ethiouniversity1 | Unsorted

Telegram-канал ethiouniversity1 - 🇪🇹ኢትዮ University

150787

Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Subscribe to a channel

🇪🇹ኢትዮ University

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ የፃፈው ደብዳቤ ፡


ጉዳዩ፦ ያለአግባብ ገንዘብ ከባንክ ወጭ ያደረጉ ተማሪዎችን ይመለከታል፤

እንደሚታወቀው ባንካችን መጋቢት 06/2016ዓ.ም የሲስተም ማዘመን ስራ እየተሰራ በተፈጠረው የሲስተም ችግር ምክንያት ደንበኞች ያለአግባብ ገንዘብ ሳይኖራቸው ከሂሳባቸው ወጭ ማድረጋቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት ባንካችን ከአ/ምንጭ ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር በተሰራው የማስመለስ ስራ አብዛኛው ደንበኞች ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ መመለስ ችለዋል፡፡ ነገር ግን ጥቂት የሚባሉ ደንበኞች ዕዳቸውን ከፍለው በሚፈለገው ፍጥነት ሊመልሱ አልቻሉም፡፤

በመሆኑም ዩኒቨርስቲው ይህንን የሀገር ሃብት ለማስመለስ እስካሁን ድረስ ለሠራው ሥራ ምስጋናችንን እያቀረብን፣ የቀረውን ገንዘብ ማስመለስ ይቻል ዘንድ ከዚህ ደብዳቤ ጋር ባያያዝነው ሠንጠረዥ ላይ በተመለከተው ዝርዝር መሠረት ልክ እንደዚህ ቀደሙ በተቋሙ ለሚገኙ ተማሪዎች ያለአግባብ የወሰዱትን ገንዘብ #በ48 ሰዓት ጊዜ ውስጥ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተመላሽ እንዲደረግ ልዩ የሆነ መመሪያ እንዲሰጣቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

[የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ]

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

ከ2.5 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሕንጻዎች እና መሠረተ ልማቶች ግንባታ እያካሔደ መሆኑን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ገለፀ፡፡

ዩኒቨርሲቲው በበጀት ዓመቱ 25 የተለያዩ ሕንፃዎች እና መሠረተ ልማቶች በማስገንባት ላይ ይገኛል።

ግንባታዎቹ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና የተማሪ ቅበላ አቅምን ለመጨመር የሚረዱ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ግንባታ ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ ተስፋሁን ገብሩ ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡

የአስተዳደር እና የተማሪዎች አገልግሎት ሕንጻዎች፣ የመማሪያ ክፍሎች፣ የተማሪዎች ዶርሚተሪዎች፣ ቤተ-ሙከራዎች፣ አይ.ሲ.ቲ. ታወሮች እና ሌሎች መሠረተ ልማቶች በግንባታው መካተታቸውን ገልፀዋል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#JimmaUniversity

ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል።

የጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 402 የመጀመሪያ ድግሪ ፣ 350 የሁለተኛ ዲግሪ እና 26 የሦስተኛ ዲግሪ፤ በድምሩ 778 ተማሪዎችን ነዉ በነገዉ እለት በደማቅ ስነ ሥርዓት የሚያስመርቀው።

ከተመራቂዎቹ መካከል በቅርቡ የተሰጠውን የብሔራዊ መውጫ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ 379 የዩኒቨርስቲው ጤና ኢንስቲትዩት የህክምና ተማሪዎች ይገኙበታል።

የምርቃት ስነ ሥርዓቱ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሀጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል ይከናወናል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

በምስራቅ ጎጃም ዞን ከህብረተሰቡ ጋር በተደረገ ዉይይት 38 ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ጀመሩ።

በምስራቅ ጎጃም ዞን በተፈጠረዉ የፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረዉን ትምህርት ለማስጀመር ከወላጆች፣ መምህራንና ተማሪዎች፣ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች፣ አጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር በተካሄደ ዉይይት በዞኑ በሚገኙ 10 ወረዳና ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ 33 የመጀመሪያ ደረጃና 5 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን መዝግበዉ ማስተማር ጀምረዋል።

የምስራቅ ጎጃም ዞን ተቋርጦ የነበረዉን ትምህርት በሁሉም ወረዳዎች ለማስጀመር ባለፉት ሁለት ሳምንታት ባካሄደዉ የንቅናቄ መድረክ 17 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 2 ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ማስተማር እንደጀመሩ ከምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ የተገኘዉ መረጃ ያሳያል።

አሁን በንቅናቄ ወደ ማስተማር ስራ የገቡት በአብዛኛዉ በከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ በገጠር የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ወደ ማስተማር እንዲገቡ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን መምሪያዉ ገልጿል።

ትምህርት ለሰላም፣ ለልማትና ለመልካም አስተዳዳር!

