የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ የመዝሙር ግጥሞችን እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን" መዝ 150÷6 " አሕዛብ ሁላችሁ፥ እጆቻችሁን አጨብጭቡ፥ በደስታ ቃልም ለእግዚአብሔር እልል በሉ።" (መዝሙረ ዳዊት 47:1) ለማንኛውም ሀሣብ, ጥቆማ, አስተያየት @Kidusyared_comment_bot ላይ ቢያስቀምጡልን ይደርሰናል
👳♂አባቶች ይህንን ይመክሩናል
እኛ የአባቶቻችን ልጆች ነን
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
ለኦርቶዶኮስ አማኞች ብቻ የተከፈተ ቻናል ።
✝ክርስትናችን እንዳንኖረው የሚያደርጉን ምክንያቶች በእውኑ ታውቋቸዋላችሁ⁉️
ለዚህ ችግር አባቶች ምን አሉ⁉️
የምትፈልጉትን ለማግኘት ወደ ቻናላችን ተቀላቀሉ
ይህ ምክረ አበው ነው ሁላችሁም ተቀላቀሉ ትጠቀሙበታላችሁ open የሚለውን በመንካት ይቀላቀሉን👇👇👇👇👇👇👇
⬜️◻️◽️▫️ⓄⓅⒺⓃ⬛️⬛️⬛️⬛️
⬜️◻️◽️▫️ⓄⓅⒺⓃ▪️◾️◼️⬛️
⬜️⬜️⬜️⬜️ⓄⓅⒺⓃ▪️◾️◼️⬛️
👑 ስለ ንጉስ ቴዎድሮስ 🤴
🩸 ትንቢት የተነገረለትን ንጉስ የቴዎድሮስ የሚነሳበት አስደናቂና ምስጢራዊ ስፍራ
🩸 እውነት ትንቢት የተነገረለት ንጉስ ቴዎድሮስ ይመጣል ?
🩸 በፍካሬ ኢየሱስና በገድለ ፊቅጦር ስለ ትንቢታዊው ንጉስ ቴዎድሮስና ተጽፎ ይገኛል
🩸 የየረር ተራራ አስገራሚ ምስጢሮች
ለእነዚህ ጥያቂዎች መልስ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
እዚህ ጋር ይጫኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇
➢ JOIN ➢ JOIN ➢ JOIN ➢JOIN
➢ JOIN ➢ JOIN ➢ JOIN ➢JOIN
➢ JOIN ➢ JOIN ➢ JOIN ➢JOIN
➢ JOIN ➢ JOIN ➢ JOIN ➢JOIN
❤️“ ንዑ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ ”
🔅ኑ የግእዝ ቋንቋ እንማር🔅
📜 የሀገራችን የኢትዮጵያ ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት እንሰጣለን። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ!
📜
✞ የፃድቅ ሰው ፀሎት ✞
የፃድቅ ሰው ፀሎት ሀይልን ያደርጋል
ፀሐይን ያቆማል ሙታን ያስነሳል
ከጠላት ዲያቢሎስ ነፍሳትን ይነጥቃል
ባዶውን ማድጋ በዘይት ይሞላል
የኢያሱ ፀሎት ግዳጅን ፈፅሟል
በገባኦት ሰማይ ፀሐይን አቁሟል
ማድጋዋ ሞልቷል በኤልሳ በረከት
ከርሀብ ድናለች ሱናማዊቷ ሴት
/አዝ = = = = =
ህያው እንድትሆን ጴጥሮስ ፀለየላት
ጣቢታ ተነሳች ሞት ተሸንፎላት
ከሰገነት ወድቆ ቢሞት አውጣኪስ
ህይወት ሰጠው አቅፎ ቅዱስ ጳውሎስ
/አዝ = = = = =
በስሙ መከራን ለተቀበሉት
ይለምናል ጌታ ስለሰማዕታት
በፃድቅ ስም ውሃ ለመስጠት የተጋ
ያገኛል ከእግዚአብሔር የፃድቁን ዋጋ
