ይህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዓለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስ እና ድንግል ማርያም ወ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም የሐመረ ኖኅ ሰንበት ት/ቤት ቻናል ነው፡፡ "ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈፅሞ ስለተሰጠች ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኻችሁ እፅፍላችሁ ዘንድ ግድ ኾነብኝ::" የይሁዳ.መ ፩-፫