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

"በትምህርት ቤት ውስጥ ያልተጀመረ ነገር የትም አይደርስም" አቶ ክብረት አበበ የጠብታ አንቡላንስ መስራች

በኢትዮጵያ በመጀመሪያ ደረጃ የህክምና ዘርፍ ፈር ቀዳጅ የሆነው የጠብታ አንቡላንስ አዲስ ባቋቋመው ፋውንዴሽን በኩል በአዲስ አበባ ለሚገኙ 10 ትምሀርት ቤቶች በዚህ ዓመት የመንገድ ደኅንነት እና የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ ሥልጠና እንደሚሰጥ አስታውቋል።

የጠብታ አንቡላንስ መስራች አቶ ክብረት አበበ ማክሰኞ ዕለት በህብረት ፍሬ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ሐሙስ ደግሞ ኮከበ ጽባህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ሥራውን በማስተዋወቅ በይፋ አስጀምረዋል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#MoE

የአገር ውስጥ የምርምር ጆርናል አርታኢዎች እና አሳታሚዎች ለ Plagiarism ችግር ልዩ ትኩረት በመስጠትና ቅድመ ፍተሻ በማድረግ የምርምር ጆርናል ጥራትን እንዲያስጠብቁ ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ።

በርካታ በአገር ውስጥ የሚታተሙ የምርምር ጆርናሎች ፅሁፎች (Manuscripts) የPlagiarism መጠናቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ከሚሰጠው ነጥብ በላይ መሆኑን በዚህ ዓመት ባደረገው የፍተሻ ሥራ ማረጋገጡን ሚኒስቴሩ ገልጿል።

በመሆኑም ከመጋቢት 30/2016 ዓ.ም. ጀምሮ የPlagiarism መጠኑ ከ 30% በላይ የሆነ የምርምር ጆርናል ለፍተሻ ብቁ የማይሆንና ዕውቅና የማይሰጠው መሆኑ ተገልጿል።

ለዚህም ሚኒስቴሩ የተሻሻለ መመሪያ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መላኩ ታውቋል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል?

የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች መረጃ ማሰባሰብ ሥራ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እየተከናወነ ይገኛል።

ተቋማቱ ለፈተና የሚቀመጡ ተማሪዎች የተሟላ መረጃ እስከ ሚያዚያ 5/2016 ዓ.ም ድረስ በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በኩል ተረጋግጦ እንዲላክ ትምህርት ሚኒስቴር ማሳሰቡ ተሰምቷል።

የመውጫ ፈተናው በሰኔ ወር አጋማሽ እንደሚሰጥ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#MoE

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን የራስ ገዝ ሽግግር የሚያሳልጡ ፍኖተ ካርታ እና መመሪያ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ።

የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ መሆን ተቋማቱ በአስተዳደራዊ፣ አካዳሚያዊ እንዲሁም በሰው ሃብትና ፋይናንስ አስተዳደር ጉዳዮች ነፃነትን ከተጠያቂነት ጋር የሚያገኙበት የአሰራር ስርዓት እንደሆነ በሚኒስቴሩ የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።

የዩኒቨርሲቲዎችን የራስ ገዝ ሽግግር ለማሳለጥ የሚያስችሉ የፍኖተ ካርታ እና የመመሪያ ዝግጅት በቅርቡ ተጠናቀው ወደ ሥራ እንደሚገቡ ጠቁመዋል።

ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ለማድረግ እየተሠራ ሲሆን ተቋማቱ ከአደረጃጀት ጀምሮ ለሽግግሩ የሚያግዟቸውን ተግባራት እያከናወኑ እንደሆነ ኃላፊው አስረድተዋል።

