ኦርቶዶክሳዊ ምላሾች የሚቀርቡበት፡፡ 👉"፩ ኃይማኖት"👈 @And_Haymanot ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት የገሀነም ደጆች አያናውጧትም ✞ እ...ና...ታ...ች...ን #አ__ት__ታ__ደ__ስ__ም፡፡ @And_Haymanot ኦርቶዶክስ መልስ አላት፡፡ ለአስተያየት @And_Haymanot_bot ፩ ሃይማኖት ኤፌ 4፥5
"ይሄም ጥሩ አጋጣሚ ነው በኦሮሚያ ክልል ቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ ዘረኞችን እና ተሃድሷውያንን መለያ አጋጣሚ ይሆናል"
ልቦና ይስጥልን
@And_Haymanot
☄🎄 የገና ዛፍ 🎄 ☄
☄ 🎉🎊 🎁 🎁 🌲 ☄
@And_Haymanot
🎄 የገና ዛፍ የነጮች የባዕድ አምልኮ መገለጫ መሆኑን ያውቃሉ? የገና ዛፍ ታሪክና አመጣጡ የገናን ዛፍ የት መጣውን /ምንጩን/ ስናጤነው ቅዱሳት
መጻሕፍት እንዲህ ይነግሩናል። በዞራስተርን የሁለት አማልክት
ዕምነት የሚያምኑት ምዕራባውያን አዲሱን ዓመታቸውን /2017/
ተቀብለዋል። በዞራስተርን የሁለት አማልክት ዕምነት መሠረት ክፉውና ደጉ የተባሉ ሁለት አማልክቶች አሉ። እንደ ዕምነቱ አስተሳሰብ ከሆነ እዚህ ምድር ላይ የሆነው እየሆነው ያለውና
የሚሆነውም ማንኛውም ነገር በሙሉ የሚከናወነው በእነዚህ በሁለቱ አማልክቶች ፉክክር ነው። ክፉው አምላክ ከሰለጠነ /የበላይ ከሆነ/ በምድር ላይ ክፉ የሆኑ ብዙ ነገሮች ይከሰታሉ። በተቃራኒው ደግሞ ደጉ አምላክ ከሰለጠነ በጎ ነገሮች ይከሰታሉ
ማለት ነው። ምዕራባውያኑ ታዲያ ደጉን አምላካቸውን ማለትም ጣዖታቸውን ሳተርን ብለው ይጠሩታል።
☄ በምዕራቡ ዓለም የክረምቱ ወቅት በጣም አስቸጋሪ ነው። ዛፎች ሁሉ ቅጠሎቻቸው ይረግፋሉ። ልምላሜ አይታይባቸውም። ፅድ 🎄 ግን በተፈጥሮው ይህን አስቸጋሪ ወቅት ተቋቁሞ የማለፍ ኃይል አለው። በመሆኑም ፅድ ክፉውን ዘመን /ክረምቱን/ ተቋቁሞ መልካሙ ዘመናቸው እስኪመጣላቸው ድረስ በልምላሜ ይቆይላቸዋል።
💫 ይህም ሳተርን /ደጉ አምላካቸው/ ከክፉው አምላክ ለመሸሸግ በፅድ ውስጥ ተደብቆ ይኖራል ብለው
ያመናሉ ምዕራባውያኑ። እናም ብራ ሲሆን /በእኛ መስከረም ጠባ
እንደምንለው ነው/ የደጉን አምላክ ‹‹የእንኳን ደህና መጣህ›› በዓልን በድምቀት ያከብራሉ። ምስጋና ለፅዱ ይሁንና ደጉ አምላካቸውን ደብቆ ስላቆየላቸው ባለውለታ ስለሆነ የደጉን አምላክ የእንኳን ደህና መጣህ በዓል
ሲያከብሩ ታዲያ ፅድን ለበዓላቸው ማድመቂያነት ይጠቀሙበት ነበር። ይኸው ትውፊታቸው ዛሬም ድረስ አለ። በአጭሩ ከጥንት ጀምሮ እነርሱ ይኽን በዓል የሚያከብሩት ሳተርን ለተባለው
ጣዖት /ደጉ አምላክ/ ያደርጉት የነበረው ሥርዓት ነው። በዚህ ዓይነት ሁኔታ ታላቁ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ክርስትናን በአዋጅ
ካስፋፋበት ጊዜ ጀምሮ በውጭው ዓለም ጥንት የነበሩ ብዙ ጣዖታዊ በዓላት ክርስቲያናዊ በዓል ሆነው አሁንም ድረስ በብዙ ሀገራት እየተከበሩ ይገኛሉ። /ነገር ግን ልደትንና ትንሣኤን ጨምሮ ሌሎችም በዓላት ቢሆኑ ሥርዓታቸውን በጠበቁ መልኩ የሚከበርባቸው አንዳንድ ሀገራት እንዳሉ የዚህ ጽሑፍ አዘጋጅ
ለማስገንዘብ ይወዳል።/
☄ በአንድም ይሁን በሌላ ምክንያት በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ይኸው እስከዛሬ እኛም ይኽንኑ የባዕድና የጣኦት አምልኮ በዓላቸውን በእነሱው ልማድ መሠረት የፅድ የገና ዛፍ እየሠራን
ስናከብርላቸው ኖረናል። አባቶቻችን ሲናገሩ ‹‹እግዚአብሔር ዓለሙን ከፈጠረበት ጥበቡ ይልቅ ሰው ሆኖ ዓለሙን ያዳነበት ጥበቡ እጅግ ረቂቅና ጥልቅ ነው›› ይላሉ። እንዴት ደስ የሚል
አገላለፅ ነው!!! ታዲያ ምን ዋጋ አለው? አለመታደል ሆኖ ይሁን አሊያም አለማወቃችን ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋን ይግባውና እጅግ ድንቅ የሆነውን የጌታችንን የአምላካችንን የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ከእንደዚህ ዓይነቱ ምዕራባዊ የጣዖት በዓል ጋር ቀላቅለን እናከብራለን።
@And_Haymanot
👉 ይህ እጅግ አሳዘኝ ነገር ነው በእውነት! በአንድ ወቅት በምዕራባውያን የገና በዓል ሰሞን በ‹‹BBC channel 4›› ላይ የበዓል መርሀ ግብር /program/ ቀርቦ ነበር። በመርሀ ግብሩ ላይ የተለያዩ የዕምነት ድርጅቶች የበዓል
አከባበር፣ የጸሎትና የመዝሙር ሥርዓትና ሌሎችንም ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ከቀረቡ በኋላ የመርሀ ግብሩ መሪ
በመጨረሻ እንዲህ ነው ያለው፡- “now let us see the real Christianity” ማለትም “አሁን እውነተኛውን የክርስትና
ሃይማኖት እንመልከት” በሚል መሸጋገሪያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን የበዓል አከባበር ስነ-ሥርዓት ማስተላለፍ ጀመረ። ካህናት አባቶች ወረብ ሲያቀርቡ፣ የቅዳሴውን ሥርዓት፣ መዝሙሩ ሲዘመር፤ ጧፉ እየበራ ወንጌሉ ሲነበብ፣ እጣኑ እየጤሰ ስብሐተ እግዚአብሔር ሲቀርብ......