/አዝ = = = = =
ቃልኪዳን ስላለው ከመረጣቸው
ስለማለላቸው በፅኑ መሐላው
ጌታ ስለነርሱ እንደሚማለደን
በመንፈስ ቅዱስ አፍ መፅሐፍ ነገረን
#Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ።
╔✞════●◉❖◉●════✞╗
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
╚✞════●◉❖◉●════✞╝
✍ ወድሰኒ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
🕯 #ጾመ_ሰብአ_ነነዌ
ይህ ጾም የነነዌ ሰዎች የጾሙት ሦስቱ ዕለታት ማለትም ሰኞ፣ ማክሰኞና ረቡዕ በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መሠረት የሚጾም ጾም ነው፡፡ በመባቻ ሐመር የጾሙ ወቅት ከፍና ዝቅ ይላል፤ ማለትም አንድ ጊዜ በጥር አንድ ጊዜ በየካቲት ይሆናል፡፡
የነነዌ ከተማ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ የተመሠረተችና ከጥንት ጀምሮ ጣዖት ይመለክባት የነበረች ጥንታዊት የአሶራውያን ዋና ከተማቸው ነች፡፡ በተጨማሪም በከተማዋ ጣዖት የሚያመልኩና እግዚአብሔርን የሚዘባበቱ ሕዝብና ነገሥታት ነበሩባት፡፡ (ለምሳሌ የንጉሥ ሰናክሬምና የእስራኤል ንጉሥ ሕዝቅያስን ታሪክ 2ኛ ነገ ምዕ 19 ያንብቡ)፡፡
ይህች ከተማ በዚህ ሁኔታ ቀጥላ በ770 ቅ/ል/ክ የሕዝቡ ኃጢአት ከፈጣሪ ሲደርስ እግዚአብሔር ‹‹ነነዌ በዚህ ሦስት ቀን ትገለበጣለች ብለህ ንገራቸው›› ብሎ ነቢዩ ዮናስን ላከው፡፡ ዮናስ ግን የዋህ ስለነበረ ‹‹አንተ መሐሪ አምላክ ነህና እኔ እናገራለሁ አንተም ትምራቸዋለህ በመጨረሻም እኔ ውሸተኛ እባላለሁና ስለዚህ ወደ ነነዌ ሔጄ አልሰብክም›› በማለት ወደ ተርሴስ ለመሔድ በመርከብ ተሳፈረ፡፡ ነገር ግን እግዚአብሔር በአውሎና በወጀብ መካከል መንገድ ያለው ፍጥረታቱም ሁሉ የሚታዘዙለት አምላክ መሆኑ ይታወቅ ዘንድ በባሕሩ ላይ ወጀብ አስነሳ፡፡ ዮናስ የተሳፈረበት መርከብም ታወከች፤ በመርከቢቱ የተሳፈሩ ሌሎች ተሳፋሪዎችም ‹‹ከእኛ መካከል በደለኛ ማን ነው?›› ሲባባሉ ዮናስ ግን በመርከቡ አንደኛው ክፍል ገብቶ ተኝቶ ነበር፡፡ እነርሱም ቀስቅሰው ማንነቱን ሲጠይቁት ‹‹እኔ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርን የማመልክ ሰው ነኝ፤ በእርሱ ላይ በማመጼ ይህ ሁሉ መከራ በእኔ ምክንያት አግኝቷችኋል፤ ስለዚህ እኔን ወደ ባሕር ጣሉኝ›› አላቸው፡፡ መርከበኞቹም እውነቱን ለማረጋገጥ እጣ ቢጣጣሉ በተከታታይ ሦስት ጊዜ በዮናስ ላይ ስለወጣ ዮናስን ከመርከባቸው አውጥተው በባሕር ላይ ጣሉት፡፡ ፍጥረታቱ ሁሉ ለእግዚአብሔር ይታዘዙለታልና ትልቅ ዓሣ ዮናስን ውጦ በባሕር ላይ እየተጓዘ በሦስተኛ ቀኑ በባሕር ወደብ ላይ በነበረች በነነዌ ከተማ ተፋው፡፡ ዮናስም ከዓሣው ሆድ ከወጣ በኋላ ስለከተማዋ በጠየቀ ጊዜ ነነዌ መሆኗን ነገሩት፡፡ ከዚያም እግዚአብሔር በል እንዳለው ‹‹ይህች ከተማ በሦስት ቀን ትገለበጣለች›› ብሎ ሰበከ፤ (ሙሉ ታሪኩን ትንንቢተ ዮናስ አራቱንም ምዕራፎች ያንብቡ)፡፡