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቱ ራስ ገዝ ለመሆን የሰው ኃይል፣ ሃብት የማመንጨት አቅም፣ የመሰረተ ልማትና የፋይናንስ አስተዳደር ስርዓታቸው እንዲሁም ዓለም አቀፍ ትስስራቸው እንደሚታይ ገልፀዋል። #ENA

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

🚀 ExitExamAI.et

ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው! 🚀

የተለያዩ AI ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

🚀 ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration ! 🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#BahirdarUniversity

ለኦርጅናል ዲግሪ ህትመት ፈላጊዎች በሙሉ

በውል መጠናቀቅ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኦርጅናል ህትመት አዲስ ውል የያዝን በመሆኑ የአገልግሎቱ ፈላጊወች ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪስ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 12 ሰዎች ቆስለዋል።

በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪስ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 12 ሰዎች መቁሰላቸውን ፋስት መረጃ ከዩኒቨርሲቲው ሰምቷል። በሳምንቱ መጨረሻ መርሃ ግብር አይራ ካምፓስ አስተምረው ሲመለሱ ሁለት መምህራኖች እና አንድ ሹፌር በመኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

🚀 ExitExamAI.et

ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው! 🚀

የተለያዩ AI ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

🚀 ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration ! 🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

31 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በማላዊ ታግተው ለማስለቀቂያ ከቤተሰቦቻቸው 1ሺ ዶላር መጠየቃቸው ተጠቆመ

የማላዊ ባለስልጣናት በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገሪቱ የገቡ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በህገወጥ አዘዋዋሪዎች ታግተው ለማስለቀቂያ በነፍስ ወከፍ 1ሺ ዶላር እየተጠየቀባቸው እንደነበር አረጋግጫለሁ ማለቱን ኒያሳ ታይምስ የተሰኘው የሀገሪቱ የዜና ምንጭ ዘግቧል።

የሀገሪቱ የደህንነት ባለስልጣን ኬን ዚክሃሌ ንጎማ በሊሎንግዌ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አህመድ ሙሀመድ እና ዲሞራህ የተባሉ ኢትዮጵያውያን ጥንዶች 31 ኢትዮጵያውያን አግተው ኢትዮጵያ ካሉ ቤተሰቦቻቸው ለማስለቀቂያ 1ሺ ዶላር እየጠየቁ እንደነበር መረጋገጡን ተናግረዋል።

ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ወደ ማላዊ ለመግባት 200 ዶላር እንደሚከፍሉ ባለስልጣኑ የገለፁ ሲሆን ህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎቹ ጥንዶች ለረዥም ጊዜ በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ንግድ ተሰማርተው እንደቆዩ አብራርተዋል። ይህ ድርጊታቸው ከታወቀ በኋላ ከሀገሪቱ እንዲባረሩ ሲደረግ ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ስላሉበት ሁኔታ የተጠቀሰ ነገር የለም።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

የትግራይ መምህራን ማኅበር የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመምህራንን የ2015 ዓ.ም የአምስት ወራት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፍል ጥሪ አቀረበ፡፡

ጊዜያዊ አስተዳደሩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ውዝፍ ክፍያውን ለመክፈል ቀደም ሲል ተስማምቶ እንደነበር የማኅበሩ ም/ፕሬዝዳንት ንግስቲ ጋረደ ለክልሉ ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ይሁን እንጂ አስተዳደሩ ለመክፈል ቃል የገባውን የአምስት ወራት ደመወዝ አለመክፈሉን ም/ፕሬዝዳንቷ ገልፀዋል።

በክልሉ የሚገኙ መምህራንን የ17 ወራት ደመወዝ አልተከፈለንም ሲሉ ሰልፍ መውጣታቸው ይታወሳል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#መቐለ

ዛሬ በመቐለ #ሰላማዊ_ሰልፍ የወጡ የመቐለ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች በፖሊስ ድብደባና እስራት እንደተፈፀመባቸው ዶቼ ቨለ ሬድዮ ተማሪዎቹን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።

ተማሪዎቹ ተራዝሟል ያሉትን የመመረቂያ ግዜን በመቃወም ሰልፍ የወጡ ሲሆን የትግራይ ክልል የፀጥታ ኃይሎች ከፍተኛ ድብደባ እና እንግልት እንደፈፀሙባቸው ተናግረዋል።

10 ተማሪዎች መታሰራቸውም ተገልጿል።

ተማሪዎቹ ዛሬ ረፋድ 4 ሰዓት ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ አሪድ ግቢ ተነስተው ያሏቸውን ቅሬታዎች ለማሰማት ወደ መቐለ ከተማ ጎዳናዎች ሰላማዊ ሰልፍ ባደረጉበት ወቅት ነው ድብደባና እስራቱ የገጠማቸው።

ተማሪዎቹ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ለምን #ተገደዱ ?