ሁሉንም በየተራ ማቅረብ ጀመረ። እናም እነርሱ ማለት ምዕራባውያን ስለ ዕምነት ጉዳይ እውነት የሆነውን ነገር ፍለጋ
ፊታቸውን ወደ እኛ ባዞሩበት ወቅት እኛ ደግሞ እውነተኛውን ማንነታችንን ባንጥልና የአጉል ባህል ተገዢዎች ባንሆን ብሎም በአምልኮ ጣኦታቸው ተሳታፊዎች ባንሆን መልካም ነው።
መልካም ነው ብቻም ሳይሆን መንፈሳዊና ሞራላዊ ግዴታዎችም አሉብን።
በእርግጥ እኛ የዚህ ዘመን ትውልዶች የግሎባላይዜሽን ጎርፍ ጠራርጎ የወሰደን ስለሆንንና ‹‹በጣም ስልጡኖችና ዘመናውያንም›› ስለሆንን ይህ ምን ማለት እንደሆነ ላይገባን
ይችላል፤ እንዲገባንም አንፈልግም፡፡
የሴቶቻችን እርቃን መሄድ፣ አካሎቻቸውን መነቀስና መበሳት፣ የወንዶች አለባበስና ፀጉር አቆራረጥ… እነዚህና ሌሎቹም ነገሮች በዘመናዊነት ሰበብ የመጡብን የዘመናዊ ቅኝ ግዛት ውጤቶች
ናቸው፡፡ በግል አዳኝ ‹‹ኢየሱሴ›› ስም ብዙኃኑን ሕዝባችንን ፈጣሪውን አስክደው አምላክ የለሽ አደረጉትና ለግሎባላይዜሽናቸው የተመቸ ዝርው ትውልድ ፈጠሩ፡፡ አሁንማ ጭራሽ ለይቶላቸው ‹‹church of Satan›› በማለት ‹የሰይጣን ቤተክርስቲያን› ከፍተው አባሎቻቸው በሆኑ ‹‹ታዋቂ የሂፖፕ›› አቀንቃኞቻቸው አማካኝነት የአባላቶቻቸውን ቁጥር ለመጨመር
እኛም ሀገር ብቅ ብለውልናል፡፡ ግብረ ሰዶማዊነት እንደግለሰብ ነፃነት አድርጋችሁ ካልተቀበላችሁ እርዳታ አንሰጣችሁምም ተባልን፡፡ እሺ እነዚህና ሌሎቹም አስከፊ ኃጢአቶቻቸውን
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ እንድንቀበል ቢያስገድዱንም
ቢያንስ እኛ በራሳችን ጊዜ ለምን የራሳችንን ባሕል ድምጥማጡን
በማጥፋት የእነርሱን ባሕል እንከተላለን? የዘመናዊነት መገለጫው የራስን ባሕልና እምነት በሌሎች መተካት ሆነ
እንዴ? ድሮ ቅኝ ቅዛት ተገዝተን ቢሆን ኖሮ ምንድን ነበር የምናጣው? ቀላል ነው መልሱ፡- የራስ ማንነት፣ እምነት፣ ባሕል፣ታሪክ…አይኖረንም ነበር፡፡ አሁን ታዲያ በዘመናዊው ቅኝ አገዛዝ ሥርዓት ምክንያት እነዚህን ነገሮች አላጣናቸውም ይሆን?
🙏 እንዲያው በመድኃኔዓለም! እባካችሁ ከፊት ለፊታችን በታላቅ ጉጉትና ተስፋ የምንጠብቀውን ከድቅድቅ ጨለማ ወጥተን ብርሃን ያገኘንበትን የአማኑኤልን የልደት በዓል የገናን ዛፍ በመጠቀም ከነጮቹ ባዕድና ጣኦት አምልኮ ጋር አንቀላቅለው፡፡ ልደቱን ቅድስት ቤተክርስቲያን እንደሚገባው አድርጋ ታከብረዋለችና እኛም ልጆቿ እንደሚገባው መጠን ልደቱን እናክብር፡፡ የገና ዛፍ የባዕድ አምልኮ መገለጫ ነው፡፡ ማህቶተ ቤተክርስቲያን ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ምንድን ነበር
ያለው! ‹‹ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው? ክርስቶስስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው? ወይስ የሚያምን ከማያምን ጋር ምን ክፍል አለው?
የእግዚአብሔርን ታቦት በጣዖት ቤት ውስጥ የሚያኖር ማነው?
2ኛ ቆሮ 6፡14-16፡፡ “በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ” 2ኛ ቆሮ 13፡5፡፡ ተዘጋጀ በጀማል ሀሰን ዓሊ (ስመ ጥምቀቱ ገብረሥላሴ) የአባቶቻችን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር በሃይማኖታችንና በኦርቶዶክሳዊ ማንነታችን ያፅናን አሜን።
(የጽሑፉ ምንጮች፡- አናቆጸ ሲኦል በብርሃኑ ጐበና፤ ሐመር 5ኛ
ዓመት ቁ1፣ 1989 ዓ.ም
@And_Haymanot
@And_Haymanot
❖ 'ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንጂ የጌቶች ጌታ አይባልምን? ደግሞስ ኢየሱስ ክርስቶስ "ብቻውን" ጌታ ነው ማለት ቅዱሳን በፀጋ ጌታ አይባሉም ሊሉን ፈልገው ይሆን????'
