኙናል፡፡
ስልክ ቁጥር :- 0910097080
0944125879
0919977639
Email: metenie1974@gmail.com
መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት
የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች
➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
ስልክ ቁጥር 📲0927506650
📲0987133734
📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0
Update
መንገዱ ክፍት ነው‼
ከትናንት በስቲያ ምሽት ጀምሮ ሸዋሮቢት ከተማ አቅራቢያ በተከሰተ የተኩስ ልውውጥ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ የዋና መንገድ እንቅስቃሴ ለሰዓታት ተስተጓጉሎ ነበር።ዛሬ ሙሉ ቀን መንገዱ አገልግሎት ሲስጥ ውሏል።
---------
እዚህ ላይ ብዙ አዳዲስ መረጃዎች እየተጫኑ ነው።ገፁን ይወዳጁ።
👇
https://rb.gy/hbwok6
https://rb.gy/hbwok6
ከንቲባ ቢሮው መታሸጉ:ግቢው በፓሊስና ታጣቂዎች መከበቡ ተሰምቷል።
በሁለቱ የህወሓት ቡድኖች ከንቲባ የተሾመላት መቀለ ከተማ የከንቲባ ጽሕፈት ቤቷ መታሸጉ ተገለጸ።
በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ልዩነትና መከፋፈል እየተባባሰ በመምጣቱ፣ የመቐለ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ላለፉት ሦስት ቀናት "ታሽጓል" የሚል ጽሑፍ እንደተለጠፈበት ተጠቁሟል።
ሁለቱም ቡድኖች "የየራሳቸው ከንቲባ ሾመዋል" በሚል እርስ በእርስ እየተወቃቀሱ ሲሆን ሁለቱም ለከተማዋ ከንቲባ ሾመዋል።
የመቀሌው ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር አንድነት ከፖሊሶች ጋር በመሆን የደብረፂዮኑ ሹመኛ ዶ/ር ረዳኢ ወደ አስተዳደር ፅ/ቤቱ ቢሮ እንዳይገባ ለመከላከልና ለመግባት ከሞከረም በቁጥጥር ስር ለማዋል ፅ/ቤቱን በመክበብ ጥበቃ ሲያደርግ ውሏል።
ጀኔራል ታደሰ ወረደ ደግሞ ፅ/ቤቱን የከበቡትን ፓሊሶች በ TDF አስከብበው መዋላቸው ታውቋል !! ቢሮው ግን ታሽጓል የሚል ፅሀፍ ተለጥፎበታል ሲሉ ምንጮች አረጋግጠዋል።
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
"በሶማሊያ ወቅታዊ ጉዳይ ኃላፊነት የተሞላበት እርምጃ ይወሰዳል" ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር
በኢትዮ ሶማሊያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ኃላፊነት የተሞላበት እርምጃ እንደሚወሰድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
የሶማሊያ መከላከያ ሚንስትር አብዱልቃድር ሞሐመድ ኑር በሀገራቸው መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመችውን የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት ካልሰረዘችና ወታደሮቿን ካላስወጣች ከመጪው ታኅሳስ ወር ጀምሮ እንደ ወራሪ ሃይል እንደሚቆጥሯት መናገራቸውን ገልጸዋል።
ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ አቋም ምን ሊሆን ይችላል በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባዩ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ኢትዮጵያ ኃላፊነት የተሞላበት እርምጃን እንደምትወስድ ነው የተናገሩት።
አምባሳደር ነቢያት ከሶማሊያ በኩል በየጊዜው ኃላፊነት የጎደላቸው ተንኳሽ ንግግሮች ቢሰሙም ኢትዮጵያ ጉዳዩን የማለዘብ እና በእርጋታ የመመልከት ስራ ስትሰራ ቆይታለች ብለዋል።
ወደ ፊትም ጉዳዩን በእርጋታ በመመልከት እንደሚሰራ የተናገሩት ቃል አቀባዩ፤ ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በመሆን የአልሸባብን ስጋት ግምት ውስጥ ያስገባ እንቅስቃሴ እንደሚሰራ እና ይህም መሆኑ ለቀጠናው ብቻ ሳይሆን ከቀጠናውም የተሻገረ ሰላም እንደሚያሰፍን ገልጸዋል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
👆
ረቂቅ አዋጁ ፀደቀ‼
የህ/ተ/ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ ረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ ረቂቅ አዋጁ፤ አዋጅ ቁጥር 1357/2017 ሆኖ በሁለት ተቃውሞና በአንድ ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምጽ አፅድቋል።
ዛሬ በምክር ቤት የፀደቀው ረቂቅ አዋጅ የሪል ስቴት አልሚ ድርጅት ያለደንበኛው ፍላጎትና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ እንደማይችል አስቀምጧል።
በተጨማሪ በሪል ስቴት ልማት ላይ የሚሳተፍ ማንኛውም አካል የውሸት ማስታወቂያ ማስነገር እንደማይችልም አስቀምጧል።
የሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይትና ግመታ ረቂቅ አዋጅ ምን ይላል ?