በተለያዩ ችግሮች #ለዓመታት ትምህርታቸው ሲስተጓገል ቆይቶ ዘንድሮ 2016 ለመመረቅ እየተጠባበቁ የነበረ ቢሆንም ፤ ዩኒቨርሲቲው ሌላ ተጨማሪ ዓመት መማር እንደሚጠበቅባቸው ከገለፀላቸው በኃላ ነው ሰልፍ የወጡት።

ከሰላማዊ ሰልፉ በፊት ግን ለዩኒቨርሲቲው በተደጋጋሚ ቅሬታቸውን ማቅረባቸውን እና ከዩኒቨርሲቲው ምላሽ አለማግኘታቸውን ለሬድዮ ጣቢያው በሰጡት ቃል ገልጸዋል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በስምንት የጤና ሙያ መስክ የሥራ መደቦች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 48
➤ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመት
➤ የሥራ ቦታ፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
➤ የማመልከቻ ጊዜ፦ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
➤ የምዝገባ ቦታ፦ አዲስ አበባ ቦሌ ርዋንዳ ኤምባሲ ፊት ለፊት በሚገኘው የዲላ የኒቨርሲቲ ጉዳይ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ወይም ዲላ ዩኒቨርሲቲ በኦዳያአ ግቢ የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ ቁ. G1/012

Note:
በድረ-ገጽ የተመዘገባችሁ አመልካቾች ለፈተና ስትጠሩ የትምህርት ማስረጃችሁንና ተያያዥ ስነዶችን ዋናውና የማይመለስ ኮፒ ይዛችህ መቅረብ ይኖርባችኋል፡፡

የትምህርት ማስረጃችሁ ከአገር ውስጥ ትምህርት ተቋማት ከሆነ ዋናውና ኮፒ እንዲሁም በውጭ አገራት ትምህርታችሁን የተከታተላቹ የአቻ ግመታ ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፦ 0926208813

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

💥  100%  የተረጋገጠ ልዩ እድል!  💥

💯 Full ስኮላርሽፕ እና ቪዛ የተረጋገጠ በቻይና የባችለር ማስተርስና ፒኤችዲ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ደንበኞቻችን በሙሉ  ያለምንም ቅድመ ክፍያ ከሙሉ የማማከር አገልገሎት ጋር ከግሬስ ኤዱኬሽናል እና ቪዛ ኮንሰልታንሲ ብቻ ያገኛሉ።

💯 12ኛ ክፍል ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች አድሉን መጠቀም ይችላሉ።  

📍 አዲስ አበባ: ደንበል ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ

📞  0934146000/0933099990

➘ ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
  /channel/graceconsultancy

➙ grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

"🇪🇹🇮🇹 Attention Ethiopian students! 🎓⏳

⌛️ Closing Days are Near! Don't Miss Out!
💰 No Pre-Payment Required! 🙌

🌟 Dreaming of studying in Italy, one of the most prestigious education destinations? ✨ We specialize in helping Ethiopian students like you achieve their dreams of pursuing higher education in Italy.

🤝 Our experienced consultancy team is here to guide you through the application process, scholarship opportunities, and visa support, ensuring a smooth and successful journey towards your dream education.

📩 Contact us today to schedule a consultation and secure your spot at top Italian universities. 🚀 Don't let this incredible opportunity slip away!