@And_Haymanot
✞ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራ፦ እመ ብዙኀን ሣራ "ጌታዬ ፈጽሞ ሸምግሎአል።" ዘፍ.18፥12
ስትልኮ "ጌታዬ" ያለችው አብርሃምን ነው። "ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ ከልክላቸው አለው።" ዘኁ.11፥28 ነብየ እግዚአብሔር ነብዩ ኢያሱ መምህሩን ሊቀ ነብያት ሙሴን "ጌታዬ" ብሎ የጠራው የእግዚአብሔርን ጌታነት ሳያቅ ቀርቶ ነውን? ደግሞስ "ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው?
አለው።" ኢያ.5፥14 ያለውስ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል መልአከ እግዚአብሔር መሆኑን እያወቀ "ጌታዬ"
ማለቱ ስሕተት ነውን? ፈጽሞ። ስለሆነም አምላካችን እግዚአብሔር በባሕርዩ "ጌታ" መባሉ፤ ቅዱሳን ደሞ በጸጋ
"ጌታ" መባላቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።
❖ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ግን ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ
ነው ብቻ ሳይሆን የጌቶች ጌታ፥ የነገሥታት ንጉሥ ነው፤ ብሎም
እግዚአብሔር ነው ብለን እናምናለን፥ እንታመናለን። "ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።" ዮሐ.1፥1 የሚለውንና "በደምም የተረጨ ልብስ ተጎናጽፎአል፥ ስሙም
የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።" ራዕ.19፥13 ስለሚል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እግዚአብሔር ማለታችን
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። ኦርቶዶክሳዊ የተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታ ብቻ ሳይሆን የጌቶች
ጌታ፥ የነገስታት ንጉሥ ስትል የተሐድሶ መናፍቃን ግን 'የጌቶች ጌታ ሳይሆን ጌታ ብቻ ነው የሚባለው' ይላሉ።
❖ "ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል።"1ኛ.ጢሞ.6፥15።
❖ "እነዚህ በጉን ይወጋሉ፥ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ
ድል ይነሣሉ።" ራዕ. 17፥14። ይኼን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መመሪያ መከተላችን የተገባ ነው።
ምንጭ:- ዘማርያም ዘለቀ
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
እምነትህን በሥራ አሳይ
@And_Haymanot
ያዕ 2፥14-26
14 ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
16 ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
18 ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?
23 መጽሐፍም። አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ።
24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።
25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?
26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
"የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል" ሐዋ 2፡21
@And_Haymanot
ይህ ቃል አስቀድሞ በትንቢተ ኢዩኤል ም 2 ላይ "የእግዚአብሔርን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል " ተብሎ የተገለጠው ነው፡፡ ቃሉን ዝም ብለን ስናየው በቃ በመጥራቱ
ብቻ ሰው ይድናል የሚል ይመስላል፡፡/በመጥራት ብቻ ይዳናል ከተባለ አህዛቡም የማያምነውም የሚያምነውም በክፋም በደጉም ይጠራዋል ስለዚህ ሁሉም ይድናል ያስብልብናል / የመጽሐፍቃ ል እንደ ሰንሰለት የተያያዘ ስለሆነ እስቲ ምን ማለቱ እንደሆነ እንይ፡፡ ከቃሉ ጋር ተያይዞ የሚነሣ ትልቁ ጥያቄ ስሙን እንዴት ብንጠራ ነው የምንድነው? የሚለው ነው፡፡ በማወቅ ነው ባለማወቅ?
በትህትና ነው በትዕቢት? በማመን ነው ባለማመን? መልሱን ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ እንዲህ መልሶታል ሮሜ ም10 ቀ1-4 እና ሮሜ. ም 10 ቁ 13-16 ሙሉውን ምዕራፍ 10
እናንተ አንብቡት 1-4 " ወንድሞች ሆይ፥ የልቤ በጎ ፈቃድና ስለ እስራኤል ወደ
እግዚአብሔር ልመናዬ እንዲድኑ ነው። በእውቀት አይቅኑ እንጂ ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ እመሰክርላቸዋለሁና። የእግዚአብሔርን ጽድቅ ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽድቅ ሊያቆሙ ሲፈልጉ፥
ለእግዚአብሔር ጽድቅ አልተገዙም። የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ
ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና። --------------"
13-16 "የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናልና። እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ? መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ
ካልተላኩ እንዴት ይሰብካሉ? ነገር ግን ሁሉ ለምሥራቹ ቃል አልታዘዙም። ኢሳይያስ ጌታ ሆይ፥ ምስክርነታችንን ማን አመነ? ብሎአልና። እንግዲያስ እምነት ከመስማት ነው መስማትም
በእግዚአብሔር ቃል ነው። " ቅዱስ ጳውሎስ ስለ እስራኤል ዘሥጋ የጻፈው ነው፡፡ ቁጥር 13 ላይ የጌታን ስም የሚጠራ ይድናል ካለ በኋላ እንዴት የሚጠራ የሚለውን አብራርቶታል እርሱን እንይ፡፡ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? የሚለው ጥያቄ በእምነት የሚጠሩት የሚድኑ መሆኑን ይገልጥል፡፡ ለማመን ደግሞ ምን ያስፈልጋል?
የሚለውን ሲመልስ እንዲህ ብሏል መስማት ይላል፤ ይህም ማለት ሁሉን አዋቂ ነኝ ብሎ በራስ ፍልስፍና መጻሕፍትን ለመረዳት ከመሞከር ይልቅ ከእግዚአብሔር ከተላከ ሰባኪ
መስማት ይጠይቃል ብሎ አስቀምጦታል (ምሳሌ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ የሐዋ. 8፡34 እንዲሁም 2ኛ ጴጥ. 1፡21)፡፡ ሲጠቀለል ሰው ሲማር ያውቃል ሲያውቅ ያምናል ያመነውን አምላኩን በእምነት ሲጠራው ይድናል የሚል ነው፡፡ በነገራችን ላይ ማመን ብቻ አያድንም እንዲህ ተብሎ ተጽፎልና "አጋንንት ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል" ያዕ 2፤19 እንግዲህ ሰዎች በማመን ብቻ እንድናለን ስለምን ይላሉ? እምነታቸውን ከአጋንንት የሚለየው በእምነት ውስጥ ያለውን ህግ
መፈጸማቻው አይደለምን? ሰለዚህ ያዕቆብ እነዲህ ይላል ም2 ቁ20 "እምነት ያለሥራ የሞተች ናት" ይላል ከላይ ያየነውን የሚያጠነክሩ ጥቅሶች አንይ በዮሐ. 17፡3 “እውነተኛ አምላክ የሆንኽውን አንተንና የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህቺ የዘላለም ሕይወት ናት፡፡" በዚህ
አምላከዊ ቃል መሰረት እግዚአብሔርን ማወቅ በራሱ የዘላለም ሕይወትን ያሰጣል፡፡
ግን ሰው እግዚአብሔርን ማወቁ በምን ይታወቃል? ቅዱስ ዮሐንስም በመልእክቱ 1ኛ ዮሐ. 2፡3 "ትእዛዛቱን ብንፈጽም እርሱን ማወቃችንን በዚህ እርግጠኞች እንሆናለን፡፡ እርሱን አውቃለሁ እያለ ትእዛዛቱን የማይፈጽም ግን ሐሰተኛ ነው
እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም፡፡ ነገር ግን ማንም ቃሉን ቢጠብቅ በእውነት የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ ፍጹም ሆኗል፡፡" ትእዛዛቱን የማይፈጽም እግዚአብሔርን አያውቅም ይላልና ከላይ
እንዳልንው ሰው ለመዳን አውቆ አማኖ ነው መጥራት ያለበት ብለናል፤ ስለዚህ ትእዛዛቱን ሳይጠብቅ አውቀዋለሁ ቢል ሀሰተኛ ከሆነ፤ ትእዛዛቱን ሳይጠብቅ ስሙን ጠርቼ እድናለሁ ቢል ……….