የነነዌ ሰዎች አስቀድሞ በሰናክሬምና በወታደሮቹ ላይ የደረሰውን ጥፋት እና ‹‹ኃይሌ ጉልበቴ አንተ ነህ›› ያለውን ሕዝቅያስን ከነሕዝቡ የመዳኑን ታሪክ ሰምተዋልና እግዚአብሔር ይቅርባይ መሐሪ መሆኑን አምነው ወደ እርሱ ተጠግተው ከአዋቂ እስከ ልጅ ከንጉሥ እስከ አገልጋይ ተስማምተው ጾምን አወጁ፤ በአንድ ልብ በአንድ መንፈስ ሆነውም አለቀሱ፡፡ እግዚአብሔርም መመለሳቸውን ተመልክቶ ይቅር አላቸው፡፡ ዮናስ ግን መደሰት ሲገባው በየዋህነቱ አዘነ፤ ቀድሞውኑ እኔ የተናገርኩት ሳይሆን ቢቀር ውሸተኛ እባላለሁ ብሎ ነበርና፤ (ዮና 4፥1)፡፡
ይህን ጾም የምንጾምበት ዐቢይ ምክንያት አብርሃም ሶርያዊ ሊቀ ጳጳስ የሠራው ሥርዓት በመሆኑ ነው፡፡ አብርሃም ሶርያዊ ከክርስቲያን ወገን የተወለደና አስቀድሞ ገንዘብ ያለው ነጋዴ ነበር፡፡ እየነገደም ምስር (ግብፅ) አገር ደርሶ በዚያው መኖር ጀመረ፡፡ ለድኆችና ለችግረኞች ርኅራኄን የሚያደርግ በመሆኑና በዚህም ብዙ ትሩፋቶቹ በመገለጣቸው የእስክንድርያ ኤጲስ-ቆጶሳት በፈቃደ እግዚአብሔር በእስክንድርያ ሊቀ-ጵጵስና ሾሙት፡፡ ከዚህ በኋላ ገንዘቡን ለድኆችና ለችግረኞች መጽውቶ የሊቀ-ጵጵስናውን ሥራ መሥራት ጀመረ፡፡ በሹመቱም ወራት ክፉ ልማድን ሁሉ አስወገደ፤ ኤጲስ-ቆጶሳቱንም ስለ ክህነት ሹመት መማለጃ እንዳይቀበሉ አወገዛቸው፤ ውግዘቱንም በሰሙ ጊዜ ሁሉም ፈርተው ክፉ ልማዳቸውን በመተው በደላቸውን ያስተሰርይላቸው ዘንድ ለመኑት፡፡
እግዚአብሔርን ከማይፈራ አንድ የንጉሥ ጸሐፊ ከሆነ ሰው በስተቀር ሁሉም ግዝቱን አክብረውታል፡፡ አብርሃም ግን ያን ክፉ ሰው ስለ ራሱ ድኅነት ብዙ ጊዜ ቢለምነውም ከክፋቱ አልተመለሰም፡፡ ጻድቁ አብርሃም ማስተማሩንና መገሠጹን ሳይሰለች ለሌሎች ዕንቅፋት እንዳይሆን ወደዚያ ክፉ ሰው ቤት ሄደ፤ ሆኖም ግን ይህ ክፉ ሰው የሊቀ-ጳጳሱን መምጣት በሰማ ጊዜ ደጁን ቢዘጋበትም አብርሃም ደጁን እያንኳኳ ለተወሰነ ሰዓት ቆመ፡፡ ከዚህም በኋላ ‹‹የዚህ ሰው ደም በራሱ ላይ ነው፤ እኔ ከደሙ ንጹሕ ነኝ›› ብሎ የእግሩን ትቢያ አራግፎ ተመለሰ፡፡ ያም ክፉ ሰው በክፉ አሟሟት ሞተ፡፡ ይህን የተመለከቱ ብዙዎችም ንስሐ ገብተዋል፤ (ስንክሳር ዘታኅሣሥ 6)፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በአብርሃም ሶርያዊ የሊቀ-ጵጵስና ዘመን ለምስር (ግብፅ) ንጉሥ የጭፍራ አለቃ የሆነ አንድ አይሁዳዊ ሰው ነበር፡፡ ለዚህም የጭፍራ አለቃ አብሮት ወደ ንጉሥ የሚገባ ሌላ አይሁዳዊ ወዳጅ ነበረው፡፡ ይህ አይሁዳዊ ከጭፍራ አለቃው ጋር ወዳጅ በመሆኑ ከንጉሥ ጋር ይነጋገራል፤ ከንጉሥ ዘንድ ባለሟልነትን ባገኘ ጊዜም ንጉሡን ‹‹ጌታዬ ንጉሥ ሆይ ሊቀ-ጳጳሳት አባ አብርሃምን እንድታስመጣውና በፊትህ እንድከራከረው