🎓⭐️ Your future starts now. Act fast and take the first step towards a world-class education in Italy. 🌍✨"

Required documents

For msc
-Passport(national id )
-original degree
-student copy
-recommendation letter
-medium of instruction (from
the university)
-3*4 or DV format photo

for bachelor
-passport Mandatory
-Duolingo, IELTS or TOEFL (big discount if you have one)
-transcripts
-Entrance result ( for bachelor)
-recommendation letter
-3*4 or DV format photo

contact us at :
🌐 @consultfrit 🧡
🌐 /channel/consultfrit 🧡

✈️ 0972859680💠
✈️ 0934155601💠

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#KotebeUniversityofEducation

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በዲፕሎማ በቀን መርሐ ግብር ተመላላሽ ተማሪዎችን በክፍያ ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለሆነም ከታች በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ከሚያዝያ 04 እስከ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በዋናው ሬጅስትራር በመቅረብ ማመልከት መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ለማመልከት የሚያስፈልጉ መስፈርትና መረጃዎች

👉ለዲፕሎማ

፨በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለተፈተኑ

📌የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች
➢ ለወንድ 245ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፤ ➢ ለሴት 224ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፤

📌የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች

➢ለወንድ 208 ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፡ ➢ለሴት 190 ና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸው፡

[ተጨማሪ መስፈርቶችን ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ]

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

ተጀምሯል‼️

ለ 2nd Simister የተዘጋጁ ቲቶሪያሎች🔭

የ ሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ተጀምሯል።

የ 2ኛ ሴሚስተር #Common_Course ትቶሪያላችን መማር ለምትፈልጉ ምዝገባው ተጀምሯል።

ሁለተኛ ሴሚስተር 
🧑‍💻Economics,
🧑‍💻Emerging Technology,
🧑‍💻Communictive English 2,
🧑‍💻anthropology,
🧑‍💻Civics,
🧑‍💻Global,
🧑‍💻 C++ እና 
🧑‍💻 Applied Maths 1,

በነዚህ Coursoች ላይ ትቶሪያሎች እየተዘጋጁ ስለሆነ መማር የምትፈልጉ መመዝገብ ትችላላችሁ።

የክፍያ ሁኔታ
  🔰3ት ኮርስ መርጠው ለሚማሩ 100 ብር ብቻ🙏
  🔰 4ት ኮርስ እና ከዛ በላይ 150 ብር ብቻ ከፍላችሁ መማር ነው።

ለመመዝገብ 👉👉 @Ethiounads ላይ ከፍላችሁ መቀላቀል ነው።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል?

የመውጫ ፈተናው በሰኔ ወር አጋማሽ እንደሚሰጥ ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።

ለፈተናው ትዘጋጁ ዘንድ ChatGPTን በመሳሰሉ AI ሞዴሎችን በመጠቀም የተዘጋጀዉ ExitExamAI.et ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው! 🚀

የተለያዩ ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

🚀 ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration ! 🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

🚀 ExitExamAI.et

ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው! 🚀

የተለያዩ AI ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

🚀 ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration ! 🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

#AAEB

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መካከለኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ሰኔ 4 እና 5/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።

በተመሳሳይ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 12 እስከ 14/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልጿል።

ፈተናዎቹ በተጠቀሱት ቀናት በጠዋት እና ከሰዓት መረሐግብር እንደሚሰጡ ቢሮው ያወጣው የድርጊት ጊዜ ሰሌዳ ያሳያል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

የዒድ አል ፊጥር በዓል #እሮብ ይከበራል ።

ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አል ፊጥር በዓል ደግሞ
#እሮብ ሚያዝያ 2 እንደሚከበር ይፋ ተደርጓል ።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ ከወዲሁ እንኳን ለ1445ኛ የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ለማለት እንወዳለን ። ኢድ ሙባረክ 🤩

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

ለ 1ኛ አመት ተማሪዎች በ 2ኛ ሴሚስተር ቲቶሪያል የምንሰጣቸው ኮርሶች‼️

የ ሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ተጀምሯል።

የ 2ኛ ሴሚስተር #Common_Course ትቶሪያላችን መማር ለምትፈልጉ ምዝገባው ተጀምሯል።

ሁለተኛ ሴሚስተር 
🧑‍💻Economics,
🧑‍💻Emerging Technology,
🧑‍💻Communictive English 2,
🧑‍💻anthropology,
🧑‍💻Civics,
🧑‍💻Global,
🧑‍💻 C++ እና 
🧑‍💻 Applied Maths 1,