👉 የሪል ስቴት አልሚ የቦታና የተናጠል ይዞታ ማረጋገጫ አሰጣጥን በተመለከተ ፦
1) በከተሞች ለሪል ስቴት ልማት የሚውል ቦታ በሚከተለው አግባብ የሚቀርብ ይሆናል፤
ሀ. በአዲስ አበባ ከ5 ሺህ በላይ ቤት የሚገነባና የሚያስተላልፍ ወይም፤
ለ. እንደከተሞች ተጨባጭ የቤት ፍላጎትና ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለበት አካባቢ ባለ ከተሞች ከ1 ሺህ በላይ ቤት የሚገነባና የሚያስተላልፍ ወይም፣
ሐ. ከነዚህ ባነሰ ስፋት ቤት ለሚፈልጉ ከተሞች ደግሞ 500 ቤት በላይ የሚገነባና የሚያስተላልፍ የሪል ስቴት አልሚ መሬት ቅድሚያ ተሰጥቶት በስፋት እንዲቀርብለት ይደረጋል።
2) የሪል ስቴት አልሚው የገነባውን ቤት በተናጠል ለቤት ፈላጊ በሽያጭ ለማስተላለፍ ግንባታው የተፈቀደለትን መስፈርት አሟልቶ 80 በመቶ ሲጠናቀቅ ለየቤቱ የተናጠል የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ እንዲሰጠው ሊጠይቅ ይችላል፤
👉 የሪል ስቴት አልሚ ግዴታዎች ምንድናቸው ?
የሪልስቴት አልሚ በውል ሰነዱ በህንጻ እዋጁ እና በሌሎች የህግ ማዕቀፎች የተመላከቱ ግዴታዎችን ማክበር እንደተጠበቀ ሆኖ በተጨማሪነት የሚከተሉት ግዴታዎች ይኖሩታል ፡-
1) ያለደንበኛው ፍላጎትና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ አይችልም፡፡
2) በሪል ስቴት ልማት ላይ የሚሳተፍ ማንኛውም አካል የውሸት ማስታወቂያ ማስነገር አይችልም፡፡
3) ቤቶቹን ለመገንባት የሚያስችለውን የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ ከሚመለከተው አካል ከመረከቡ በፊት ደንበኞችን መመዝገብና ቅድመ ክፍያዎችን መሰብሰብ አይችልም፡፡
4) በሕጋዊ መንገድ የተረከበው መሬት ሊያስተናግድ ከሚችለዉ የቤት ደንበኛ በላይ መመዝገብ አይችልም።
5) የመኖሪያ ቤት ገዢ ደንበኞች ማኀበር እንዲያቋቋም ያበረታታል ፤ የህንጻ መግለጫ ያስረክባል።
6) ከሚመለከተው የመንግሥት አካል የተሰጠውን የይዞታ ማረጋገጫ፣ የቤቱ የግንባታ ዕቃዎች ዓይነት፣ አርክቴክቸራል፤ ሳኒተሪ ፣ ስትራክቸራል እና ኤሌክትሪካል ዲዛይን፤ የግንባታ ፍቃድና የሪል ስቴት ልማት ፍቃዱን ቅጂዎች ከውል ሰነዱ ጋር አያይዞ ለደንበኛው መስጠት አለበት።
7) ደንበኛው ለከፈለው ገንዘብ ሕጋዊ ደረሰኝ መስጠት አለበት።
👉 ዋስትና ስለመስጠት ፦
የአገር ውስጥ አልሚ ቤቱን ሳይገነባ ለቤት ፈላጊዎች በቅድሚያ በሚሽጥበት ወቅት የሚከተሉትን የዋስትና ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት አለበት፡፡
1) የሪል ስቴት አልሚው በቤት ቅድሚያ ሽያጭ ስልት ለመስራት መፈለጉን አግባብ ላለው አካለ አሳውቆ ፈቃድ ማግኘት፡፡
2) ከቤት ገዥዎች የሚሰበስበውን ገንዘብ አግባብ ካለው አካለ ፈቃድ መሰረት በሚከፈተው የዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ ማደረግ ወይም ማስያዝ፣
3) የሪል ስቴት አልሚው በቅድሚያ መሽጥ የሚፈልገውን ቤት የመስሪያ ቦታ የይዞታ ማስረጃ ቤቱ ለተጠቃሚዎች ተገንብቶ እስከሚተላለፍ ድረስ በሚመለከተው አካል እንዳይሽጥ እንዳይለወጥ እንዲታገድ ማድረግ፤
📌 በዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ የተደረገው ገንዘብ የሚለቀቅበት ሁኔታ በደንብ ይወሰናል፡፡
አዋጁ ከላይ በ PDF ተቀምጧል።
(ቲክቫህ ኢትዮጵያ)
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