ተመኝቻለሁ›› አለው፡፡ ንጉሡም ልኮ አባ አብርሃምን አስመጣው፤ ከርሱም ጋር የእስሙናይን ኤጲስ-ቆጶስ አባ ሳዊሮስ ነበረ፡፡ ይህ አይሁዳዊም ከሊቀ-ጳጳሳቱ ጋር ተከራክሮ በመረታቱ ንጉሡ ሊቀ-ጳጳሳቱን አክብሮ በሰላም ወደ ቤታቸው አሰናበታቸው፡፡ የጭፍራ አለቃውና አይሁዳዊ ወዳጁም አፈሩ፡፡ ሆኖም ግን ሊቀ-ጳጳሳቱንና የክርስቲያን ወገኖችን የሚያሸንፉበት ሌላ ነገር መሥራት ጀመሩ፡፡ በአንዲትም ቀን የጭፍራ አለቃው ወደ ንጉሡ ገብቶ ‹‹ጌታዬ ንጉሥ ሆይ የማስረዳህ ነገር አለ፤ እነዚህ ክርስቲያኖች ሃይማኖት የላቸውም፤ ወንጌላቸው፡- የሰናፍጭ ቅንጣት ታህል ሃይማኖት ካላችሁ ይህን ተራራ ከዚህ ተነቅለህ ወደዚያ ሂድ ብትሉት ይሄዳል የሚሳናችሁ የለም›› ይላልና አለው፡፡ ንጉሡም ይህን በሰማ ጊዜ መጠየቅ ሽቶ ሊቀ ጳጳሱን ሲያገኘው ነገሩን ያጣዋል፤ ነገሩ ትዝ ሲለው ሊቀ ጳጳሱን ያጣዋል፡፡ ከዕለታት በአንዱ ግን እርሱ ባለበት ነገሩ ትዝ ይለውና ‹‹አባቴ የምጠይቅህ ኑሮኝ አንተን ሳገኝህ ነገሩን እየዘነጋሁት ነገሩ ትዝ ሲለኝ አንተን እያጣሁህ ቆየሁ፤ አሁን ግን ነገሩም ትዝ ብሎኛል አንተም መጥተሃል›› አለው፡፡ ከዚያም በወንጌል ‹‹የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖራችሁ ይህንን ተራራ ከዚህ ወደዚያ እለፍ ብትሉት ያልፋል፤ የሚሳናችሁም ነገር የለም›› (ማቴ 17፥20 ፣ ማቴ 21፥21 ፣ ሉቃ 17፥6) ተብሎ ተጽፏል፤ ወንጌል እውነተኛ የእግዚአብሔር ቃል ነው ብለህ የምታምን ከሆንህ ይህን ፈጽመህ አሳየን አሉት፡፡ አብርሃም ሶርያዊም ሦስት ቀን እንዲሰጡት ጠይቆ ሦስቱን ቀን በጾምና በጸሎት ወደ እግዚአብሔር ተማጸነ፤ ከዚያም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ተገልጣለት ጫማ ሰፊ ተብሎ የሚታወቀው ስምዖን ግብጻዊ ጋር እንዲሄድና ከእርሱ ጋር ሆነው አይሁድ ላቀረቡት ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኙ ነገረችው፡፡ በመጨረሻም በሊቀ ጳጳሱ አስተባባሪነት፣ በስምዖን መሪነት፣ በምእመናን ጸሎትና በእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ 41 ኪራላይሶን አድርሰው ሰግደው ሲነሡ ተራራው ተነሣ፤ በውስጡም ተያዩ፡፡ ተራራውንም አፍልሰው በኢ-አማንያን ፊት ድንቅ ተአምር አሳይተዋል፡፡ ይህ ተአምር የተደረገበት ወቅት ደግሞ ጾመ ነቢያት ከመግባቱ በፊት ስለነበር የተደረገውም ተአምር ቤተ ክርስቲያን ዘወትር
❤️“ ንዑ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ ”
🔅ኑ የግእዝ ቋንቋ እንማር🔅
📜 የሀገራችን የኢትዮጵያ ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት እንሰጣለን። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ!
📜