በነዚህ Coursoች ላይ ትቶሪያሎች እየተዘጋጁ ስለሆነ መማር የምትፈልጉ መመዝገብ ትችላላችሁ።

የክፍያ ሁኔታ
  🔰3ት ኮርስ መርጠው ለሚማሩ 100 ብር ብቻ🙏
  🔰 4ት ኮርስ እና ከዛ በላይ 150 ብር ብቻ ከፍላችሁ መማር ነው።

ለመመዝገብ 👉👉 @Ethiounads ላይ ከፍላችሁ መቀላቀል ነው።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

አንድ የታሪክ ተመራማሪ በመቅደላ ጦርነት የተሰረቁት የአፄ ቴዎድሮስ አልባሳት የት እንዳሉ ለማወቅ እየጣሩ ነው ተባለ

በእንግሊዝ አንድ የታሪክ ተመራማሪ ከ156 ዓመታት በፊት የተሰረቁት የዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ አልባሳት የት እንዳሉ ለማወቅ እየጣሩ መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል።

ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ በእንግሊዝ ወረራ ወቅት እጅ አልሰጥም ብለው መቅደላ ላይ የራሳቸውን ሽጉጥ ጠጥተው ከሞቱ በኋላ ለብሰውት የነበረው የክብር ካባ እና የአንገት ልብስ ከአስክሬናቸው ላይ ተገፍፎ ተወስዷል።

አልባሳቱ ወደ እንግሊዝ ከተወሰዱ በኋላም በስታሊይብሪጅ፣ ስታምፎርድ ፓርክ ሙዚየም ውስጥ ተቀምጠው እንደነበር ሲገለፅ ሙዚየሙ በ1950ዎቹ ከፈረሰ በኋላ ግን እነዚህ ጥንታዊ ቅርሶች የት እንዳሉ አይታወቅም ተብሏል።

በጉዳዩ ላይ መጽሐፍ የጻፉት ሔቨንስ የተባሉት የታሪክ ተመራማሪ እንደሚሉት በመቅደላ ጦርነት ወቅት የተወሰዱ ቅርሶች ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በአገሪቷ ውስጥ ይገኛሉ። ከሐር የተሠራው የንጉሡ ትንሽ የአንገት ልብስም ስታሊይብሪጅ ውስጥ በሚገኘው ሰታምፎርድ ፓርክ ሙዚየም ውስጥ ተቀምጦ ነበር።

ሙዚየሙ በ1950ዎቹ ከፈረሰ በኋላ የንጉሡ የአንገት ልብስ ወይም የካባው ክፍል በሆነ ሰው ቤት ውስጥ እንደሚገኝ ሔቨንስ እምነት እንዳላቸው እና የተረፉት ሌሎች ቅርሶችም ወደ ሌሎች የአካባቢው ሙዚየሞች መሰራጨታቸውን ገልፀዋል።

ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የታሪክ ምሁሩ ለታሜሳይድ የአካባቢ ጥናት ተቋም፣ ለመዘክሮች እና ለማንቸስተር ሙዚየም ጥያቄ ሲያቀርቡ ቆይተዋል።
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥ

"ግልጽ የሆነ መመርያ እስከሚወጣ ድረስ የክብር ዶክትሬት እንዳይሰጥ ተከልክሏል።"
- የትምህርት ሚኒስትሩ

የተበታተነ አሠራርን ለመቅረፍ ግልጽ የሆነ መመርያ እስኪወጣ ድረስ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት የሚባል ነገር መስጠት እንዲያቆሙ እንደተነገራቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለፁ፡፡

ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት ‹‹የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ "የዶክትሬት ዲግሪና የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሽልማት በኢትዮጵያ" በሚል ጭብት ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተካሔደ ምሁራዊ ውይይት ወቅት ነው።

በኢትዮጵያ የክብር ዶክትሬት ሲሰጥ በተበታተነ ሁኔታ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች መስጠት እንዲያቆሙ ውሳኔ መተላለፉን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን በተመለከተ መመርያ እያዘጋጀ መሆኑንና መመርያውንም በዚህ ዓመት አጠናቆ ለመጨረስ ሒደት ላይ እንደሆነ ሚኒስትሩ አክለዋል፡፡

በኢትዮጵያ እስካሁን 79 ሰዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንደተሰጣቸው አስረድተው ከነዚህም 68 በመቶ የሚሆነው ለክልል ሰዎች የተሰጠ እንደሆነ ገልጸዋል።