ከላይ ባየነው በሮሜ መልእክትም ስለ እስራኤል ቁ 2-4 "በእውቀት አይቅኑ እንጂ ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ
እመሰክርላቸዋለሁና። የእግዚአብሔርን ጽድቅ ሳያውቁ የራሳቸውንም ጽድቅ ሊያቆሙ ሲፈልጉ፥ ለእግዚአብሔር ጽድቅ አልተገዙም። የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነውና።" ይላል ይህም እስራኤል ለእግዚአብሔር ጽድቅ ባለመገዛታቸው እውቀታቸው የጎደለ መሆኑንና ክርስቶስ
ካለማወቃቸውም የተነሳ የእግዚአብሔር ፈቀድ ሳይሆን የራሳቸውን ጽድቅ ሊያቆሙ ይወዳሉ፡፡ ነገር ግን የሚያምን ሁሉ የጸድቅ ዘንድ የክርስቶስን የባህሪ አምላክነት መረዳትና ማወቅና
ማመን እና ፈቃዱን መፈጸም ይጠይቃል፡፡ አንድ ሌላ ከላይ ያየንውን ማጠንከሪያ እንጨምር ማቴ. 7፡21
"በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥
ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።" ይላል፡፡ ከላይ ያየነውን ሁሉ የሚያስርልን ኃይለ ቃል ነው፡፡ ስሙን የሚጠራሁሉ አይድንም፡፡ የሚድነው ትእዛዛቱን እየጠበቀ የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እነደሆነ ተረድቶ እያደረገ ቅዱስ ሕያው ዘላለማዊ ስሙን በትዕቢት ያይደለ በትህትና፤ በጥርጣሬ ያይደል በእምነት፤ በክፋት ያይደለ በበጎነት፤ በድፍረት ያይደለ በፍርሀት፤ የሚጠራ ሁሉ ይድናል፡፡ እንግዲህ እግዚአብሔርን አወቅን የሚባለው ፈቃዱንም
ስናውቅና ስንፈፅም ነው፡፡ ፈቃዱ ምንድነው? ሁሉ ይድኑ ዘንድ ነው፤ ሰይጣን የሰው ልጆችን ለመጣል በብዙ ጎዳና ያጠምዳል እግዚአብሔር ደግሞ የሰው ልጆች ይድኑ ዘንድ ብዙ የመዳን
መንገዶችን ከፍቷል ኃጢአቱን አምኖ ንስሐ የሚገባ ልብ ላለው በቅዱሳን ቃልኪዳን በቅዱሳን ምልጃ በመላእክት ተራዳኢነት በጾም በጸሎት በምጽዋት ሊያድን የእግዚአብሔር ፍቃድ ነው፡፡
ለማየምኑት ለሁሉም ጥቅስ መስጠትና ማብራራት እንደሚጠይቅ አምናለሁ ግን አሁን ከተነሣንበት ጭብጥ አንጻር ለማስረዳት የተፈለገው ግልጽ ስለሆነ የዚህ ማብራሪያ ካስፈለገ
በሚቀጥለው እጽፋለሁ፡፡
ከላይ ያየንው ባጭሩ የጌታን ስም የሚጠራ ይድናል፡፡ ሮሜ10፤13-16 መጽሐፍን ከሚያውቁ መምህራን ተምሮ አውቆ አምኖ በመጥራት
ጌታን ማወቅ ራሱ የዘላለም ሕይወት ነው ዮሐ17፤5 ግን አውቀዋለሁ እያለ ትዕዛዘቱን የማይጠብቅ ደግሞ ሀሰተኛ ነው፡፡ 1ዮሐ2፤3 ማመንስ አጋንንት ያምናሉ ስሙንም እንደጠሩ በመጽሐፍ
ተጽፏል፡፡ ስለዚህ የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል አጠራሩ ግን ከአጋንንት አጠራር የሚለየው እምነቱን ሙሉ የሚያደርግለት ሥራ ስላለው ነው፡፡ ያዕ2፤19-20 (እምነት ያለ ሥራ የሞተች ከሆነች፤ ሥራ ያለባት እምነት ሕያው ናት ነፍስ እነዳለው ስጋ)፡፡ ስለዚህ አንዲህ ብሎ መናገር ይቻላል ሕያው እምነት ይዞ
የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፡፡
ይቆየን
ኦሮቶዶክስ መልስ አላት፡፡
Join
@And_Haymanot
Join
@And_Haymanot
Join
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ሃያል ነህ አንተ
ሃያል ነህ አንተ ሃያል
ደጉ መልአክ ገብርኤል /2/
ይውደቅ ይሸነፍ ጠላት
አንተ ተራዳን በእውነት /2/
በዱራ ሜዳ ላይ........ገብርኤል
ጣዎት ተዘጋጅቶ.......ገብርኤል
ሊያመልኩት ወደዱ.......ገብርኤል
አዲስ አዋጅ ወጥቶ.......ገብርኤል
ሲድራቅና ሚሳቅ አብናጎም ፀኑ
ጣዎቱን እረግጠው በእግዚአብሔር አመኑ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡እዝ፡፡፡፡፡፡
ተቆጣ ንጉሡ.......ገብርኤል
በሶስቱ ሕፃናት .......ገብርኤል
ጨምሯቸው አለ.......ገብርኤል
ወደ እቶን እሳት.......ገብርኤል
ከሰማይ ተልኮ ደረሰ መልአኩ
ከሞት አዳናቸው እሳት ሳይነኩ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡እዝ፡፡፡፡፡፡
እቶኑ ስር ሆነው........ገብርኤል
ዝማሬ ተሞሉ........ገብርኤል
ገፍተው የጣሏቸው.......ገብርኤል
በእሳቱ ሲበሉ.......ገብርኤል
አልተቃጠለችም የራሳቸው ፀጉር
አዩ መኳንንቱ የእግዚአብሔር ክብር
፡፡፡፡፡፡፡፡፡እዝ፡፡፡፡፡፡
ናቡከደነጾር........ገብርኤል
እጁን በአፋ ጫነ.......ገብርኤል
ሠለስቱ ደቂቅን........ገብርኤል
ከእሳት ስላዳነ.......ገብርኤል
ይክበር ጌታ አለ የላከው መልአኩን
ሊያመልከው ወደደ ስላየ ማዳኑን.