መቀሌ‼
የዶ/ር ደብረፂዮን ህውሃት በመጭው እሁድ ሠልፍ ለማድረግ ጥያቄ አቀረበ
ለመቀሌ ከተማ አስተዳደር በተጻፈው ደብዳቤ እንደተገለጸው፤ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም፤ በትጥቅ የተደገፈ የአስተዳደር ፈረሳ በመከናወኑ ይህን ለመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እናደርጋለን ብሏል።
በመቀሌ ከተማ ምክር ቤት አማካኝነት የተመረጠውን አስተዳደር፤ በጌታቸው ረዳ የሚመራው ቡድን በኃይል አፍርሶታል ሲል፤ ደብረጺዮን ገብረሚካኤል(ዶ/ር) የሚመራው የህወሃት ክንፍ ከሰሞኑ መግለጫ ማውጣቱ ይታወሳል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
Update
አቶ ታዬ ደንደዓ ዛሬ መኖርያ ቤታቸዉ ገቡ።
ከቤተሰቦቻቸው ጋርም ተቀላቅለዋል።
ትናንት አመሻሹን ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተለቀው ቤተሰቦቻቸውን ሳይቀላቀሉ ከማረሚያ ቤቱ በራፍ በጸጥታ ኃይሎች መወሰዳቸው ይታወሳል።
በኃልም የተወሰዱት ሜክሲኮ የወንጀል ምርመራ እነደነበር ታውቋል።
ዛሬ እኩለ ቀን ደግሞ ሜክሲኮ ከሚገኘው የወንጅል ምርመራ ማዕከል ተለቀው ቤታቸው መድረሳቸውን ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለዶይቼ ቬለ ሬድዮ ተናግረዋል፡፡
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
የባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ ሥራ አስቀጥራለሁ በሚል ያጭበረበረው ግለሰብ በ13 ዓመት እስራት ተቀጣ
በተለያዩ ባንኮች ተቆጣጣሪ ነኝ በማለት ለስራ ማስቀጠሪያ በሚል ከ11 ግለሰቦች ገንዘብ የተቀበለው ተከሳሽ በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የቢሾፍቱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወስኖበታል።
የድለላ ስራ የሚሰራው ፀጋ ስዩም የተባለው ተከሳሽ በ2015 ዓ.ም በተለያዩ ወራቶችና ቀናቶች በቢሾፍቱ ከተማ በማዘጋጃ ቤት አካባቢና በሌሎችም የተለያዩ ስፍራዎች የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ፣ የአቢሲኒያ፣ የአባይና የፀሀይ ባንኮች “ተቆጣጣሪ ነኝ" በማለት 11 ግለሰቦችን ማጭበርበሩ ነው የተገለጸው።
በዚህም በተጠቀሱት ባንኮች በተለያየ ደረጃ ማስቀጠር እንደሚችል በማሳመን በተለያየ መጠን ከግል ተበዳዮቹ ጉዳይ ማስፈጸሚያ በሚል አጠቃላይ 381 ሺህ ብር በስሙ በተከፈተ የባንክ ሂሳብ ሲቀበል እንደነበር የዐቃቤ ሕግ ክስ ያሳያል።
የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ ቢሾፍቱ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ዐቃቤ ሕግ ተከሳሹ ላይ የሙስና ወንጀልን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀጽ 28 ንዑስ ቁጥር 3ን ጠቅሶ ስድስት ክሶች አቅርቦበታል።
ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሹ በተከሰሰበት ድንጋጌ ስር እንዲከላከል በሰጠው ብይን ተከሳሹ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃን ማስተባበል ባለመቻሉ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጥቷል።