🥰ምን አይነት መዝሙር ማግኘት ይፈልጋሉ ❓ የምት ፈልጉትን መዝሙር በመምረጥ ተቀላቀሉ 👇👇👇
Читать полностью…📌ሰው ሲወለድ ሙስሊም ነበር ይላሉ ሙስሊሞች በተጨማሪ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ«እኔ ጌታ ነኝ አምልኩኝ አላለም ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዞዋል ይላሉ» እንግዲህ ለእያንዳንዱ ከሙስሊም ለሚመጣ ጥያቄ አጥጋቢ መልስ ለማግኘት ከፈለጉ ይህን ቻናል ይቀላቀሉ።
የተበረዘው መፅሐፍ ቅዱስ ነው ወይ ቁርአን ? አንድ ቅጂ ብቻ አለው ፍፁም ከፈጣሪ ነው ተብሎ በሙስሊሞች የሚታመነው በዚ በኛ ዘመን 4 ዓይነት ቅጂዎች አሉት.....READ MORE
📌ሰላም ውድ የወድሰኒ በቴሌግራም ተከታታዮቻችን እንደሚታወቀው የወድሰኒን የመዝሙር ቻናል ለማስፋት በዮቲዩብ ቻናል መጥተናል በይዘቱ አዳዲስ የሆኑ ነገሮችን አካተን ወደ እናንተ ለማድረስ ዝግጅታችንን ጨርሰናል።
📌ከእናንተ የሚጠበቀው ከታች👇 ያለውን ሊንክ ተጠቅማችሁ Subscriber እንድታደርጉልን ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን! አሜን
#አቡነ ተክለ ሃይማኖት
#ጥር 24 የጻድቁ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ስባረ አጽማቸው ነው፤ በረከታቸው ይደርብን፡፡
የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው፥ እግዚአብሔርም ከሁሉ ያድናቸዋል፡፡ መዝ 34፣19
አባታችን ኢትዮጵያዊው ፃድቅ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ለ22 ዓመታት ደብረ ሊባኖስ በሚገኘው ደብረ አሰቦ ዋሻ ውስጥ ሲፀልዩ ከመቆም ብዛትም እግራቸውን አጥተዋል። ለዓመታት ከቆሙበት ሳይቀመጡ ከፊት ከኋላ ከጐን እና ከጐን ምንም ሳይደገፉ በአንድ ቦታ በመወሰን ለ22 ዓመታት ደብረ ሊባኖስ በሚገኘው ደብረ አስቦ ዋሻ ውስጥ ሲፀልዩ ከመቆም ብዛትም እግራቸውን አጥተዋል። ከዚያም ለ7 ዓመታት በአንድ እግራቸው ቆመው ፀሎታቸውን ቀጠሉ። ስለ ክብራቸውም ከእግዚአብሔር ክንፍ ተሰጥቷቸዋል። በአጠቃላይ ለ29 ዓመታት በጸሎት ቆይተዋል።
ዕረፍታቸውም በተወለዱ በ99 ዓመት ሲሆን ቀኑም ነሐሴ 24 ቀን ነው።
በዚህም መሠረት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችን ለዕረፍታቸው በእግዚአብሔር ፊት ለከበረና ብዙ ክብር ለተሰጣቸው አባታችን በየዓመቱ ነሐሴ 24 ቀን በዓለ ዕረፍታቸውን ታህሳስ 24 ቀን በዓለ ልደታቸውን ዛሬ ጥር 24 ደግሞ ስባረ አፅማቸውን በታላቅ ድምቀት ታከብራለች።የአባታችን የፃድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ጸሎታቸው እና አማላጅነታቸው ቤተክርስቲያናችንን አገራችንን ኢትዮጵያን እና እኛን ህዝቦቿን ከፈተና ይጠብቀን ዘንድ በቃልኪዳናቸው ያስቧት አሜን!!!