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
እንኳን አደረሳችሁ
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
ከእንግዲህ ቤተ ክርስቲያን ችግር ሲገጥማት ጠብቀን የምንሰበሰብባት ስፍራ አትሆንም !!! በጊዜውም ያለ ጊዜውም በደጇ እንፅና !!!ሊያጠፏት የሚፈልጉ ጠላቶች እንዳሏት ካወቅን የኛ ድርሻ ከደጇ ባለመጥፋትም ፣ በፀሎትም ፣ በአንድነትም ፣ በመናበብም ፣ ባለመዘናጋትም ፥ ተጠናክከረን ከአጥፊዎቿ ተሽሎ መገኘት ነው።
©Belay
@And_Haymanot
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
🙏ቤዛ🙏
ብዙ ጊዜ ድንግል ማርያም እንዴት የአለም ቤዛ ትሆናለች? ይላሉ፤ በእርግጥ ግን እናታችን
ቅድሥት ድንግል ማርያም የአለም ቤዛ ናት ።
‹ ቤዛ ›› በቁሙ ሲተረጐም ዋጋ አለው ወይም ጥቅም አለው ማለት ነው ። እንዲሁም ቤዛ የሚለው ቃል "ቤዘወ"፦ ከሚለው የግእዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን
ቤዛ በቁሙ ሲተነተን እንዲህ
ማለት ነው ። ዋጋ ፣ ካሳ ፣ ለውጥ ፣ ምእትክ ፣ ሀላፊ
፣ ዋቢ ፣ ዋሥ ፣ መድኅን ፣ ተያዥ ፣
ጥላ ፣ ጋሻ ... ማለትነው ።
ቤዛ በደቂቅ አገባብ ሲፈታ ደግሞ ሥለ፣ ፋንታ፣ ምክንያት የሚሆን ተብሎም ይተረጐማል ። አለቃ ኪዳነ ወልደ
ክፍሌ መፅሐፍ ሠዋሠው ውግሥ
በመዝገበ ቃላት ሐዲሥ 1948 ዓ ም
ገፅ 266፡፡ ወይምደግሞ በሌላ መንገድ ከሣቴ ብርሐን ተሠማ መፅሐፋቸው ቤዛ ሲተረጉሙ እንዲህ ብለው አሥቀምጠውልናል
ለውጥ፣ካሣ፣ወይም ደግሞ በአንድ ሠው ላይ መከራና
ሞት ተላልፎ መሞትማለት ነው ወይም ታደገኝ ወይም ምትክ ሆነኝ ማለት ነው ወይም ደግሞ ለመከራ ለሞት ለወጠኝ ማለት ነው ወይም ቤዛ ሆነኝ ማለትነው ። የበለጠ ለመረዳት አልያም ቤዛ ሥለሚለው ቃል በደንብ ለማወቅ እነዚህን መፅሐፍቶች መመልከት ይቻላል ።
እንደዚሁምቤዛ የሚለው ቃል ፦ ካሣ ፣ የደም ቤዛ ፣ አንዱ ሠው የሠውንደም ሥለሚያፈሠው ለውጥ ወይም ዋጋን ፣ ገንዘብን ፣ ካሣን መሥጠት ወይም መዋጀት ማለት ነው ። ከሣቴ ብርሐን 1951 ዓ.ምገፅ 532 ድንግል ማርያምን ስለምን የአለም ቤዛ እንላታለን? የእመቤታችን ቤዛነትም ከላይ በተረዳነው መሠረት ቤዛ ከሚሉት የትርጓሜ ቃላት መካከል
ምትክ፣ ዋሥ፣ምክንያት ... ከሚሉት መካከል ምትክ የሚለውን ስንወስድ ድንግል ማርያም የህይዋን(ሔዋን) ምትክ በመሆኗ ነው፤ ‹ምክንያት› የሚለውን ስንወስድ ደግሞ ቅድስት ድንግል ማርያም ለኛ መዳን ምክንያት ስለሆነች ነው። እግዚአብሔር ለአለም መዳን በድንግል ማርያም ታላቅ ስራን አድርጉአልና ቤዛዊት ዓለም እንላታለን። የድንግል ማርያም በእምነት መታዘዝ ለዓለም መዳን ምክንያት ሆናለች። አምላካችን ኢየሱስ
ክርስቶስ ከድንግል ማርያም ከስጋዋ ስጋ ከነፍስዋ ነፍስ ነስቶ ዓለምን ስለተቤዤ ቤዛዊት ዓለም እንላታለን። ቤዛ የሚለው ቃል ለሙሴም ተሰጦት እናነባለን። (የሐዋ ሥራ 7:35) በመልአክ እጅ እግዚአብሔር ሹምና ቤዛ አድርጎ ላከው። እንግዲህ ይህ የፍጡር ቤዛነት የእግዚአብሔርን ቤዛነት ይሽራልን? አይደለም፡፡ እንዲያውም ቸር እግዚአብሔር ለወዳጆቹ የሚሰጠውን የባለሟልነት ስጦታ ብዛት ይገልፃል እንጂ፡፡ ሙሴ ወገኖቹን ከመጥፋት እንደምን አዳናቸው(ተቤዣቸው)(ታደጋቸው)?