በዚህም ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኝ የቅጣት አስተያየቶችን መርምሮ ተከሳሹን በ13 ዓመት ጽኑ እስራትና በ9 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኗል።viaFBC
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ይህ ለድሬዳዋ ፖሊሶች የተላለፈ መልዕክት ነው።
የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን “ጫኝና አውራጅ” የሚል ሕገወጥ አደረጃጀት በመፍጠር ህዝብን ለከፋ ምሬትና እንግልት ሲዳርጉ ለነበረ አደረጃጀት እውቅና የለኝም።
“ዜጎች ንብረታቸውን ከፈለጉ እራሳቸው አሊያም በነፃ ገበያ ሕግ ተደራድረው ማውረድም ሆነ መጫን ይችላሉ” የሚል አጭር መግለጫ በመስጠት የዜጎችን እምባ አብሷል።
ህመሙ ግን አዲስ አበባ አለ‼
የጫኝ አውራጅ ደንብ ወጣ ቢባልም በህግ ሽፋን ህዝቡ ለከፋ ብዝበዛ መዳረጉን የሚደርሱኝ ተደጋጋሚ ጥቆማዎች ያመለክታሉ።
በርከት ያሉ አዳዲስ መረጃዎችን እዚህ ያገኛሉ‼👇
https://rb.gy/hbwok6
https://rb.gy/hbwok6
የአማራ ክልል ጉዳይ አሁንም ቀጥሏል።በክልሉ ሰሜን ወሎ ዞን ስሪንቃ ከተማ 5 ባንኮችን በታጣቂዎች እንደተዘረፉ የደረሰኝ ጥቆማ ያመለክታል።ጥቆማው ከላይ ተያይዟል።ቡና :አቢሲኒያ:አባይ:ፀደይና ንግድ ባንክ መሆናቸው የተጠቆመ ሲሆን ከዝርፊያው ጋር ብዙ አጠራጣሪ ነገሮች ይነሳሉ።መስከረም ወር መጨረሻ ግሼን 2 ባንኮች መዘረፋቸው መዘገቡ ይታወሳል።
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
የፈጣሪ ያለህ ምን ጉድ ነው?
አማራ ክልል ከወደ ደጋዳሞት የተሰማው መረጃ በጣም ያሳዝናል‼
ምስራቅ ጎጃም ዞን የአነደድ ወረዳ ኮሙኒኬሽን የደጋዳሞት ወረዳ አመራር የነበሩ 35 ሰዎች መገደላቸውን ከእነ ስም ዝርዝራቸው እንደሚከተለው አስቀምጧል።
1,ዋለ አለማየሁ...የወረዳው ዋ/አስተዳዳሪ
2,ቄ/እንዳለ ገበየሁ...ኮሚኒኬሽ ጽ/ቤት ኃላፊ
3,ዘመኑ ይባቤ...እንስሳት ሀብት ጽ/ቤት ኃላፊ
4,አይናለም ስንሻው...ውሃ ጽ/ቤት ኃላፊ
5,አንቢዛው ጠቅላይ...ትም/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ
6,ወንድይፍራው ጌታነህ...አስ/ጽ/ቤት ኃላፊ
7,ጌታሰው ውቤ...ሲቭልሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊ
8,ተመስገን መኮነን...ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ኃላፊ
9,ሞላ አንተነህ..ስፖርት ጽ/ቤት
10,ይፍረድ ወንድሜነህ...መንገድ ጽ/ቤት ኃላፊ
11,አስፋው ስንሻው...ገንዘብ ጽ/ቤት ኃላፊ
12,ጌታቸው የሽዋስ...ጤና ጽ/ቤት
13, ተከታይ ውድነህ ገቢዎች ሀላፊ
14, ምግባሩ አእምሮ መዘጋጃ ምክትል
15,አይናለም ስንሻው ውሀ ጽ/ቤት ሀላፊ
16,ማስተዋል አሻግሬ አፈጉባኤ
17,ጎሹ ወርቄ መሬት ሀላፊ
18,ብናየው ምስጋናው -ንግድ ሀላፊ
19, ከፋለ ንብረት መስኖና ቆላማ ጽ/ቤት
20, አበበ ይስማው ማህበራት ሀላፊ
21,ዘመኑ ሙሉነህ ፖሊስ
22,አሰሜ መኮነን ምሊሻ
23,ምስጋናው ምሊሻ
24,ይላቸው ፈንታ ምሊሻ
25,አንሙት አየነው ምሊሻ ባለሙያ
26,የኔሰው ምሊሻ
27,ሽብሬ አፈንጉስ ግብርና ባለሙያ
28,ማተቤ ተመስገን ገቢ ባለሙያ
29,በላይ ዋለ-ገቢዎች ቡድን መሪሌሎችም በስም ያልተጠቀሱ 6 አሉ ብሏል።
ግድያው የተፈፀመው ትናንት ህዳር 26/2017 ነው።