በመድረኩ የመነሻ ጽሑፍ ያቀረቡት ፕ/ር ማስረሻ ፈጠነ በበኩላቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሲሰጥ አካዳሚያዊ ያልሆነ ዕውቅናን በመንተራስ እንደሆነና ተሸላሚዎችም ካላቸው ክህሎት፣ ስብዕና እንዲሁም ያበረከቱት አስተዋጽኦ ጋር በተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል።

በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን የተመለከተ መመርያ እንዳላቸው አንስተዋል።

በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በርካታ ሰዎችን እያሳሰበ የመጣው ጉዳይ ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸው ሰው የሚሉትን ብቻ በመምረጥ የክብር ዶክትሬት እየሰጡ መሆኑ ነው ብለዋል፡፡

የክብር ዶክትሬት ዲግሪን ከዩኒቨርሲቲዎች የሚያገኙ ሰዎች ጭምር እንደመጠሪያ እንደሚጠቀሙበትና ይኼም በጣም የተሳሳተ ነገር እንደሆነ ገልጸው፣ በርካታ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችም ይኼንን ድርጊት እንደሚፈጽሙ አስታውሰዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ የሰጧቸው ሰዎች ያልተገባ ድርጊት ከፈፀሙ፣ የክብር ዶክትሬት ዲግሪውን መንጠቅ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡ #ሪፖርተር

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

🚀 ExitExamAI.et

ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው! 🚀

የተለያዩ AI ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

🚀 ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration ! 🚀

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

💥  100%  የተረጋገጠ ልዩ እድል!  💥

💯 Full ስኮላርሽፕ እና ቪዛ የተረጋገጠ በቻይና የባችለር ማስተርስና ፒኤችዲ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ደንበኞቻችን በሙሉ  ያለምንም ቅድመ ክፍያ ከሙሉ የማማከር አገልገሎት ጋር ከግሬስ ኤዱኬሽናል እና ቪዛ ኮንሰልታንሲ ብቻ ያገኛሉ።

💯 12ኛ ክፍል ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች አድሉን መጠቀም ይችላሉ።  

📍 አዲስ አበባ: ደንበል ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ

📞  0934146000/0933099990

➘ ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
  /channel/graceconsultancy

➙ grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1" rel="nofollow">https://www.tiktok.com/@grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1

Читать полностью…

🇪🇹ኢትዮ University

"ዲግሪ ለመያዝ ስምንት ዓመት መቆየት ፍትሃዊ አይደለም! በዚህ ዓመት ልንመረቅ ይገባል!" የሚሉ ጥያቄዎችን የያዙ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዛሬ ጠዋት ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸው ተሰምቷል።

"በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት የባከነውን የትምህርት ጊዜ ለማካካስ የሚሰጠው ትምህርት የፌደራል መንግሥት ባሰቀመጠው መመሪያ መሰረት እንዲከናወን" የዩኒቨርሲቲውን አስተዳደር በተደጋጋሚ መጠየቃቸውን ተማሪዎቹ ተናግረዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ተማሪዎቹ በጥር 2017 ዓ.ም ሊመረቁ እንደሚችሉ በዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች እንደተነገራቸው ተሰምቷል፡፡

በክልሉ ከተማ በተለምዶ የተባበሩት የሚባለው አካባቢ ጥያቄዎቻቸውን ሰላማዊ በሆነ መንገድ እያቀረቡ የነበሩት ተማሪዎቹ በጸጥታ ኃይሎች መበተናቸው ተነግሯል።

ፖሊስ አንዲት ሴትን (ተማሪ) ገፍትሮ አስፓልት ላይ ሲጥላት የሚያሳይ ቪዲዮ በማኅበራዊ ትስስር ገፆች ሲዘዋወር ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተመልክቷል፡፡ በተማሪዎቹ ላይ ጉዳት መድረስ አለመድረሱን ማረጋገጥ አልቻልንም፡፡

በጉዳዩ ላይ መቐለ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር የሚሉትን ወደፊት የምናደርሳችሁ ይሆናል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
/channel/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

Читать полностью…
Subscribe to a channel