የሀዲስ ሐዋርያ ጸሎታቸው፣ቃል ኪዳናቸው፣በረከታቸው፣አማላጅነታቸው አይለየን አሜን፡፡
❓ጥያቄ ቁጥር 1⃣
ብሩህ አዕምሮ ያላችሁ ፈጠን ብላችሁ መልሷት
1=5
2=10
3=15
4=20
5= ?
ቀድሞ ለመለሱ 5 ሰዎች የ ካርድ ሽልማት አለ Request to Join ያድርጉ
✞ ሞትማ_ለመዋቲ_ይገባል ✞
ሞትማ ለመዋቲ ይገባል ይገባል(፪)
የድንግል አሟሟት እጅጉን ይደንቃል(፪)
ለልጇ ስትነግር ሞት እንደምትፈራ(፪)
ወሰዷት በሐሴት መላእክተ ሐራ(፪)
ጭንቀቱ ሳይገጥማት ሳታስብ ድንገት(፪)
እንደ እንቅልፍ ወሰዳት ያመልአከ ሞት፪)
/አዝ = = = = =
ይገርማል ይደንቃል የድንግል ፍልሰታ(፪)
በምስጋና አረገች ከልጇ ተጠርታ
በይባቤ አረገች ከልጇ ተጠርታ
እያሸበሸቡ መላእክተ ሰማይ(፪)
ወስደው አቀረቧት ከልጇ መንበር ላይ(፪)
/አዝ = = = = =
ሱባኤ እንደገቡ እንደ ሐዋርያት(፪)
እኔም ከቤት ወጣሁ አንቺኑ በመሻት(፪)
ትንሳኤሽን በክብር እንዳሳየሻቸው(፪)
እኔንም ለዚህ አብቂኝ ብርሃንሽን እንዳየው(፪)
👉ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወልደቂርቆስ
#Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ።
╔✞═════●◉❖◉●════✞╗
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
╚✞═════●◉❖◉●════✞╝
✍ ወድሰኒ
❤️“ ንዑ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ ”
🔅ኑ የግእዝ ቋንቋ እንማር🔅
📜 የሀገራችን የኢትዮጵያ ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት እንሰጣለን። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ!
📜
❤️“ ንዑ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ ”
🔅ኑ የግእዝ ቋንቋ እንማር🔅
📜 የሀገራችን የኢትዮጵያ ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት እንሰጣለን። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ!