እንደክርስቶስ ደሙን በማፍሰስ ነውን? አይደለም በእግዚአብሔር ዘንድ ‹ይህን ኀጢአታቸውን ይቅር በላቸው፤ ያለዚያ ግን ከጻፍኸው መጽሐፍኽ እባክኽ ደምሰሰኝ› በማለትየተወደደፀሎቱንበማቅረብእንጂ
(ዘጸ.32፤32) ፡፡ ዳዊትም ‹ሙሴ በእግዚአብሔር ፊት ባይቆም ኖሮ›› ሲል የገለፀው ይሄንኑ ነው፡፡ ስለዚህም መጽሐፍ የፃድቅሰውፀሎትበስራዋእጅ
ግሃይልንታደርጋለችይላል፡፡
የእመቤታችንና የድንግል ማርያም ቤዛነት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርሥቶስ ቤዛነት ጋር ያለው ልዩነትእጅግ የሚራራቅ ነው። ጌታችን በሞቱ የተደረገ ቤዛነት ነው ። እንዲሁም በደሙ ዋጅቶ በሞቱ የተደረገ ቤዛነት ነው። ቤዛ ማለትእራሥን ሥለሌሎች አሣልፎ መስጠት ማለት ሥለሆነ ጌታችንም ሥለበጐቹ እራሱን አሣልፎ ሠጥቷል ሆኖም የአለም ቤዛ ነው ። ታዲያ የአለምቤዛ ክርስቶስ ከሆነ
ድንግል ማርያምስ ቤዛዊት አለም
መባሏ ስለምን ነው ቢሉ፦ ክርስቶስ አለምን ሁሉ ከሞት ወደህይወት ያሻገረበት፣ ሃጢአታችንን ሁሉ የደመሰሰበት፣ የሚደመስስበትም ክቡር ደሙ፣ ቅዱስ ስጋው ከእመቤታችን ስለነሳው ነው፤ በዚህም ክርስቶስ ከመወለዱ አንስቶ በቤተልሄም የከብት ግርግም ተጀምሮ፡ በግብፅ ስደቱ በቀራኒዮ ስቃዩና ሞቱ ሁሉ አብራው አለችና በክርስቶስ የድህነት ስራ ውስጥ የእመቤታችን ስራ ጉልህ ሆኖ ይታያልና ነው፡፡ ለማጠቃል ያክል፡-
ሙሴ ምክንያት ሆኖ ነጻ ያወጣቸው ለጥቂት ነገዶች ወይም
‹ለእስራኤላውያን› ብቻ
በመሆኑ‹‹ቤዛ›› ብቻ ተብሏል፡፡
ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም ግን ምክንያተ ድኅነት ሆና ነጻ ያወጣችው ‹ዓለም ሙሉ›ስለሆነ (ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ተሰቅሏልና)
‹‹ቤዛዊተ ዓለም›› ትባላለች፡፡ የ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት የባሕርይ ገንዘቡ ሲሆን
ለቅዱሳንም በጸጋ ተሰጥቷል፤
በመጸሐፍየጸጋ አምላክነት ለቅዱሳን ተሰጥቶ እናያለን ‹እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦እይ፥እኔ ለፈርዖን አምላክ አድርጌኻለኹ›፤ ክርስቶስየዓለም ብርሃን እንደሆነ እንዲሁ ደግሞ ቅዱሳንንም ‹እናንተየዓለም ብርሃን ናችኹ› በማለት በጸጋ የዓለም ብርሃን እንደሚባሉ መጽሐፍ ምስክርነው ( ዘጸ7፤1 ማቴ 5፤14) የቤተክርስቲያን ትምህርት እንዲህ ነዉ፤ ክብርና ምሥጋና ለቤዛዊት አለም ለእመቤታችን ለቅድሥት ድንግልማርያም ይሁን አሜን።
ምንጭ(ከተለያዩ ድህረ ገጾች ተሰብስቦ የተዘጋጀ)
ኦርቶዶክስ መልስ አላት
Join ያድርጉ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
ማርያም እንደማንኛችንም አይነት ሴት ናት????
❖ @And_Haymanot ❖
አንድ እህታችን በውሥጥ የላከችልን መልዕክት ነው፡፡
ስለ እመቤታችን ሲነሳ አይናቸው ደም የሚለብሰው የተሃድሶ መናፍቃን ዛሬም ከእናታችን እቅፍ ሊለዩን ተነስተዋል ከጥፋት ትምህርታቸ አንዱ
ማርያም እንደማንኛችንም አይነት ሴት ናት። በዛ ዘመን ብንኖር ከእኛ መሃል ከአንዳችን ኢየሱስ ይወለድ ነበር ብለው ያስተምራሉ ያምናሉ።
-ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስን ከመውለድዋ በፊት በእግዚአብሔር ዘንድ የተመረጠች ሴት ናት ።
እንኳን የአምላክ ማደሪያ የሆነችው ቅድስት ድንግል ማርያም አይደለም ማንኛችንም እግዚአብሔር የፈጠረን ፍጡር ወደዚህ አለም ከመምጣታችን በፊት ለምን አላማ እንደምንወለድ
እንኳን ገና ሳንፈጠር እግዚአብሔር ያውቃል:: ለዚህም ማስረጃ የሚሆነን ኤርምያስ 1:5 እንዲህ ይላል ።
የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ በሆድ ሳልሰራህ አውቄሃለሁ ከማህፀንም ሳትወጣ ቀድሼሃለሁ
ለአህዛብም ነቢይ አድርጌሃለሁ።
-ቅድስት ድንግል ማርያም ለአምላክ እናት እንድትሆን ገና ሳትፈጠር እግዚአብሔር የመረጣት ሴት ናት።
ከእሷም ባይሆን ከሌላ ይወለድ ነበር ለሚሉ የጥፋት ልጆች ከእግዚአብሔር አላማና ሃሳብ ጋር የተጣሉ የእግዚአብሔርን ሃሳብ በራሳቸው አመለካከት እና ሃሳብ ለመቀየር የሚያስቡ ደፋሮች ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም
እንዲወለድ ነበር የእግዚአብሔር አላማ::
ከእሷ ባይሆን ለሚሉት የእግዚአብሔር ሀሳብ ሳይሆን የቀረበት ግዜ የለምና ከእሷ ውጭ ከማንም ሊሆን አይችልም። የእግዚአብሔር ሃሳብ ከቅድስት ድንግል ማርያም እንዲወለድ እንጂ ሌሎች እንደሚፈላሰፉት ከአዳራሽ ጨፋሪዎቻቸው ሴቶች መሃከል ኢየሱስ ሊወለድ አይችልም::
ከፍጥረት ሁሉ ፣የአምላክ እናት እንድትሆን የተመረጠች ቅድስት ማርያም ብቻ ናት። ለመዳናችን ምክንያት ለሆነች ከሴቶች ሁሉ ለተለየች የአምላክ እናት ክብር ይገባታል ።
በተጨማሪም ሊታወቅ የሚገባው ማንኛውም ሠው በነብያትና በሐዋርያት መንገድ መጓዝ ከቻለ ሐዋርያት የደረሱበትን የክብር ደረጃ መድረስ ይችላል፡፡ ነገር ግን በክብር ላይ ክብር ብናገኝ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሠኝ ስራ ብንሠራ እንኳ ድንግል ማርያም የደረሰችበት የክብር ደረጃ ላይ መድረስ
የሚችል ሰው ማንም የለም፡፡ ወደፊትም እንደዚህ አይነት ክብር እና ጸጋ ለማንም አይሰጥም፡፡፡፡
.....ይቆየን ከሰሞኑ እመቤታችን አንዲት ድንግል እናት ሥለመሆኗ በሰፊው እንመለሳለን፡፡
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን
፤ ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
❖ ❖ ❖ ❖ ❖ ❖
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ለሐዋሪያት እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው
ለእኛም ግለጽልን።
አሜን አሜን አሜን!!!