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
አዲስ አበባ‼
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
ኢሰመኮ፣ በኦሮሚያ ክልል በአዳማ፣ በቢሾፍቱ፣ በጅማ እና በሻሸመኔ ከተሞች በሚገኙ የዕጩ መከላከያ ሠራዊት ምልምሎች ማቆያዎች ላይ ባደረገው ክትትል፣ ሕጻናትን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ለመከላከያ ሠራዊት አባልነት በሚል በግዳጅ እንደተያዙ ማረጋገጡን ገልጧል።
ባንዳንድ አካባቢዎች በግዳጅ የተያዙ ሰዎችን ለማስለቀቅ ቤተሰቦቻቸው ከፍተኛ ገንዘብ እንዲከፍሉ መገደዳቸውን አረጋግጫለኹ ያለው ኢሰመኮ፣ በጅማና ሻሸመኔ ሕጻናትንና የአዕምሮ ሕሙማንን ጨምሮ በግዳጅ የተያዙ 36 ሰዎችን ከክልሉ አመራሮች ጋር በመተባበር ማስለቀቁን ገልጧል።
የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ችግሩ መኖሩን አምነው፣ ከመከላከያ ሠራዊት መስፈርቶች ውጪ የተካሄዱ ምልመላዎች በአፋጣኝ እንደሚታረሙ ተናግረዋል ተብሏል። ኢሰመኮ፣ መከላከያ ሠራዊት በክልሉ በግዳጅ የተመለመሉ ምልምሎችን እስካኹን እንዳልተቀበለ መግለጡንም ጠቅሷል።
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
"በቦታውም አልነበርኩም:ጥሪም አልደረሰኝም።"ሀረገወይን
አርቲስት ሀረገወይን አሰፋ <<እስከ እኩለ ለሊት የቆየ ቀረፃ ጨርሼ ስልክ ስከፍት በርካታ ወዳጆቼ ተመረጥሽ የሚል ነገር ሰምተን ነው የሚል መልእክት ልከዋል።
በወዳጆቼ ጥቆማ ወደ ማህበራዊ ሚዲያ ስገባ ተሰራጭቶ ያየሁት መረጃ በፍፁም የማላውቀውና ከሌላው ሰው ዘግይቶ ነበር ያየሁት።በግሌ በፕሮሞሽን መድረክ መምራትና መሰል ጉዳዮች በሙያዬ እንዳግዝ በስልክ ተጠይቄ ፍቃደኛ ነኝ በሙያዬ አግዛችኋለሁ የሚል የስልክ ምላሽ ሰጥቻለሁ። መረጃዎች ላኪልን ስባልም በፍቃደኝነት ልኬያለሁ።ከዚህ ውጭ ግዮን ሆቴል ተካሄደ ስለተባለ ስብሰባ የማውቀው ነገር አልነበረም።በቦታውም አልነበርኩም:ጥሪም አልደረሰኝም።>>
💎https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed
አዲስ አበባ‼
ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የፖለቲካና የጸጥታ አመራሮች ጋር መወያየታቸው ተሰምቷል።
📌በውይይቱ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዛዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ እንዲሁም የህወሓት ሊቀመንበር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ተገኝተው ነበር።
📌የውይይቱ ዝርዝር ይፋ ባይደረግም በክልሉ የሚታዩ ችግሮችን እንዴት በጋራ መፍታት እንደሚገባ ውይይት መደረጉ ተገልጿል።
📌በውይይቱ በተለዩ አንኳር ጉዳዮች ላይ በተቀመጡ የጋራ አቅጣጫዎች መሠረት በጋራ ለመስራትና የክልሉ ህዝብ የፀጥታ፣ የመልካም አስተዳደር እና የልማት ፍላጎት ለማሟላት አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር መግባባት ላይ መደረሱ ተገልጿል።
📌ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች ወደቀያቸው የሚመለሱበትን ሁኔታና ታጣቂዎችን ወደ መደበኛ ህይወት የመመለስ ሂደት በትኩረት የሚሰራበት እና የሚሳለጥበት ሁኔታ ላይ መግባባት ላይ መደረሱ ተገልጿል።