📜
☘ የ 25 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው
13' ደቂቃ ነው የቀረው ተዘጋጁ ቻናሉን ያልተቀላቀላችሁ ተቀላቀሉ በቀጣይ የ50 ብር ይለቀቃል ሼር ያድርጉ
የካቲት ፮ /6/
📷 እርግጠኛ ነኝ ፕሮፍይሎን ለመቀየር ፈልገው ፕሮፍይል የሚያደርጉት ጠፍቶ ተቸግረው ያውቃሉ።
የናንተን ችግር ለመፍታት በአይነቱ ለየት ያለ አዲስ መንፈሳዊ ቻናል ይዘንላችሁ መተናል ከናንተ የሚጠበቀው ከታች ባለው ሊንክ join ማድረግ ብቻ ነው👇👇👇👇👇👇📷
/channel/addlist/isQbYInIIR0zNTc0
ልታስበው የሚገባ በመሆኑ ከጾመ ነቢያት ጋር አያይዘን እንድንጾም ሐዋርያት ሰብአ ነነዌ የተነሳሕያን አብነት ናቸውና ሥርዓቱም ጾሙም አይቅር ብለው ቀኖና ሠርተውልናል፡፡ እኛም በጾምና በጸሎት ከፈጣሪያችን ምሕረትና በረከት ለማግኘት ስንል እንጾመዋለን፡፡
በተጨማሪም ይህ ጾም ለዐቢይ ጾም መዘጋጃ በመሆን ያገለግላል፡፡
የነነዌን ሕዝብ በእሳት ከመቃጠል ያዳናቸው አምላክ እኛንም ከገሃነም እሳት ያድነን፡፡ አሜን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
ምንጭ፦ መጽሐፍ ቅዱስ ፣ ስንክሳር ዘታኅሣሥ 6 ፣ ሰባቱ አጽዋማት ፣ ጾምና ምጽዋት
❓ጥያቄ ቁጥር 1⃣
ብሩህ አዕምሮ ያላችሁ ፈጠን ብላችሁ መልሷት
1=5
2=10
3=15
4=20
5= ?
ቀድሞ ለመለሱ 5 ሰዎች የ ካርድ ሽልማት አለ Request to Join ያድርጉ
መልካም ዜና ለአእላፍት ዝማሬ ቤተሰቦች ❤️🔥
የአእላፍት ዝማሬ መዝሙሮችን በነፃ የምታገኙበት አዲስ ቻናል ተገኝቷል፣ በቀላሉ ቻናሉን ለማግኘት 👇
📕✞ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእናቱ ከቅድስት ድንግል ማርያምና ከሐዋርያቱ ጋር የገሊላ ክፍል በሆነችው በቃና በሰርግ ቤት ተገኝቶ ውሃውን ወይን ጠጅ ያደረገበት የሰርግ ደግሶ የነበረው ማን ነበር ?
🌎አንዴ ብቻ ይንኩት አለማትን የፈጠረውን ጌታ በሕይወት ያመስግኑ ፣ ስትነኩት የሚወስዳችሁ ቦታ በጣም ይጠቅማቹሀል !
👇👇👇
. ✦ ,
. . ゚ . 🌑 . .
˚ ゚ . . 🌎 , * . . ✦ ˚ * .
. . ゚ . .
, . ☀️ * . . . ✦ , * 🚀 , . . ˚ , .
* ✦ . . . . 🌑 . .
˚ ゚ . .
✞ ድንግል እናቴ ✞
ድንግል እናቴ ነይ ድረሽልኝ
ወገን የለኝም ቀርቦ የሚያፅናናኝ
ካጠገቤ ሁኚ እና አለሁ በይኚ
ይቆይልኛል ያልኩት ከእጄ ላይ አልቆ
በሀዘን በሰቆቃ ጉልበቴ ደቆ
በረከት አልባ ሆኜ እንዳልከፋ
ድረሽልኝ እናቴ ነይ የእኔ ተስፋ
/አዝ = = = = =
ብቸኝነት ክፉ ነው አንገት ያስደፋል
ጭንቀትን አባብሶ ለክፉ ይሰጣል
አንቺ ከጎኔ ካለሽ አልሸነፍም
ለዚህ ዓለም ሞኝነት እጄን አልሰጥም
/አዝ = = = = =
እንኳን ለደካማው ሰው ለእኔ ለባሪያሽ
ለዓለም ይተርፋል ፀሎት ልመናሽ
በዚያ በፍርድ ሰዓት ጥላ ሁኚኝ
ክፉ ግብሬን መዝኖ እንዳያቀለኝ
/አዝ = = = = =
እረፍዶብኛል ጉዞው የሠርጉ ቤት
ሙሽራው ሊገባ ነው ሳልይዝ መብራት
አፍጥኚኝ እናት ዓለም ለመልካም ሥራ
የእሳት ሲሳይ እንዳልሆን ድንግል አደራ
👉ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
#Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ።
╔✞════●◉❖◉●════✞╗