❖ @And_Haymanot ❖
❖ @And_Haymanot ❖
❖ @And_Haymanot ❖
በኢትዮጰያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ ላይ ጥያቄ አልዎት?
ተወዳጆች በዚህ መርሃግብር ላይ በመሳተፍ እና ሌሎችንም በመጋበዝ ለጥያቄዎች ምላሽ እንድታገኙበት እንጋብዛለን።
@And_Haymanot
👉ሃይማኖት ምንድነው?
👉ሃይማኖት ያድናል ወይስ አያድንም????
👉 ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ???
👉ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም???
✏️@And_Haymanot
ሃይማኖት፦ የሚለው ቃል ሃይመነ ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ነው።ትርጉሙም ማመን፣መታመን፣አማኝነት፣አመኔታ
ማለት ሲሆን መቀበል ተስፋ ማድረግ ፣አለመጠራጠር፣ያዩትን እና የሰሙትን እንዲሁም ያመኑትን እውነት በማያምኑት ፊት መመስከር ማለት ነው። ሮሜ 10÷9 ቆላ2÷6-7 የሐ 14÷1
* ሃይማኖት ምንጩና ባለቤቱ ኃያሉ አምላካችን እግዚአብሔር ነው።
👉 ሃይማኖት የሰው ልጆች ከእውቀት ማነስ ወይም ከፍርሃትና ከድንጋጤ ያመጡት አይደለም።ከፍልስፍና እን
ከመራቀቅም የተገኘ ሳይሆን እግዚአብሔር ለቅዱሳን የሰጣቸው
ውድ ስጦታ ነው። ይሁዳ 1÷3
👉 ሃይማኖት አንዲት ናት። ሁለተኛና ሦስተኛ የላትም።ፈጣሪና ፍጡራን የሚገናኙባት ረቂቅ መንገድ ናት። ኤፌ፡ 4÷5 ; ት.ኤር 6÷16; ማቴ. 7÷13-14
ሃይማኖት ሲባል ሰዎች የፈጠሩት ሳይሆን እግዚአብሔር በራሱ ፍቃድ እናውቀው ዘንድ ስለ ራሱ የገለጠው መገለጥ ነው።ስለሆነም ሃይማኖት እግዚአብሔር ራሱን ለእኛ ያሳየበት
መንገድ እና የሰው ልጅ ሊቀበለው በሚችለው መጠን ስለ ራሱ ማንነት ለእኛ የገለጠው እውነታ ነው።ስለዚህ ከዚህ እውነታ በመነሳት
👉(1ኛ) ሃይማኖት ያድናል ወይስ አያድንም????
👉(2ኛ) ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም ???
👉(3ኛ) ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም ለሚሉ ጥያቄዎች የማያዳግም መፅሐፍ ቅዱሳዊ መልስ እንሰጥበታለን።
✍ (1ኛ) በአንዲት እውነተኛ ሃይማኖት ውስጥ ያለ አንድ ሰው እና ምንም ሃይማኖት የሌለውን ሌላ ሰው ብናነፃፅር የመዳን ወይም እግዚአብሔርን የማወቅ ሰፊ እድል ያለው የትኛው ሰው ነው????? ስለዚህ በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ አንዲት ተብላ የተጠቀሰችው ሃይማኖት ሰዎች ከተጠቀሙባት መዳን በውስጧ አለ ታድናለች።ምክንያቱም የእግዚአብሔር አንድነትና ልዩ የሦስትነት ሚስጥር፤ጌታችን አምላካችን አባታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ፤የመስቀሉ ድንቅ ሥራው እንዲሁም እግዚአብሔር ራሱን ለእኛ የገለጠበት ዋና መንገድ
ሃይማኖት በመሆኑ ሰው ለመዳን የግድ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ በተሰጠች ሃይማኖት ውስጥ ገብቶ ትምህርት ሃይማኖትን
መማርና ማወቅ አለበት።ካልተማረ የእግዚአብሔርን መኖርና የእግዚአብሔርን ፍቃድና አላማ እንዴት ያውቃል ??? ካላወቀ እንዴት ያምናል ???? ካላመነ እንዴት ሊድን ይችላል ???