በተጨማሪ በክልሉ ያሉ የተፈጥሮ ሃብቶች አጠቃቀም ህጋዊ በሆነ አግባብ የህዝብንና የሀገርን ጥቅም የሚያስጠብቅ እንዲሆን፣ ለህዝብ የሚቀርቡ የመንግስት አገልግሎቶች የሚሻሻሉበትና የህዝብን ፍላጎት የሚመጥኑ እንዲሆኑ ቀጣይነት ያለው ጠንካራ ስራ እንዲሰራ መግባባት ላይ መደረሱን ቲክቫህ ዘግቧል።
📌በዚሁ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ውይይት ላይ ጊዚያዊ አስተዳደሩ ክልላዊ ምርጫ እስኪካሄድ ድረስ ያለበትን ሃላፊነት ለመወጣት በሚያስችለው አግባብ ላይም አቅጣጫ ተቀምጧል።
በርከት ያሉ አዳዲስ መረጃዎችን እዚህ ያገኛሉ‼👇
https://rb.gy/hbwok6
https://rb.gy/hbwok6
እዚህ ላይ ብዙ አዳዲስ መረጃዎች እየተጫኑ ነው።ገፁን ይወዳጁ።
👇
https://rb.gy/hbwok6
https://rb.gy/hbwok6
የእኔ ምርጦች Follow አድርጋችሁ ተመለሱ‼
👇መረጃ እንዲደርሳችሁ ተጠቀሙበት👇
https://www.facebook.com/profile.php?id=61569879454961&mibextid=ZbWKwL
መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
ዶሮና የዶሮ ውጤት:-
✅ እንቁላል፤ የስጋ ዶሮዎች፥ የእንቁላል ጣይ ዶሮዎች እና የተበለተ የዶሮ ስጋ በጥራትና በብዛት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ እንገኛለን።
የእንስሳት መኖ:-
✅ ለእንቁላል ጣይ፤ ለስጋ ዶሮ፤ ለጫጩት፤ ለቄብና ለታዳጊ ዶሮዎች፤ ለበሬ ማድለቢያ፥ ለወተት ላም ፤ ለፍየልና በግ ማድለቢያ ጥራቱን የጠበቀ የተቀነባበረ መኖ በጥራትና በብዛት አምረተን እናከፋፍላለን
✅ በተጨማሪ ለእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ የሚሆኑ ጥሬ እቃዎች ግብአት እኛ ጋር ይገኛሉ፡፡
✅ በአገር አቀፍ ደረጃ በማድለብም ሆነ በማርባት በዘርፉ የተሰማራችሁ ተጠቃሚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ በመግዛት የምርቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ እንጋብዛለን፡፡
✅ ይዘዙን የፈለጉትን ምርት በጥራትና በብዛት በፈለጉበት ሰዓት እናመርታለን እናቀርባለን፡ በጥራቱና በዋጋው ይደስታሉ
📌ወኪል ለመሆን የምትፈልጉ ይምጡ አብረን እንስራ አትራፊ ይሆናሉ‼
አድራሻ፡- ወሎ ኮምቦልቻ ሽህ ሳቢር አየር ማረፊያ በሚያስኬደው አድሱ መንገድ ድልድይ ሳይሻገሩ በአል-ሂጅራ መስጅድ ወረድ ብሎ ቦርክና ዳር ያገኙናል፡፡
ስልክ ቁጥር :- 0910097080
0944125879
0919977639
Email: metenie1974@gmail.com
መሀመድ ሳላሀ የተቀናጀ ግብርና ልማት እና ቦርከና የእንሰሳት መኖ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
መነሻዬ ድክድክ
👉መናገር ላልጀመሩ እና መናገር ለሚቸገሩ ልጆች እንደንግግር መለማመጃነት የሚረዳ
👉የልጆች የማዳመጥ ፣ የመመልከት እና የመገንዘብ ችሎታን በእጅጉ የሚያሻሽል
👉በአማርኛ ወይም በእንግሊዝኛ እየቀያየሩ መጠቀም የሚያስችል
👉የአማርኛና እንግሊዘኛ ፊደላት ፣ ቁጥሮች፣ ከለሮችና ቅርፆች ፣ እንስሳት ፣ የሰውነት ክፍሎች ፣ የቤተሰብ አባላት እና የመሳሰሉ በርካታ ትምህርቶች ያካተተ
🧒ለልጆች ሳቢና ማራኪ በሆነ ቀለማት ያሸበረቁ 150 ካርዶች ያሉት
🧒በቻርጅም ሆነ በባትሪ የሚሰራ
🧒ለአጠቃቀም ምቹና በቀላሉ ለመንቀሳቀስ ማንገቻ ያለው
🧒የወላጅና የልጅ ግንኙነት የሚያጠናክር አሳታፊ ትምህርቶችና ሙዚቃዎችን የያዘ