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
╚✞════●◉❖◉●════✞╝
✍ ወድሰኒ
✞ አንተን ማገልገል ✞
አንተን ማገልገል መባረክ ነው❨፪×❩
ምርጫ ነው ዕጣ ነው
ክብር ነው እድል ነው
አንተን ማገልገል መባረክ ነው
ገና በማለዳ ብላቴና ሳለሁ
የሰማሁት ዜማ ዛሬም በልቤ ነው
የጸናጽሉ ድምጽ የሸተተኝ ዕጣን
ካንተ ጋር አስሮኛል በዝማሬ ኪዳን
/አዝ = = = = =
አፈር ትቢያ ስሆን ከሁሉ ያነስኩኝ
እንዳገለግልህ በአንተ ተመረጥኩኝ
የአንተ ስምና ክብር በአፌ ላይ አለፈ
በባሪያህ ተጠቅመህ ስንት ሰው አረፈ
/አዝ = = = = =
ዓለም ሳትወስድብኝ ያንተን ውድ ጸጋ
ለክብርህ እንደዘመርኩ እየመሸ ነጋ
የዜማ ጠጠሬ ያለህ በወንጭፌ
ሺ ጠላት ቢከበኝ ምስጋና ነው ሰልፌ
/አዝ = = = = =
ተከፍቼ አላውቅም እኔ በአንዳች ነገር
ስምህን አንግቤ ስሄድ አገር ለሀገር
ሰላደረክልኝ ባዕዳነነ ዘመድ
ሞገስ ክብር ሆንከኝ ባለፍኩበት መንገድ
/አዝ = = = = =
ዘመኔ የደስታ የሐሴት ሆነልኝ
ስትረዳኝ ስላየሁ አቤኔዘር አልኩኝ
ስለ እጅህ ስጦታ አሜን ብዬሃለሁ
የስምህ አወዳሽ የልጅ ልጅ አያለሁ
👉ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
#Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ።
╔✞═══●◉❖◉●═══✞╗
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
❖ @mezmuredawit ❖
❖ @mezmuredawit ❖
❖ @mezmuredawit ❖
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
╚✞═══●◉❖◉●═══✞╝
✍ ዜማ ቅዱስ ያሬድ
👳♂አባቶች ይህንን ይመክሩናል
እኛ የአባቶቻችን ልጆች ነን
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
ለኦርቶዶኮስ አማኞች ብቻ የተከፈተ ቻናል ።
✝ክርስትናችን እንዳንኖረው የሚያደርጉን ምክንያቶች በእውኑ ታውቋቸዋላችሁ⁉️
ለዚህ ችግር አባቶች ምን አሉ⁉️
የምትፈልጉትን ለማግኘት ወደ ቻናላችን ተቀላቀሉ
ይህ ምክረ አበው ነው ሁላችሁም ተቀላቀሉ ትጠቀሙበታላችሁ open የሚለውን በመንካት ይቀላቀሉን👇👇👇👇👇👇👇
⬜️◻️◽️▫️ⓄⓅⒺⓃ⬛️⬛️⬛️⬛️
⬜️◻️◽️▫️ⓄⓅⒺⓃ▪️◾️◼️⬛️
⬜️⬜️⬜️⬜️ⓄⓅⒺⓃ▪️◾️◼️⬛️
🙏 በማርያም ይሄን ቻናል ሳታዩ እንዳታልፉት ✅JOIN✅ የምትለውን ብቻ ይንኳት።🙏
Читать полностью…❓ጥያቄ ቁጥር 1⃣
ብሩህ አዕምሮ ያላችሁ ፈጠን ብላችሁ መልሷት
1=5
2=10
3=15
4=20
5= ?
ቀድሞ ለመለሱ 5 ሰዎች የ ካርድ ሽልማት አለ Request to Join ያድርጉ
💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕
[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
[┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓
💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕
┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛
🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇
🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