ለዚያ ነው ቅዱስ ጳውሎስ ሲናገር እንግዲህ ጌታ ክርስቶስ ኢየሱስን እንደተቀበላችሁ በእርሱ ተመላለሱ ሥር ሰዳችሁ በእርሱ ታነፁ እንደተማራችሁም በሃይማኖት ፅኑ ምስጋና ይብዛላችሁ።ቆላ፡ 2÷6-7
ስለዚህ ሰው በሃይማኖት መኖር አለበት።በሃይማኖ መኖር ብቻም አይደለም።ሃይማኖት የሚያዘውን ትዕዛዝ እየፈፀመ መኖር አለበት።ለዚያ ነው በሃይማኖት ጤናሞች እንዲሆኑ
በብርቱ ውቀሳቸው ተብሎ የተፃፈው።ቲቶ 1÷13
* ሃይማኖትን የካደ ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።ተብሎ የተፃፈውም ሰው ሃይማኖቱን የሚከዳ ወይም በሃይማኖት የማይኖር ከሆነ ሊድን እንደማይችል የሚያስረዳ ቃል
ነው። 1ኛ ጢሞ 5÷8 ምክንያቱም ሃይማኖትን መካድ ወይም ከሃይማኖት መውጣት ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ከሆነ በሌላ አነጋገር ሃይማኖትን የሚከዳ ሰው አይድንም ወይም ከማያምን ሰው ይልቅ ተጠያቂ ይሆናል ማለቱ እንደሆነ ማወቅ አለብን።
**** የፅድቅ አክሊል ከሚያጎናፅፈን አንዱ እና ዋናው ሃይማኖትን መጠበቅ መሆኑን ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ብሎ
ተናግሯል፦ መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፣ሩጫውን ጨርሻለው፣ሃይማኖትን ጠብቄያለሁ።ስለዚህ የፅድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል ይላል። 2ኛ ጢሞ 4÷8
✍(2ኛ) ሃይማኖት ያስፈልጋል ወይስ አያስፈልግም????? መናፍቃን እና ተሐድሶዎች ፓስተሮቻቸውም ጭምር ሃይማኖት አያስፈልግም ሲሉ እንሰማቸዋለን።ለመሆኑ ሃይማኖት
የማያስፈልግ ከሆነ ለምን የፕሮቴስታንት ሃይማኖት ተከታይሆኑ ??????
ለምንስ ከአንዱ ሃይማኖት ወደ ሌላው ሃይማኖት ይዟዟራሉ ???????
ሃይማኖት የማያስፈልግ ከሆነ ለምን የማንም ሃይማኖት ተከታይ
ሳይሆኑ አይኖሩም ነበር ??????
* ሲጀመር በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ የማያስፈልግ ነገር አይፃፍም።ቅዱስ ጳውሎስም ሃይማኖት በጣም አስፈላጊ መሆኑን ስለሚያውቅ ብዙ ቦታ ላይ ስለ ሃይማኖት ሰብኳል።ለምሳሌ በሃይማኖት ብትኖሩ ራሳችሁን መርምሩ።2ኛ ቆሮ፡ 13÷5
* ንቁ በሃይማኖት ቁሙ።1ኛ ቆሮ 16÷13
* አንዲት ሃይማኖት ኤፌ 4÷5
*** ሃይማኖትን የካደ ከማያምን ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው። 1ኛቲሞ 5÷8 እያለ ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ሃይማኖት አስፈላጊነት የሰበከውን ስብከት መናፍቃን ደግሞ ሃይማኖት አያስፈልግም እያሉ የሚዘባርቁት የትኛው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ አንብበው
ይሆን ???
✍(3ኛ) ሃይማኖት ይወረሳል ወይስ አይወረስም ???የእውነት የሆነ ሃይማኖት ይወረሳል።ትውልድ አልፎ ትውልድ በመጣ ቁጥር ሃይማኖት ይወረሳል እንጂ እየታደሰ እየተፈጠረ አይሄድም።ለቅዱሳን አንድ ጊዜ የተሰጣቸው ሃይማኖት
በትውልድ ቅብብሎሽ እኛ ዘመን ላይ ደርሳለች። አባቶቻችን ከሐዋርያት የተቀበሏት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ
ሃይማኖትን ለእኛ አውርሰውናል እኛ ደግሞ ለልጆቻችን እናወርሳቸዋለን፡፡
ኦርቶዶክስ መልስ አላት
#ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ ፩ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~Share~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~Share~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Share~
የአበው ሃይማኖት
አትታደስም፡፡
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት
አትታደስም፡፡
"ወዳጄ ሆይ! ክርስቲያን ነህን? እንኪያስ በፍጹም ወንድምህን አትናቀው፡፡ እኅትህን አትናቃት፡፡
ምንም ይኹን ምን ሰውን አትናቅ፡፡ ይህ የምትንቀው ወንድም በተለይ ክርስቲያን ከኾነ ክርስቶስን እየሰደብከው እንደኾነ አስተውል፡፡ እንዴት? ያልከኝ እንደኾነ ይህ የምትንቀው ወንድምህ የክርስቶስ ሕዋስ (ብልት) ኾኗል፡፡ የክርስቶስ ሕዋስ ከኾነ ደግሞ እርሱን ናቅኸው ማለት
ክርስቶስን ናቅኸው ማለት ነውና ወንድምህን የምትንቅ ከኾነ በጲላጦስ አደባባይ ጌታን ከገረፉት፣ ዕራቁቱን ከሰቀሉት፣ሐሞትን ቀላቅለው ካጠጡት፣ በፊቱ ላይ ከተፉበት ሰዎች በምንም አትተናነስም፡፡ ስለዚህ ወንድምህን እኅትህን ከመናቅ ተጠንቀቅ፡፡”
~ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፥ ሰማዕትነት አያምልጣችሁ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.
❤️🤱💍ለክርስትና , ለሰርግ የዲኮር ስራዎችን ማሰራት ይፈልጋሉ ?❓
🎈 ለ ሰርግ 🎈 ለ ክርስትና
🎈 ለ ልደት 🎈 ለ ቀለበት
🎈 ለ ገዓት 🎈 ለ ሽምግልና
🎈 ለ ተማሪዎች ምረቃ 🎈 ለ ልጆች ልደት
🎈 ለ ቤት ምርቃት 🎈 ለ ሆቴል ምረቃ
🎈 ለ ስብሰባ አዳራሾች 🎈 ለ ቤተሰብ ኘሮግራሞች
🎈 ለ ሰርግ ለመኪና ዲኮር
🎈በ ቤተክርስቲያን ስርዓት ለሚፈፀሙ ሰርጎች እና ኘሮግራሞች
💎🌹 ለተለያዮ ዝግጅቶችም ጭምር የተለያዮ የዲኮሪሽን ስራዎችን እንሰራለን እንዲሁም የተለያዮ የዲኮር እቃዎችን እናቀርባለን !
👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇👇
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
❎█▓▒░ ►𝗢𝗽𝗲𝗻◄░►𝗢𝗽𝗲𝗻 ▒▓█❎
📞 Tel . +251961064953
+251703504953
.