የማህበራዊ ድረገፆቻችንን ይጎብኙ
https://linktr.ee/meneshaye
ይደውሉ 0989939393 ወይም 0930323334
አድራሻ፦ 1.ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር
2. ፒያሳ ካንትሪ ታወር
በተጨማሪም 👉 ጀሞ ደሊና ሞል ፤ ገርጂ ከፋውንቴን ህንፃ ፊት ለፊት
#meneshaye #መነሻዬ #kidsmaths #kids #success #focus #children #education #science #knowledge #math #maths #mathematics #concentration #primaryeducation #braindevelopment #kidsimagination
ይፍጠኑ‼
ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት 📍ደሴ ገራዶ ጡንጅት አምባ ለ5 ቀናት ብቻ የሚቆይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ በ 120 ሽህ ብር ለሽያጭ ያቀረበው ሳይት ተጠናቋል።እናመሠግናለን‼
የተወሰነ እጣ ሽያጭ የቀራቸው ከታች የተገለፁት መሆናቸውን እናሳውቀቃለን።
📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ግቢ የንግድ ማዕከል ለአንድ አባል የሚደርሰው 2 ሱቅ እና 3 የጋራ መጠቀሚያ ያላቸው ወለሎች ለአንድ አባል 400 ሺህ ሙሉ ክፍያ እና 250ሺ ግማሽ ክፍያ አማራጮች
📍ደሴ ገራዶ መናኸሪያ 1 የንግድ ሱቅ ከ 1 ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ለ5 ቀናት፥ በሚቆይ ሙሉ ክፍያ በ 350 ሺህ ብር ወይም ግማሽ ክፍያ በ200 ሺህ ብር አሁኑኑ ይግዙ‼
ዶ/ አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት
ለተጨማሪ መረጃ 0937411111
0938411111
0914328862
0916895933
0914738879 ይደውሉ።
ግሩፕ📍
/channel/+ACPCPoXDK4JlMjA0
አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት
የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች
➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
ስልክ ቁጥር 📲0927506650
📲0987133734
📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
/channel/+08vmUP_ntvE5NmM0
በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን የአቶ ጌታቸው ረዳን የፕሬዚዳንትነት ውክልና አንስቻለሁ ሲል ማስታወቁ ተሰምቷል።
በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት ትላንት ምሽት ባወጣዉ መግለጫ ለአቶ ጌታቸው ረዳ ሰጥቷቸው የነበረውን የፕሬዚዳንትነት ውክልና ማንሳቱን ገልጿል፡፡ በመሆኑም በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት እንዴት እና በማን እንደሚተኩ ከፌደራል መንግስት ጋር እየተወያየበት እንደሚገኝ አስታዉቋል።
💎ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
💎አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
/channel/+WNLm9dbzuIlp9DF4
💎ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
/channel/wasumohammed