"ከውኃና ከመንፈስ ዳግመኛ መወለድ" ማለት ምን ማለት ነው? ኃጢአትን እንዴት ማሸነፍ ይቻላል? የክርስቶስ ደቀ መዝሙር ለመሆን ምን ማድረግ አለብን? እውነተኛውን ወንጌልና የእንክርዳዱን ወንጌል እንዴት መለየት እንችላለን? አስተያየትና ጥያቄ ካላችሁ በሚከተለውን አድራሻ መጻፍ ይቻላል። @Johnnlm 0910555190